1 438
Obunachilar
+1324 soatlar
+57 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
Postlar arxiv
1 438
حوالة واردة محلية
إلى:5304*
مبلغ:1200 SAR
من:SAEED AL MARRI
عبر:ARAB NATIONAL BANK
في:27/07/26 21:18
1 438
John 1 አማ - ዮሐንስ
15: ዮሐንስ ስለ እርሱ መሰከረ እንዲህም ብሎ ጮኸ፦ “ ‘ከእኔ በኋላ የሚመጣው እርሱ ከእኔ በፊት ነበረና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል፤’ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነበረ።”
18: መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ ተረከው።
1 438
Repost from የ ኡስታዝ ሀቢብ ኑሩ የድምፅ ፋይሎች
ዛሬ በዚህ ወርቃማ ገፃችን ላይቭ እንከፍታለን አሕባቢ።
ተ ዘ ጋ ጁ ።
https://t.me/+Q6hYgr3skZ6EfMpi
ሸር ሸር ሸር አድርጉት
1 438
Repost from የ ኡስታዝ ሀቢብ ኑሩ የድምፅ ፋይሎች
#ሰሞኑን የጀመርናቸው ኪታቦች ስለተጠናቀቁ በቀጣይ በምንጀምረው ኪታብ ዙርያ ወንድሞቼ እህቶች ሀሳብ እየሰጡኝ ይገኛሉ።
#በሐዲሥ ዘርፍ ወይስ በዐቂዳ ወይስ በፊቅህ ዘርፍ ይጀመር የሚል ሀሳብ ነበር።
#ግን ከዛ በፊት ስለ ተጅሲም ጉዳይ መሰረታዊ ዋና ዋና ነጥቦችን #የዑለማእ ኑቁሎችን #አናስከፍርም ያሉት ዑለማዎች የትኞችን እንደሆነ መጠነኛ ቅኝት እናደርጋለን።
#በዚህ ርእስ ጉዳይ ትክክለኛ እውቀት ፈላጊ አደብ ያለው ሰው መነጋገር የሚፈልግ ካለ መማማር መጠያየቅ እና ማስረጃዎችን መለዋወጥ እንችላለን።
https://t.me/oustaz_Habib_Nuru/2328
1 438
▮◆ፕሮግራም ◆▮
➧ ሴትን ልጅ ያከበረዉ እስልምና ወይስ ክርስትና?
◍ እህት ዩቲ
◍ እህት ፎዚያ
◍ እህት ሱሳ
◍ እህት ማሪያ
1 438
የፈጣሪ ሕልውና በሳይንስ መነጽር
📖 የገፅ ብዛት :66
📚የፋይል መጠን :3.7ሜ.ባ
🗂 የፋይል አይነት :pdf
ቻናሉ ተቀላቀሉ👇
https://t.me/mustefa_Apologetics
1 438
Repost from የ ኡስታዝ ሀቢብ ኑሩ የድምፅ ፋይሎች
#ቀጣይ የሚዘጋጁት ኪታቦች በአፕልኬሽን ደረጃ
1ኛ #ዐቂደቱል ሙስሊሚን
2ኛ #ዐቂደቱል ሙርሺዳ
3ኛ #ሙኽተሶር ።
ኢንሻ አሏህ በቅርቡ በ አንድ አፕፕ ተዘጋጅተው #ይቀርባሉ።
~~~~~~
~~~~
ሊንኩን ሸር አድርጉት በየቦታው ያ ሸባብ።
https://t.me/oustaz_Habib_Nuru
1 438
ክርስቲያኖች ኢየሱስ ጌታ ነው እያሉ ካስቸገሩህ
ይህን ስማና ቁጭ አድርገህ አስተምራቸው !
🎙 Abdulkerim
https://t.me/Facethetruth22
------------------------------------------------------
1 438
إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ
(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 45)
መላእክት ያሉትን (አስታውስ)፡- «መርየም ሆይ! አላህ ከርሱ በኾነው ቃል ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለምና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ ከባለሟሎችም በኾነ (ልጅ) ያበስርሻል፡፡»
قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 47)
፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡
1 438
فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ أَنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًا بِكَلِمَةٍ مِّنَ اللَّهِ وَسَيِّدًا وَحَصُورًا وَنَبِيًّا مِّنَ الصَّالِحِينَ
(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 39)
እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም ድንግልም ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት (መላእክት ጠራችው)፡፡
قَالَ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي غُلَامٌ وَقَدْ بَلَغَنِيَ الْكِبَرُ وَامْرَأَتِي عَاقِرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكَ اللَّهُ يَفْعَلُ مَا يَشَاءُ
(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 40)
«ጌታዬ ሆይ! እኔ እርጅና በእርግጥ የደረሰብኝ ስኾን ባልተቤቴም መሐን ስትሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለ፡፡ (መልአኩም) እንደዚሁ አላህ የሚሻውን ነገር ይሠራል» አለው፡፡
1 438
እየሱስ የሚለው ስም ለዘጠኝ ፍጡራን ስም ሆኖ ሲጠሩበት የነበረ ስም ነው።
ዘኁልቁ 11;28; ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ያህሹአ ጌታዬ ሙሴ ሆይ ከልክላቸውአለው።
