uz
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

Kanalga Telegram’da o‘tish

EEP Communication

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali EEP Communication analitikasi

EEP Communication (@eepcommuication) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 15 553 obunachidan iborat bo'lib, Texnologiyalar & Aralashmalar toifasida 8 406-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 161-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 15 553 obunachiga ega bo‘ldi.

19 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -3 ga, so‘nggi 24 soatda esa -5 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 26.69% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 15.00% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 4 150 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 2 332 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 10 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
EEP Communication

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 20 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Texnologiyalar & Aralashmalar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

15 553
Obunachilar
-524 soatlar
+97 kunlar
-330 kunlar
Postlar arxiv
photo content
+9

ጣቢያው ጭነት በሚበዛባቸው ሰዓታት በፈረቃ ኃይል መስጠት ጀምሯል ........///........ የሰመራ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ትራንስፎርመር በመሙላቱ የተነሳ ጣቢያው በአግባቡ አገልግሎት ለመስጠት
+3
ጣቢያው ጭነት በሚበዛባቸው ሰዓታት በፈረቃ  ኃይል መስጠት ጀምሯል ........///........ የሰመራ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ትራንስፎርመር በመሙላቱ የተነሳ ጣቢያው  በአግባቡ አገልግሎት ለመስጠት መቸገሩን የሰሜን ምስራቅ 2 ሪጅን አስታወቀ። የሪጅኑ ዳይሬክተር  ሀሰን መሀመድ እንደገለፁት በጣቢያው የተተከለው ባለ 25  ሜጋ ቮልት አምፔር ትራንስፎርመር መጫን ከሚችለው አቅም በላይ ኃይል እየጫነ ነው። በዚህ የተነሳ ሰመራ፣ ዱብቲ፣ አሳአይታ፣ ሚሌ፣ ሎጊያና በአቅራቢያቸው የሚገኙ ከተሞች ጭነት በሚበዛባቸው ሰዓታት በጊዜያዊነት ኃይል በፈረቃ ለመስጠት እየተገደዱ መሆናቸውን ገልጸዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ጣቢያው-ጭነት-በሚበዛባቸው-ሰዓታት-በፈረ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ.ም

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ......///...... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አውጥቶት የነበረው ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ምዝገባ በቴክ
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ......///...... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አውጥቶት የነበረው ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ምዝገባ በቴክኒክ ችግር ምክንያት ተቋርጦ የነበረ መሆኑ ይታወቃል፤ አሁን ላይ ችግሩ ሙሉ በሙሉ ተፈቶ ምዝገባ የተጀመረ በመሆኑ ከሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት  10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከታች በተጠቀሰው ሊንክ   መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን። ዝርዝር የስራ መስፈርቶችን መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣውን ማስታወቂያ ወይንም ከላይ የተያያዘውን ምስል መመልከት መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። የምዝገባ ሊንክ፡ https://vacancy.eep.com.et/VacancyList 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ......///...... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አውጥቶት የነበረው ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ምዝገባ በቴክ
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ......///...... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አውጥቶት የነበረው ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ምዝገባ በቴክኒክ ችግር ምክንያት ተቋርጦ የነበረ መሆኑ ይታወቃል፤ አሁን ላይ ችግሩ ሙሉ በሙሉ ተፈቶ ምዝገባ የተጀመረ በመሆኑ ከሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት  10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከታች በተጠቀሰው ሊንክ   መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን። ዝርዝር የስራ መስፈርቶችን መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣውን ማስታወቂያ ወይንም ከላይ የተያያዘውን ምስል መመልከት መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። የምዝገባ ሊንክ፡ https://vacancy.eep.com.et/VacancyList የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

በፕሮጀክቱ ዙሪያ የሚገኙ ነዋሪዎችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው ……..///…….. ኢትዮጵያን ብርሃን የማልበስ ዓላማ ያለው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀ
+6
በፕሮጀክቱ ዙሪያ የሚገኙ ነዋሪዎችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው ……..///…….. ኢትዮጵያን ብርሃን የማልበስ ዓላማ ያለው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ዙሪያ ለሚገኙ ነዋሪዎችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ከኮንታ ዞን እና ኮንታ ኮይሻ ወረዳ አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው የፌዴራልና የክልል ምክር ቤት ተወካዮች በተገኙበት በግድቡ አካባቢ የሚገኙ የኮይሻ ወረዳ ነዋሪዎችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ ስለተጀመሩት ተግባራት አስመልክቶ የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ ላይ የኮንታ ኮይሻ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማርቆስ ወንድሙ እንደገለፁት የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ መጀመር አካባቢው ያለውን አስደናቂ የተፈጥሮ መልክዓ ምድር እና የተፈጥሮ ሀብት በማስተዋወቅ የቱሪስት መዳረሻ እንዲሆኑ በር ከፍቷል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በፕሮጀክቱ-ዙሪያ-የሚገኙ-ነዋሪዎችን-የኤ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም

በሪጅኑ በዘጠኝ ወራት ውስጥ በተፈጸመ ስርቆት ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ ደርሷል ….….///……… በ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ በተፈጸመ ስርቆት 18 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር የሚገ
+3
በሪጅኑ በዘጠኝ ወራት ውስጥ በተፈጸመ ስርቆት ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ ደርሷል ….….///……… በ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ በተፈጸመ ስርቆት 18 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር የሚገመት ኪሳራ መድረሱን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የምዕራብ ሪጅን አስታወቀ፡፡ የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ በቀለ እንዳስታወቁት በሪጅኑ የሚፈጸሙ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ስርቆት ካለፉት ዓመታት ጋር ሲነጻጸር እየቀነሰ ቢመጣም ከነቀምት - ጊዳ አያና ባለ 132 ኪሎ ቮልት እና ከፊንጫ - ሻምቡ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች ላይ በተደጋጋሚ ስርቆት እየተፈፀመ ይገኛል። በሪጅኑ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ሰማኒያ ሁለት የከፍተኛ ኃይል ተሸካሚ ምሰሶዎች ላይ በተፈጸመ ስርቆት 3 ሺህ 908 የታወር ብረቶች መሰረቃቸውን ገልጸው በዚህም በስርቆት የደረሰው ጉዳት፣ የተሰረቁ ታወሮችን መልሶ ለመጠገን የወጣውን ወጪ እና ኤሌክትሪክ በመቋረጡ የታጠውን ገቢ ጨምሮ 18 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በሪጅኑ-በዘጠኝ-ወራት-ውስጥ-በተፈጸመ-ስር&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም

የግል ባንኮች ከተቋሙ ጋር በጋራ አንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ ......///........ የግል የፋይናንስ ተቋማት በቀጣይ 10 ዓመታት ለሚከናወኑ የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ድጋፍ በማድረግ
+6
የግል ባንኮች ከተቋሙ ጋር በጋራ አንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ ......///........ የግል የፋይናንስ ተቋማት በቀጣይ 10 ዓመታት ለሚከናወኑ የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ድጋፍ በማድረግ  ከተቋሙ ጋር በጋራ እንዲሰሩ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ጥሪ አቀረበ። ተቋሙ ባንኮቹ ለኃይል መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ድጋፍ የሚያደርጉበትን ዕድል ለመፍጠር በሀገሪቱ ከሚገኙ የግል ባንኮች የሥራ ኃላፊዎች ጋር  ውይይት እያካሄደ ይገኛል። በውይይቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር  ያደረጉት በተቋሙ  የኮርፖሬት ፋይናንስና ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ደመረ አሰፋ እንደተናገሩት ተቋሙ የተለያዩ የኃይል መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን በመገንባት ለሀገር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት አስተዋፅኦ እያደረገ ይገኛል። ተቋሙ አሁን ላይ ከ900 ቢሊዮን ብር በላይ ሀብት ያለው ሲሆን የተፈቀደ ካፒታሉ ደግሞ 1 ነጥብ 3 ትሪሊዮን ብር እንደሆነ ገልፀዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የግል-ባንኮች-ከተቋሙ-ጋር-በጋራ-አንዲሰሩ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም

"በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚፈጸሙ የስርቆት ወንጀሎችን አንታገስም" የክልል መስተዳድር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች …......///…….... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚገነባቸው የኤሌክትሪ
+5
"በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚፈጸሙ የስርቆት ወንጀሎችን አንታገስም" የክልል መስተዳድር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች …......///…….... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚገነባቸው የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ የሥርቆት ወንጀሎች እንዳይፈፀሙ ለመከላከል በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የሲዳማ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አረጋገጡ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የተቋም ደህንነትና አስተዳደራዊ ጉዳዮች መምሪያ የዘጠኝ ወር የሥራ አፈጻጸሙን የክልል መንግስታት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በሀዋሳ ከተማ እየገመገመ ይገኛል። የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት የመሠረተ ልማት አማካሪ አቶ እንዳሻው እስራኤል በግምገማው ላይ እንደገለጹት አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንደ ሀገር በመከናወን ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችንና የታቀዱ የልማት አጀንዳዎችን ለማሳካት ፋይዳው የጎላ ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በኤሌክትሪክ-መሠረተ-ልማቶች-ላይ-የሚፈጸ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ ......///....... የሥራ መደብ መጠሪያ፦ አስተናጋጅ /Waiter/ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ 10ኛ ወይም 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች የሥራ ልምድ፦ አይጠየቅም ደመወ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ ......///....... የሥራ መደብ መጠሪያ፦ አስተናጋጅ /Waiter/ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ 10ኛ ወይም 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች የሥራ ልምድ፦ አይጠየቅም ደመወዝ፦ በተቋሙ ስኬል መሠረት ደረጃ፦ ጄኤል2 ብዛት፦ እንደ አስፈላጊነቱ የሥራ ቦታ፦ በተቋሙ ዋና መ/ቤት የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት ለበለጠ መረጃ የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም

የቃለ መጠይቅ ፈተና ማስታወቂያ ......///...... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሞግዚት/Child Caregivers /የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር በቁጥር ኢ.ኤ.ኃ/8.4/169/1
+1
የቃለ መጠይቅ ፈተና ማስታወቂያ ......///...... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሞግዚት/Child Caregivers /የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር በቁጥር ኢ.ኤ.ኃ/8.4/169/18 የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የውጪ ማስታወቂያ አውጥቶ ሚያዚያ 13 ቀን 2018 ዓ.ም የፁሁፍ ፈተና መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም የጽሁፍ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ነጥብ 25 እና ከዚያ በላይ ያገኛችሁ ከተ.ቁ 1 እስከ 12 ስማችሁ የተገለጸው አመልካቾች ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ከተ.ቁ 13 እስከ 23 ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ማንነታችሁን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ በመያዝ ኮተቤ ብረታ ብረት ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ሰው ኃይል ቅጥርና ምደባ ቢሮ የቃለ መጠይቅ (Interview) ፈተና የሚሰጥ በመሆኑ እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም

መምሪያው በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ደህንነትና ጥበቃ የተከናወኑ ሥራዎችን እየገመገመ ነው ….....///....... በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የተቋም ደህንነትና አስተዳደራዊ ጉዳዮች መምሪያ የዘጠ
+4
መምሪያው በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ደህንነትና ጥበቃ የተከናወኑ ሥራዎችን እየገመገመ ነው ….....///....... በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የተቋም ደህንነትና አስተዳደራዊ ጉዳዮች መምሪያ የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በሀዋሳ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። የመምሪያው ዳይሬክተር አቶ ከሊል ሺፋ እንደገለጹት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማው በተቋሙ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ላይ የሚፈጸሙ ሥርቆቶችን በመከላከል ረገድ ባለፈው ዘጠኝ ወራት በሪጅኖች የተከናወኑ ሥራዎችን፣ የተመዘገቡ ስኬቶችን እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች በዝርዝር ይመለከታል። የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማው በተቋሙ ንብረት ላይ የሚፈፀሙ ስርቆቶችን ለመከላከል በተከናወኑ ሥራዎች የተሻለ አፈጻጸም ያስመዘገቡ ሪጅኖችን ተሞክሮ በማስፋት ልምድ የሚወሰድበት መሆኑንም ገልጸዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=መምሪያው-በኤሌክትሪክ-መሠረተ-ልማት-ደህ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም

ፕሮጀክቱ የአካባቢውን ማህበረሰብ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እያረጋገጠ ነው ……….////……… በኦሞ ወንዝ ላይ እየተገነባ የሚገኘው የኮይሻ የውሃ ኃይል ማመንጫ ግድብ ከኃይል ማመንጫነት ባለፈ
+9
ፕሮጀክቱ የአካባቢውን ማህበረሰብ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እያረጋገጠ ነው ……….////……… በኦሞ ወንዝ ላይ እየተገነባ የሚገኘው የኮይሻ የውሃ ኃይል ማመንጫ ግድብ ከኃይል ማመንጫነት ባለፈ ለዜጎች ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እያበረከተ መሆኑን የአካባቢው መስተዳድር አካላት እና የተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች ገለፁ፡፡ ከመሎኮዛ ወረዳ፣ ከጋሞ ዞን እና ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስትና ከምክር ቤት የተውጣጡ አመራሮች ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በፕሮጀክቱ በተከናወኑ የልማት ሥራዎች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የመሎ ኮዛ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙሉነህ አውሳቶ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ ለሀገር ብርሃን ከመሆን ባለፈ ለመሎ ኮዛ ሕዝብ አዲስ ተስፋን የፈነጠቀ ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቱ-የአካባቢውን-ማህበረሰብ-ማህበ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም

በፕሮጀክት የሚከናወኑ የማህበራዊ ኃላፊነት ሥራዎች ለአካባቢው ኢኮኖሚያዊ እድገት አስተዋጽዖ እያበረከቱ ነው .......///....... የኮይሻ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከግድቡ ግንባታ ጎን ለጎ
+8
በፕሮጀክት የሚከናወኑ የማህበራዊ ኃላፊነት ሥራዎች ለአካባቢው ኢኮኖሚያዊ እድገት አስተዋጽዖ እያበረከቱ ነው .......///....... የኮይሻ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከግድቡ ግንባታ ጎን ለጎን ያከናወናቸው የማህበራዊ ኃላፊነት ተግባራት የህብረተሰቡን አኗኗር ዘይቤ ማሻሻላቸውን የፕሮጀክቱ የአካባቢና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሥራ አስኪያጅ አቶ ግዛቸው ደሳለኝ እንደገለጹት ተቋሙ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሠራቸው ሥራዎች መካከል በፕሮጀክቱ ዙሪያ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ከ120 ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍን የጠጠር መንገድ ግንባታ በዋነኝነት ይጠቀሳል። በፕሮጀክቱ አቅራቢያ ከተገነቡ የመንገድ መሰረተ ልማቶች ባሻገር  በኦሞ ወንዝ ላይ የተገነባው 175 ሜትር ርዝማኔ ያለው ድልድይ ቀደም ሲል በአካባቢው የነበረውን ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር የቀረፉና የጎፋ እና ኮንታ ዞኖች ህዝቦችን ማገናኘታቸውን ገልፀዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በፕሮጀክት-የሚከናወኑ-የማህበራዊ-ኃላፊ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋሙ የተዘረጋው የመሠረተ ልማት ደህንነት አስተዳደር አሰራር ውጤት እያስገኘ ነው …….///….. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አዲስ የተዘረጋው የተቀናጀ የመሠረተ ልማት ደህንነት አስተዳደር አሰራር
ተቋሙ የተዘረጋው የመሠረተ ልማት ደህንነት አስተዳደር አሰራር ውጤት እያስገኘ ነው …….///….. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አዲስ የተዘረጋው የተቀናጀ የመሠረተ ልማት ደህንነት አስተዳደር አሰራር ውጤት እያስገኘ መሆኑን በዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት የተቋማዊ የመስረተ ልማት ደህንነት አስተዳደር ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ። ሥራ አስኪያጁ አቶ ፍራፊስ በቀለ እንደገለጹት ተቋሙ በመሠረተ ልማቶቹ ላይ የሚፈጸሙ ስርቆቶችን ለመከላከል የተቋማዊ የመስረተ ልማት ደህንነት አስተዳደር ቢሮ በመክፈት ወደ ሥራ ገብቷል። ቢሮው በ13ቱም የተቋሙ ሪጅኖች ከመከላከያ የተውጣጡ ከፍተኛ መኮንኖችን በመመደብ የጥበቃ ሥራውን በቅርበት እንዲመራና ከፌዴራልና ከክልል የፀጥታ አካላት እንዲሁም በየደረጃው ከሚገኙ የመስተዳድር አካላት ጋር ቅንጅታዊ አሰራር እንዲኖር እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በተቋሙ-የተዘረጋው-የመሠረተ-ልማት-ደህን&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም

በተቋሙ የሚወጡ ፖሊሲዎች ጥራት ያላቸውና የተናበቡ እንዲሆኑ እየተሰራ ነው ‎…....///…... ‎በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚወጡ ፖሊሲዎች ጥራት ያላቸው፣ አሰራርን የሚያቀላጥፉ እና የተናበቡ እ
+8
በተቋሙ የሚወጡ ፖሊሲዎች ጥራት ያላቸውና የተናበቡ እንዲሆኑ እየተሰራ ነው ‎…....///…... ‎በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚወጡ ፖሊሲዎች ጥራት ያላቸው፣ አሰራርን የሚያቀላጥፉ እና የተናበቡ እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን በተቋሙ የፖሊሲ፣ ፕሮሰስና የለውጥ ሥራ አመራር መምሪያ ገለጸ። ‎ ‎መምሪያው ከተቋሙ የኮርፖሬት ፕላኒንግ የሙያ ደህንነት እና ጤንነት ቢሮ ጋር በሥራ ላይ ጤናና ደህንነት ረቂቅ ፖሊሲ ዙሪያ ከሚመለከታቸው የሥራ ክፍሎች ጋር የግብዓት ማሰባሰቢያ ውይይት ተካሂዷል። ‎ ‎የመምሪያው ዳይሬክተር አቶ አንዱዓለም ኪዳኔ እንደገለጹት ተቋሙ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ያለውን አቋምና አቅጣጫ የሚያመላክቱ እንዲሁም አሰራርን ውጤታማ የሚያደርጉ የተለያዩ ፖሊሲዎች በዝግጅት ሂደት ላይ ይገኛሉ፡፡ በዛሬው ዕለት የተካሄደው ውይይት በሥራ ላይ ጤናና ደህንነት ረቂቅ ፖሊሲ ዙሪያ በተቋሙ ውስጥ ካሉ የሚመለከታቸው የሥራ ክፍሎች ጋር በመወያየት ግብዓት ለማሰባሰብ ያለመ መሆኑን ተናግረዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በተቋሙ-የሚወጡ-ፖሊሲዎች-ጥራት-ያላቸውና&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን የብርሃን ጉዞ እየመራ ነው! 🇪🇹 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት 9 ወራት ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የኃይል ማመንጨት አፈጻጸም አ
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን የብርሃን ጉዞ እየመራ ነው! 🇪🇹 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት 9 ወራት ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የኃይል ማመንጨት አፈጻጸም አስመዝግቧል። የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ከማል አህመድ እንደገለጹት ግድቡ በዘጠኝ ወራት ውስጥ 13 ሺህ 778 ነጥብ 37 ጊጋ ዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት የዕቅዱን 95.7 በመቶ አሳክቷል! ይህ ስኬት በቁጥር ሲታይ፦ ✅ የ122% ብልጫ፦ የዘንድሮው የማመንጨት አቅም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ122 በመቶ ታላቅ ብልጫ አሳይቷል። (ባለፈው ዓመት 6 ሺህ 213 ጊጋ ዋት ሰዓት ነበር)። ✅ የ51% የሀገር ድርሻ፦ በአሁኑ ወቅት በአጠቃላይ እንደ ሀገር ከመነጨው የኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ብቻውን 51 በመቶ ድርሻ አለው! ✅ የተርባይኖች መጨመር፦ ለዚህ ከፍተኛ ስኬት ዋነኛው ምክንያት ወደ ሥራ የገቡ ተርባይኖች ቁጥር መጨመር ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ታላቁ-የኢትዮጵያ-ህዳሴ-ግድብ-የኢትዮጵያ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም

Yetewesesenu netboch bichemeru

⚡️ ለአስተማማኝ እና ጥራት ያለው የኃይል አቅርቦት ያልተቋረጠ ትጋት! 💡🇪🇹 በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የምስራቅ አንድ ሪጅን በ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ውስጥ የኃይል አቅርቦትን አስተማማኝነት ለማሻሻል በርካታ ተግባራዊ ሥራዎች አከናውኗል። የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ወርዲ ሙሐመድ እንደገለጹት፣ በዚህ ወቅት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎችን ማዘመን፣ የሠራተኞችን አቅም ማሳደግ እና መደበኛና ድንገተኛ የጥገና እና ፍተሻ ሥራዎችን በተስፋፋ መልኩ ማከናወን ተችሏል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ለአስተማማኝ-እና-ጥራት-ያለው-የኃይል-አቅ&lang=am

