uz
Feedback
የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ _ Commandos and Airborne Command ️

የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ _ Commandos and Airborne Command ️

Kanalga Telegram’da o‘tish

Addis abeba Ethiopia

Ko'proq ko'rsatish
5 756
Obunachilar
-27824 soatlar
-2 5467 kunlar
-1 99730 kunlar
Postlar arxiv
ሃምሌ 20/2018 ዓ.ም የ5ኛ ንስር ኮማንዶ ሬጅመንት በዛሬው ዕለት በአርመኒያና ማፉድ ቀበሌ ባፈፀምችው ኦፕሬሽን የተገኘ ውጤት ጠላት ፍላጎት የነበረው ማፉድ በነበረው በወገን ሁለት ሻምበሎች ላይ
+9
ሃምሌ 20/2018 ዓ.ም የ5ኛ ንስር ኮማንዶ ሬጅመንት በዛሬው ዕለት በአርመኒያና ማፉድ ቀበሌ ባፈፀምችው ኦፕሬሽን የተገኘ ውጤት ጠላት ፍላጎት የነበረው ማፉድ በነበረው በወገን ሁለት ሻምበሎች ላይ ቀድሞ ተኩስ ከፍቶ ሌላው የሸዋ ፋኖ ተወርዋሪ ሻለቃ የሚትባለውን የሰው ሃይላቸው 150 የሆኑ ከተሰማ እሬገጤ 3ኛ ሻለቃ የሰው ሃይላቸው 142 ከአስቻለው ደሴ 1ኛ ሻለቃ የሰው ሃይላቸው 149 የራምቦ ክ/ጦር 3ኛ ሻለቃ 129 በድምሩ 570 የሰው ሃይል ያላቸው 04 ሻለቃዎችን አሰማርቷል። የጠላት ፍላጎት አርሜኒያ እንደየሱስ ተራራ ላይ የነበረችውን የወገን አንድ ሻምበል በማፈን ቦታውን በመቆጣጠር ሳርአምባ እና ዶቃቂት ቀበሌ የነበሩትን ሻምበሎችን በማጥቃት አርሜኒያ ቀበሌን የመቆጣጠር አለማን አንግቦ የወገን ምሽግ ድረስ በመጠጋት ቦምብ በመወርወር በወገን 2ኛ ሻምበል 11:20 ማጥቃት ከፈተ። ማፉድ ባሉት በሁለቱ ሻምበል ላይም በተመሳሳይ ሰዓት በድሽቃ የተጋዛ ማጥቃት ጀመረ። ሆኖም የጠላት ፍላጎት የማፉድን በማሳሳት አርመኒያን ለመቆጣጠር ፍላጎት መኖሩን በመረዳት ከ1ኛ ሻምበል እና ከ3ኛ ሻምበል ሁለት መቶዎችን በማወጣት ከጠላት ጀርባ ቆረጣ በማስገባት የጠላትን ማጥቃት ወደ ፀረማጥቃት በመቀየር የገባውን ሃይል ማስቀረት ተችሏል። ነገር ግን የጠላት ፍላጎቱ ህልም ሆኖ እንድቀር ተደርጓል። የወገን ቅፅባታዊ የፀረመጥቃት እርምጃ የጠላትን አለማ አክሽፏል። አሁንም በየማሳው በየማሽለው እየተንጠባጠበ የቀረውን እየለቀምን እንገኛለን። የተገኘው ድል ቢንያም አስፈው የራምቦ ሻለቃ አዛዥ ተገሏል። ፍቅሩ ራንቦ አመራር ጎሹ ምክትል ሻለቃ መሪ የተሰማ ርገጤ ነጋሽ አመራር የሸዋ ፋኖ ተወርዋሪ/ቃኝ ጠርናፊ ሻለቃ መሪ የተሰማ እርገጤ ተሰማ ቃኝ ብሩክ ዘመቻ ሃላፊ 10 ተራ እግረኛ ጦር እነዚህ በአመራር ደረጃ የተደመሰሱ ናቸው። የተማረኩት አወራሪስ በላይ የአስቻለው ደሴ 1ኛ ሻለቃ ብሬን ተኳሽ ወንድወሰን ዳምጠው የተወርዋሪ ሻለቃ ብሬን ተኳሽ ታዴ ስዩም ተሰማ እርገጤ ክ/ጦር ብሬን ረዳት ናቸው ከተማረኩት ውስጥ ሽፈረው ሳህላ በህክምና ላይ እያለ X አድርጓል። 👉 የተገደለ ፅንፈኛ 42 👉 የተማረከ ቁስለኛ 04 👉 መገናኛ ሬድዮ 02 👉 መገናኛ ቅያሪ ባትሪ 02 👉 ብሬን 01 👉 የብሬን ዝናር 01 👉 ብሬን አፈሙዝ 01 👉የብሬን ጥይት 540 👉 ጥቁር ክለሽ 01 👉 ክላሽ 02 👉 ቆመህ ጠብቀኝ 01 👉 የክላሽ ካዜና 19 👉 የክላሽ ጥይት 432 👉 የስናይፐር ካዜና 01 👉 የወገብ ትጥቅ 04 👉 F1 ቦምብ 05 በወገን የደረሰ ጉዳት 04 መጠነኛ ቁስለኛ