es
Feedback
EthioTimes

EthioTimes

Ir al canal en Telegram

EthioTimes media ☎️ +251904475404

Mostrar más
1 922
Suscriptores
-124 horas
-47 días
-2830 días
Archivo de publicaciones
አስቸኳይ የበረከት ጥሪ‼️ በሰሜን ጎንደር ደባርቅ አካባቢ የሚገኘዉ የኪኖ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ለረዥም አመታት ግንባታ ላይ ቢሆንም በአሁኑ ሰአት በገንዘብ ችግር ቤተክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ ከመሰራት ቆሟል። ስለሆነም ቤተክርስቲያኑን ለማሰራት አባቶች በእግዚአብሔር ስም ጥሪ አቅርበዋልና የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን። ድጋፍ ለማድረግ 👇 ንግድ ባንክ- 1000201850022 አቢሲኒያ- 255527077 አባይ- 2361119451656012

የአመታት አደጋውን ያስቆመችዉ ቅ/አርሴማ‼️ +++++++++++++++++++++++++++ በቪዲዮው የሚታዩት ታላላቅ ቀሳዉስት ድንቅ ምስክርነት ይዘዉልን መጥተዋል። አባቶቹ የቆሙበት ቦታ በሰ/ጎንደር አገረ ስብከት ደባርቅ ወረዳ ድብ ባህር ቀበሌ በምትገኘዉ ቅ/አርሴማ ቤተክርስቲያን ነዉ። ቤተክርስቲያኗ ከተመሰረተች ጀምሮ በተደጋጋሚ ይከሰት የነበሩ አደጋዎች በተለይም የመኪና አደጋ እንደቆመና በፀበሉም ብዙ ምዕመናን ከደዌያቸዉ እንደተፈወሱ አባቶች ምስክርነታቸዉን ሰጥተዋል። ነገር ግን ከአመታት በፊት ቤተክርስቲያኗን ማነፅ የተጀመረ ቢሆንም በገንዘብ ችግር ምክንያት ህንጻ ቤተክርስቲያኑ ከመታነፅ ስለቆመ በመላው አለም ያላችሁ ወገኖቻችን የምትችሉትን አግዙ በማለት አባቶች ጥሪ አቅርበዋልና ከበረከቱ እንሳተፍ በማለት በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃችኋለን። ድጋፍ ለማድረግ የቤተክርስቲያኑ አካዉንት ንግድ ባንክ- 1000689606052 ስልክ- 0928436088/ 0918259752 ወይም 0927630425 👉 ለብዙዎች እንዲዳረስ እባካችሁ ሼር አድርጉት‼️

የታመነችው ወዳጅ ወደ ሞ*ት የመራችበት ጉዳይ፤ በቅዱሳን ይርጋለም ጉዳይ ፖሊስ የገለጸው‼️ የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ተወዳዳሪ ሩታ ይርጋለም ታላቅ እህት ቅዱሳን ይርጋለም በተፈጸመባት አሰ*ቃቂ የእገታና የግ*ድያ ጉዳይ የመላውን ማህበረሰብ ልብ ሰብሯል። በፖሊስ ምርመራ መሠረት፣ ሟች ከትምህርት ቤት ጀምሮ በቅርብ ትተዋወቀው ከነበረች ጓደኛዋ የቤት ጉብኝትና የሥራ ዕድል እንዳለ በተነገራት ግብዣ ተቀብላ ከሜክሲኮ አካባቢ ወደ ኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ማምራቷን ምርመራው ያመለክታል። እንደ ፖሊስ ገለጻ፣ ወደ ቤቱ ከገባች በኋላ በቦታው ተደብቆ የነበረ ግለሰብ በመተባበር እገታው ተፈጽሟል ተብሏል። ከዚያም ለቤተሰቦቿ በስልክ በመደወል 2 ሚሊዮን ብር ቤዛ እንዲከፈል መጠየቃቸውን ፖሊስ ገልጿል። ምርመራው እንደሚያሳየው፣ ተጠርጣሪዎቹ ሟች ሊለያቸው ትችላለች በሚል ግምት በዚያው ዕለት ሕይወቷን ማጥፋታቸውን እና አስከሬኗን በሌላ የተከራዩት ኮንዶሚኒየም ውስጥ መደበቃቸውን ፖሊስ ገልጿል። በፈጣን እና በተቀናጀ ክትትል፣ ፖሊስ ዋና ተጠርጣሪዋን በአዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል። ሌላው ተጠርጣሪ ደግሞ በአዳማ ከተማ ተደብቆ ሳለ መያዙን አስታውቋል። ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ በአጠቃላይ 8 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ ገልጿል። ዋና ተጠርጣሪዎች በምርመራ ሂደት ድርጊቱ ተፈጽሟል ስለተባለበት ሁኔታ ለመርማሪዎች ማሳየታቸውም ተጠቁሟል። ጉዳዩ በፍርድ ሂደት ውስጥ በመሆኑ የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ተጠርጣሪዎቹ በሕግ ፊት ንጹሐን ተብለዉ እንደሚቆጠሩ ይታወሳል። ይህ አሳዛኝ ክስተት በመላው ሀገሪቱ ሀዘን የፈጠረ ሲሆን፣ እህቷ ሩታ ይርጋለም በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋራችው፣ "እግዚአብሔር የወደደውን አደረገ፤ ከጠላቴ እኔ እጠነቀቃለሁ፣ ከወዳጄ አንተ ጠብቀኝ…" የሚል መልእክት የብዙዎችን ልብ ነክቷል። ምንጭ- ዘሐበሻ #ጉርሻ

photo content

"...ማን ሊዘዉር ጊዜን ችሎ፣ ስንት አንስቷል ስንቱን ጥሎ . . . . ጊዜዉ ይረፍዳል፡ ይረፍዳል አይጠብቅም ቀን ይሔዳል ጊዜዉ ይረፍዳል፡ ይረፍዳል ማን በነበረዉ ይገኛል።" አህመድ ተሾመ (ይረፍዳ
"...ማን ሊዘዉር ጊዜን ችሎ፣ ስንት አንስቷል ስንቱን ጥሎ . . . . ጊዜዉ ይረፍዳል፡ ይረፍዳል አይጠብቅም ቀን ይሔዳል ጊዜዉ ይረፍዳል፡ ይረፍዳል ማን በነበረዉ ይገኛል።" አህመድ ተሾመ (ይረፍዳል)

የአመታት አደጋውን ያስቆመችዉ ቅ/አርሴማ‼️ +++++++++++++++++++++++++++ በቪዲዮው የሚታዩት ታላላቅ ቀሳዉስት ድንቅ ምስክርነት ይዘዉልን መጥተዋል። አባቶቹ የቆሙበት ቦታ በሰ/ጎንደር አገረ ስብከት ደባርቅ ወረዳ ድብ ባህር ቀበሌ በምትገኘዉ ቅ/አርሴማ ቤተክርስቲያን ነዉ። ቤተክርስቲያኗ ከተመሰረተች ጀምሮ በተደጋጋሚ ይከሰት የነበሩ አደጋዎች በተለይም የመኪና አደጋ እንደቆመና በፀበሉም ብዙ ምዕመናን ከደዌያቸዉ እንደተፈወሱ አባቶች ምስክርነታቸዉን ሰጥተዋል። ነገር ግን ከአመታት በፊት ቤተክርስቲያኗን ማነፅ የተጀመረ ቢሆንም በገንዘብ ችግር ምክንያት ህንጻ ቤተክርስቲያኑ ከመታነፅ ስለቆመ በመላው አለም ያላችሁ ወገኖቻችን የምትችሉትን አግዙ በማለት አባቶች ጥሪ አቅርበዋልና ከበረከቱ እንሳተፍ በማለት በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃችኋለን። ድጋፍ ለማድረግ የቤተክርስቲያኑ አካዉንት ንግድ ባንክ- 1000689606052 ስልክ- 0928436088/ 0918259752 ወይም 0927630425 👉 ለብዙዎች እንዲዳረስ እባካችሁ ሼር አድርጉት‼️

ከፊን-ቴክ ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ 1 ወር ከ18 ቀን በእስር ቆይተዉ በዋስ የተፈቱት አርቲስቶች እና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ሁነቱን በተመለከተ 2 ሰአት ከ 17 ደቂቃ የክፍል1 የቪዲዮ ቆይታ በ
+2
ከፊን-ቴክ ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ 1 ወር ከ18 ቀን በእስር ቆይተዉ በዋስ የተፈቱት አርቲስቶች እና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ሁነቱን በተመለከተ 2 ሰአት ከ 17 ደቂቃ የክፍል1 የቪዲዮ ቆይታ በእግረኛዉ ሚዲያ አድርገዋል። ጋዜጠኛ ተክለሀይማኖት ተከሳሾቹ በእስር ላይ በነበሩበት ሰአት በማህበራዊ ሚዲያ የቀረበባቸዉን ትችት በማስመልከት እና ለእነሱ ያለዉን አክብሮት በመግለፅ ጀምሮ ጠንከር ያሉ ጥያቄዎችን ወደ ማቅረብ ተሸጋግሯል። አርቲስቶቹ እና የማስታወቂያ ባለሙያዎቹም ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል። 📷 እግረኛው ሚዲያ

"የመጀመሪያ አልበሜን ሳወጣ እናቴን በሞት አጥቻለሁ። በቅርቡ ሁለተኛ አልበሜን ሳወጣ ደግሞ ከ3 ወር በፊት ያሳደገችኝን ታላቅ እህቴን በጡት ካንሰር ህመም በሞት አጥቻታለሁ። በጣም ባዝንም ግን አላህ
+3
"የመጀመሪያ አልበሜን ሳወጣ እናቴን በሞት አጥቻለሁ። በቅርቡ ሁለተኛ አልበሜን ሳወጣ ደግሞ ከ3 ወር በፊት ያሳደገችኝን ታላቅ እህቴን በጡት ካንሰር ህመም በሞት አጥቻታለሁ። በጣም ባዝንም ግን አላህ የፈቀደዉ ነዉ የሚሆነዉ።" ተወዳጁ አርቲስት አህመድ ተሾመ(ዲንቢ) ሰይፉ ሾዉ ላይ ቀርቦ ከተናገረዉ የተወሰደ

ከሳምንታት በፊት ከፍቅር ጓደኛዋ ጋር ድንገት በተፈጠረ ችግር ራሷን ለማ*ጥፋት እስከመሞከር የደረሰችዉ እና የወለደችውንም ልጅ ለማሳደግ ከኢትዮጵያዉያን እርዳታ ጠይቃ የነበረችዉ ወጣቷ ድምጻዊት ቤተል
+3
ከሳምንታት በፊት ከፍቅር ጓደኛዋ ጋር ድንገት በተፈጠረ ችግር ራሷን ለማ*ጥፋት እስከመሞከር የደረሰችዉ እና የወለደችውንም ልጅ ለማሳደግ ከኢትዮጵያዉያን እርዳታ ጠይቃ የነበረችዉ ወጣቷ ድምጻዊት ቤተልሔም ፤ የፍቅር ጓደኛዋ ድምጻዊ ሀብታሙ በ "Seifu on ebs" በአካል በመቅረብ ዝቅ ብሎ ይቅርታ በመጠየቁ አለመግባባቱ በእርቅ ተቋጭቷል። #Seifuonebs

አስቸኳይ የበረከት ጥሪ‼️ በሰሜን ጎንደር ደባርቅ አካባቢ የሚገኘዉ የኪኖ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ለረዥም አመታት ግንባታ ላይ ቢሆንም በአሁኑ ሰአት በገንዘብ ችግር ቤተክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ ከመሰራት ቆሟል። ስለሆነም ቤተክርስቲያኑን ለማሰራት አባቶች በእግዚአብሔር ስም ጥሪ አቅርበዋልና የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን። ድጋፍ ለማድረግ 👇 ንግድ ባንክ- 1000201850022 አቢሲኒያ- 255527077 አባይ- 2361119451656012

የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ሩታ ይርጋለም ሀዘን— በእህቷ ሞት ጉዳይ ተጠርጣሪዎች ተያዙ‼️ የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አሸናፊ ሩታ ይርጋለም ታላቅ እህቷ ቅዱሳን ይርጋለም በአሳዛኝ ሁኔታ ህይ
የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ሩታ ይርጋለም ሀዘን— በእህቷ ሞት ጉዳይ ተጠርጣሪዎች ተያዙ‼️ የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አሸናፊ ሩታ ይርጋለም ታላቅ እህቷ ቅዱሳን ይርጋለም በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቷን በማጣቷ ምክንያት የነበራትን ሀገራዊ ተልዕኮ ለጊዜው ማቋረጧን የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አዘጋጅ ኮሚቴ አስታውቋል። ሩታ ይርጋለም ኢትዮጵያን በዓለም አቀፉ የሚስ ወርልድ ውድድር ለመወከል በዝግጅት ላይ እንደነበረች የገለጸው ኮሚቴው ፣ በተጨማሪም በባህልና ስፖርት የክብር አምባሳደርነት በመላ ሀገሪቱ በመዘዋወር የኢትዮጵያን ባህል፣ ቱሪዝምና ሀገራዊ እሴቶች በማስተዋወቅ ላይ እንደነበረች ገልጿል። በሌላ በኩል ፣ ፖሊስ በሰጠው መረጃ መሠረት በቅዱሳን ይርጋለም ህልፈት ጉዳይ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ከህግ ለማምለጥ ሲሞክሩ በአዲስ አበባ ፖሊስና በኦሮሚያ ክልል ፖሊስ በተቀናጀ ኦፕሬሽን ተይዘው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል። የጉዳዩ ምርመራም በመቀጠል ላይ መሆኑ ተጠቁሟል። የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አዘጋጅ ኮሚቴ በምርመራው እና በተጠርጣሪዎቹ መያዝ ሂደት ላይ ለተሳተፉት የአዲስ አበባ ፖሊስና የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ምስጋናውን ገልጿል። ኮሚቴው ለሟች ቅዱሳን ይርጋለም ዘላለማዊ ዕረፍትን በመመኘት፣ ለሩታ ይርጋለም፣ ለቤተሰቧ እና ለወዳጆቻቸው ጥልቅ ሀዘኑንና ልባዊ ማጽናኛውን አስተላልፏል። የሟች ቅዱሳን ይርጋለም የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በቤተል ቅዱስ ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል። ምንጭ፦ የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አዘጋጅ ኮሚቴ #ጉርሻ

በዉስጥ ከተላኩልን ምስሎች መካከል 👉 አመታዊው የቅ/ገብርኤል በዓል ድባብ በሀዋሳ💚💛❤ እንኳን አደረሳችሁ‼️
+1
በዉስጥ ከተላኩልን ምስሎች መካከል 👉 አመታዊው የቅ/ገብርኤል በዓል ድባብ በሀዋሳ💚💛❤ እንኳን አደረሳችሁ‼️

የተጀመረዉን ቤተክርስቲያን እንጨርስ‼️ *** ይህ የልደታ ለማርያም አንድነት ገዳም በጎንደር በጎንደር ጃናሞራ የሚገኝ ሲሆን   ቤተክርስቲያኗ በመሬት ናዳ ምክንያት ልትፈርስ ስለሆነ ከእንደገና እየተሰራች ትገኛለች። ስለሆነም ቤተክርስቲያኒቷን ለማነፅ በመላዉ አለም ያላችሁ ወገኖቻችን የአቅማችሁን አግዙን በማለት የበረከቱ ተሳታፊ እንሆን ዘንድ መነኮሳቱ የአደራ ጥሪ አቅርበዋል። ድጋፍ ለማድረግ👇👇👇 ንግድ ባንክ- 1000423896047 ☎️ 0992106771/  0909796625/ 0928436088 ለብዙዎች እንዲዳረስ እባካችሁ ሼር አድርጉት‼️

👉 ተቃዉሞ የገጠመዉ የአርቲስት አስቴር በዳኔ መልዕክት እና የሰጠችዉን ምላሽ ጨምሮ ለማለዳ ያዘጋጀናቸዉን መረጃዎች ከታች ያለዉን ሊንክ በመጫን ያድምጡ 👇👇👇 https://youtu.be/YYSJL2xFEPg?si=rnzH-25qLqC8R4Y5

በትግራይ ክልል ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት ተፈጥሯል። ጥሬ ብር እሰከ 25 በመቶ በሚደርስ ኮሚሽን እየተሸጠ እንደሆነም መረጃዎች ያሳያሉ። ምንጭ- ዋዜማ
በትግራይ ክልል ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት ተፈጥሯል። ጥሬ ብር እሰከ 25 በመቶ በሚደርስ ኮሚሽን እየተሸጠ እንደሆነም መረጃዎች ያሳያሉ። ምንጭ- ዋዜማ

አስቸኳይ‼️ የድረሱልን ጥሪ‼️ ++++++++++++++++ 👇👇👇 በቪዲዮዉ ላይ የምትመለከቷቸዉ የአንጎቫ ጌቴሴማኒ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን ሲሆኑ የሚገኙትም በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ደባርቅ ወረዳ ሰጊ ቀበሌ ነዉ። በአሁኑ ሰአት አባቶችና እናቶች በገዳሙ የሚገኘዉን ቤተክርስቲያን ለመጨረስ፣ የሚጠለሉበትን ባዕት ለመስራት የሁላችንም እገዛ ስላስፈለጋቸዉ በመላዉ አለም ያላችሁ ወገኖቻችን የምትችሉትን አግዙን በማለት መነኮሳቶች ጥሪ አቅርበዋልና የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን። ድጋፍ ለማድረግ የገዳሙ አካዉንት 👇👇👇 ንግድ ባንክ-  1000727191597 አቢሲኒያ ባንክ- 241335836 ለብዙዎች እንዲዳረስ እባካችሁ ሼር አድርጉት‼️

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከመድረክ ላይ ንግግር በሚያደርጉበት ሰአት ከጀርባቸዉ ሆኖ የእጅ እና የአፍ እንቅስቃሴዎቹን በማስመሰል የብዙዎችን ትኩረት የሳበዉ ወጣት። ከታች ያለዉን ሊንክ በመጫን የቲክቶክ አካዉንታችንን ይቀላቀሉ 👇👇👇 https://vt.tiktok.com/ZSX7d2HVL/

አስቸኳይ የበረከት ጥሪ‼️ በሰሜን ጎንደር ደባርቅ አካባቢ የሚገኘዉ የኪኖ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ለረዥም አመታት ግንባታ ላይ ቢሆንም በአሁኑ ሰአት በገንዘብ ችግር ቤተክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ ከመሰ
አስቸኳይ የበረከት ጥሪ‼️ በሰሜን ጎንደር ደባርቅ አካባቢ የሚገኘዉ የኪኖ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ለረዥም አመታት ግንባታ ላይ ቢሆንም በአሁኑ ሰአት በገንዘብ ችግር ቤተክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ ከመሰራት ቆሟል። ስለሆነም ቤተክርስቲያኑን ለማሰራት አባቶች በእግዚአብሔር ስም ጥሪ አቅርበዋልና የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን። ድጋፍ ለማድረግ 👇 ንግድ ባንክ- 1000201850022 አቢሲኒያ- 255527077 አባይ- 2361119451656012

አስቸኳይ የበረከት ጥሪ‼️ በሰሜን ጎንደር ደባርቅ አካባቢ የሚገኘዉ የኪኖ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ለረዥም አመታት ግንባታ ላይ ቢሆንም በአሁኑ ሰአት በገንዘብ ችግር ቤተክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ ከመሰ
አስቸኳይ የበረከት ጥሪ‼️ በሰሜን ጎንደር ደባርቅ አካባቢ የሚገኘዉ የኪኖ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ለረዥም አመታት ግንባታ ላይ ቢሆንም በአሁኑ ሰአት በገንዘብ ችግር ቤተክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ ከመሰራት ቆሟል። ስለሆነም ቤተክርስቲያኑን ለማሰራት አባቶች በእግዚአብሔር ስም ጥሪ አቅርበዋልና የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን። ድጋፍ ለማድረግ 👇 ንግድ ባንክ- 1000201850022 አቢሲኒያ- 255527077 አባይ- 2361119451656012