⚡️ ለአስተማማኝ እና ጥራት ያለው የኃይል አቅርቦት ያልተቋረጠ ትጋት! 💡🇪🇹 በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የምስራቅ አንድ ሪጅን በ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ውስጥ የኃይል አቅርቦትን አስተ
+7
⚡️ ለአስተማማኝ እና ጥራት ያለው የኃይል አቅርቦት ያልተቋረጠ ትጋት! 💡🇪🇹 በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የምስራቅ አንድ ሪጅን በ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ውስጥ የኃይል አቅርቦትን አስተማማኝነት ለማሻሻል በርካታ ተግባራዊ ሥራዎች አከናውኗል። የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ወርዲ ሙሐመድ እንደገለጹት፣ በዚህ ወቅት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎችን ማዘመን፣ የሠራተኞችን አቅም ማሳደግ እና መደበኛና ድንገተኛ የጥገና እና ፍተሻ ሥራዎችን በተስፋፋ መልኩ ማከናወን ተችሏል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ለአስተማማኝ-እና-ጥራት-ያለው-የኃይል-አቅ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ ቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ አካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋሙ የሀገር ውስጥ ምርቶችን በማበረታታት የውጭ ጥገኝነትን ለመቀነስ እየሰራ ነው ....…///…....... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለዘርፉ የሚያስፈልጉ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ በማበረታታት የውጭ ጥገኝነትን ለመቀነስ እየሰራ መሆኑን ገለጸ፡፡ የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያዘጋጀውን የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ በአዲስ ዓለምአቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል በመገኘት ጉብኝተዋል፡፡ በተቋሙ የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሙላት ገዛኽኝ እንደገለጹት የጉብኝቱ ዓላማ የተቋሙ አመራርና ሠራተኞች በሀገሪቱ እየተከናወኑ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ልማት እንቅስቃሴዎችን በመረዳት ተቋሙ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስችለውን ግንዛቤ እንዲጨብጡ ለማድረግ ነው፡፡ በኤግዚቢሺኑ ላይ ምርታቸውን ያቀረቡ አምራች ኢንዱስትሪዎች ህልውናቸው የተመሰረተው በአስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ላይ በመሆኑ ተቋሙ ለኢንዱስትሪው ዕድገት አስፈላጊውን የኃይል አቅርቦትና ድጋፍ በማድረግ ረገድ ያለውን ከፍተኛ ሚናም ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በተቋሙ የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ውድነህ የማነ በበኩላቸው የሀገር ውስጥ ምርቶች በየዓመቱ በጥራትና በብዛት እያደጉ ለመምጣታቸው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝ መሆን ትልቁን ድርሻ እንደሚወስድ ገልጸዋል፡፡ እንደ ኢንጂነር ውድነህ ገለጻ ሀገሪቱ ቀደም ሲል ስታመርታቸው ከነበሩ ምርቶች በተጨማሪ ማዕድን ማቀነባበርን ጨምሮ ወደ ከባድ ኢንዱስትሪዎች የተሸጋገሩ ተቋማት መበራከታቸው እጅግ ከፍተኛ ኃይል የሚጠይቅ በመሆኑ ተቋሙ ይህንን ፍላጎት ለማሟላት በሰፊው እየሰራ ይገኛል። በሀገሪቱ እያደገ የመጣውን የኢንዱስትሪ ዕድገት ተከትሎ የኃይል አቅርቦት ጥያቄዎችን ለመመለስ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጨምሮ ሌሎች የኤሌክትሪክ ኃይል መሰረተ ልማቶች ተጠናቀው ወደ አገልግሎት መግባታቸውን አስታውሰዋል፡፡ ቀደም ሲል እስከ 80 በመቶ የሚሆነው የኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት የግንባታ ግብዐቶች ከውጭ የሚገቡ የነበረ ሲሆን አሁን ግን በከፍተኛ ቮልቴጅ ደረጃ ኬብሎችን ጨምሮ ሌሎች ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ማምረት መጀመሩ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለማስቀረትና በራስ አቅም ለመመራት የሚያስችል ዕድል እየተፈጠረ መሆኑን አብራርተዋል፡፡ ተቋሙ ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ከባለሀብቶች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለዘርፉ የሚያስፈልጉ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች በሃገር ውስጥ እንዲመረቱ በማበረታታት የውጭ ምንዛሬና ጥገኝነትን ለመቀነስ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አስገንዝበዋል፡፡ በጉብኝቱ የተሳተፉ ሠራተኞች በ"ኢትዮጵያ ታምርት" የቀረቡ ምርቶች የኢነርጂና የኢንዱስትሪ ዘርፎች የማይነጣጠሉ መሆናቸውን የተገነዘቡበት እንደነበር ተናግረዋል፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ ቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ አካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሚያዚያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም