fa
Feedback
ሙልተቃ የንፅፅር ማዕከል

ሙልተቃ የንፅፅር ማዕከል

رفتن به کانال در Telegram
1 441
مشترکین
+2024 ساعت
+267 روز
+2030 روز
آرشیو پست ها
حوالة واردة محلية إلى:5304* مبلغ:1200 SAR من:SAEED AL MARRI عبر:ARAB NATIONAL BANK في:27/07/26 21:18

John 1 አማ - ዮሐንስ 15: ዮሐንስ ስለ እርሱ መሰከረ እንዲህም ብሎ ጮኸ፦ “ ‘ከእኔ በኋላ የሚመጣው እርሱ ከእኔ በፊት ነበረና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል፤’ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነበረ።”
John 1 አማ - ዮሐንስ 15: ዮሐንስ ስለ እርሱ መሰከረ እንዲህም ብሎ ጮኸ፦ “ ‘ከእኔ በኋላ የሚመጣው እርሱ ከእኔ በፊት ነበረና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል፤’ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነበረ።” 18: መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ ተረከው።

پیام صوتی00:38

پیام صوتی02:16

ዛሬ በዚህ ወርቃማ ገፃችን ላይቭ እንከፍታለን አሕባቢ። ተ ዘ ጋ ጁ ። https://t.me/+Q6hYgr3skZ6EfMpi ሸር ሸር ሸር አድርጉት

#ሰሞኑን የጀመርናቸው ኪታቦች ስለተጠናቀቁ በቀጣይ በምንጀምረው ኪታብ ዙርያ ወንድሞቼ እህቶች ሀሳብ እየሰጡኝ ይገኛሉ። #በሐዲሥ ዘርፍ ወይስ በዐቂዳ ወይስ በፊቅህ ዘርፍ ይጀመር የሚል ሀሳብ ነበር። #ግን ከዛ በፊት ስለ ተጅሲም ጉዳይ መሰረታዊ ዋና ዋና ነጥቦችን #የዑለማእ ኑቁሎችን #አናስከፍርም ያሉት ዑለማዎች የትኞችን እንደሆነ መጠነኛ ቅኝት እናደርጋለን። #በዚህ ርእስ ጉዳይ ትክክለኛ እውቀት ፈላጊ አደብ ያለው ሰው መነጋገር የሚፈልግ ካለ መማማር መጠያየቅ እና ማስረጃዎችን መለዋወጥ እንችላለን። https://t.me/oustaz_Habib_Nuru/2328

▮◆ፕሮግራም ◆▮ ➧ ሴትን ልጅ ያከበረዉ እስልምና ወይስ ክርስትና? ◍ እህት ዩቲ ◍ እህት ፎዚያ ◍ እህት ሱሳ ◍ እህት ማሪያ

የፈጣሪ ሕልውና በሳይንስ መነጽር 📖 የገፅ ብዛት :66 📚የፋይል መጠን :3.7ሜ.ባ 🗂 የፋይል አይነት :pdf ቻናሉ ተቀላቀሉ👇
https://t.me/mustefa_Apologetics

ሚስቱ ግን ምናዊናት 🤣🤣🤣
ሚስቱ ግን ምናዊናት 🤣🤣🤣

#ቀጣይ የሚዘጋጁት ኪታቦች በአፕልኬሽን ደረጃ 1ኛ #ዐቂደቱል ሙስሊሚን 2ኛ #ዐቂደቱል ሙርሺዳ 3ኛ #ሙኽተሶር ። ኢንሻ አሏህ በቅርቡ በ አንድ አፕፕ ተዘጋጅተው #ይቀርባሉ። ~~~~~~ ~~~~ ሊንኩን ሸር አድርጉት በየቦታው ያ ሸባብ። https://t.me/oustaz_Habib_Nuru

ክርስቲያኖች ኢየሱስ ጌታ ነው እያሉ ካስቸገሩህ ይህን ስማና ቁጭ አድርገህ አስተምራቸው !   🎙 Abdulkerim   https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ (ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 45) መላእክት ያሉትን (አስታውስ)፡- «መርየም ሆይ! አላህ ከርሱ በኾነው ቃል ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለምና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ ከባለሟሎችም በኾነ (ልጅ) ያበስርሻል፡፡» قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ (ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 47) ፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡

فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ أَنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًا بِكَلِمَةٍ مِّنَ اللَّهِ وَسَيِّدًا وَحَصُورًا وَنَبِيًّا مِّنَ الصَّالِحِينَ (ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 39) እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም ድንግልም ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት (መላእክት ጠራችው)፡፡ قَالَ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي غُلَامٌ وَقَدْ بَلَغَنِيَ الْكِبَرُ وَامْرَأَتِي عَاقِرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكَ اللَّهُ يَفْعَلُ مَا يَشَاءُ (ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 40) «ጌታዬ ሆይ! እኔ እርጅና በእርግጥ የደረሰብኝ ስኾን ባልተቤቴም መሐን ስትሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለ፡፡ (መልአኩም) እንደዚሁ አላህ የሚሻውን ነገር ይሠራል» አለው፡፡

እየሱስ የሚለው ስም ለዘጠኝ ፍጡራን ስም ሆኖ ሲጠሩበት የነበረ ስም ነው። ዘኁልቁ 11;28; ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ያህሹአ ጌታዬ ሙሴ ሆይ ከልክላቸውአለው።

پیام صوتی01:58

ዐረበኛው ባይብል (የውሸት መፅሀፍ ቅዱ የሚባለው) መፅሀፉ ሲከፈት ይህንን ይላል። የት ቦታ በው ቢስሚላሂ ብሎ የሚጀምረው።
ዐረበኛው ባይብል (የውሸት መፅሀፍ ቅዱ የሚባለው) መፅሀፉ ሲከፈት ይህንን ይላል። የት ቦታ በው ቢስሚላሂ ብሎ የሚጀምረው።

በስመ አብ ማለት በአረብኛ ቋንቋ ቢስሚላህ ማለት አይደለም።! ማስረጃ 👇