cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Elias

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
512
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
-530 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

ኢጂነር ታከለ ኡማ ሹመት ተሰጣቸው። ጠ/ሚ (ዶ/ር) አብይ አህመድ ኢንጂነር ታከለ ኡማን ከዛሬ ሐምሌ 9/2016 ጀምሮ የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ አድርገው ሾሟቸዋል። የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ አሳውቋል። ኢንጂነር ታከለ ኡማ ላለፉት ዓመታት በትምህርት ላይ ነበሩ። ለትምህርታቸው ወደ ውጭ ሀገር ከመጓዛቸው በፊት የማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ከዛ ቀድሞ አዲስ አበባ አስተዳደርን በከንቲባነት ሲያገለግሉ እንደቆዩ ይታወሳል።
Hammasini ko'rsatish...
Hammasini ko'rsatish...
TikTok · Elias Wondimu338

Check out Elias Wondimu338’s video.

1
Hammasini ko'rsatish...
🛑ሊያዩት የሚገባ /እንዲ ቢገባኝ ኖሮ🥲🥲/

አሜን ፖድካስት አስገራሚ ቆይታ ። ለሃሳብ ሆነ አስተያየት እንዲሁም አብሮ ለመስራት =+251(955939856 ( +251 983056978 /27154580 ይደውሉልን / አሜን ቲቪን / በfacebook, Telegram , Titoki, YouTube, WhatsApp and Viber ያገኙናል,፣ እኛ የወንጌል ድምጽ ነን ። አሜን ቲቪ/ #pastorchere #ephafra

👍 2 1
Hammasini ko'rsatish...
TikTok · Elias Wondimu338

Check out Elias Wondimu338’s video.

👍 1
00:52
Video unavailableShow in Telegram
promo.mp466.18 MB
"ባካሄድነው ጥናት 90 በመቶ ተማሪ ኮራጅ መሆኑን ደርሰንበታል" በኢትዮጵያ የኩረጃ ደረጃ ምን ያህል ነው? ሀገርንስ ምን ያህል ይጎዳል? በሚል በ2004 በተደረገ ጥናት 90 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ኮራጅ መሆናቸው ተረጋግጧል ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአካቶ ትምህርት ክፍል ተመራማሪ የሆኑት አለማየሁ ተ/ማሪያም (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ ተመራማሪው በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዳጉ ፕሮግራም በነበራቸው ቆይታ፤ በቀደመው የትምህርት ሥርዓት የመመዘኛ ፈተናዎች የሚሰጡበት ሂደት ለኩረጃ ምቹ እንደነበሩ ተናገረዋል፡፡ ተማሪዎች በፈተና ወቅት የማያውቁትን ጥያቄ መልስ ከሌሎች ለመቅዳት ድሮም ይሞክሩ እንደነበር ገልጸው፤ አሁን ላይ ሥር ሰዶ በዘመቻ መል የሚካሄድ ሆኗል ሲሉ ነው የተናገሩት፡፡ ተማሪዎች ከትምህርቱ በበለጠ የኩረጃ መንገዶችን ያጠናሉ የሚሉት ተመራማሪው፤ በጥናቱ 27 የሚሆኑ የኩረጃ ዘዴዎች እንዳሉ ደርሰንበታል ብለዋል፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ተማሪዎች ብቻ ሳይሆኑ ወላጆች ልጆቻቸው እንዲያልፉ ከመፈለግ አንፃር እንዲሁም መምህራን፣ ርዕሰ መምህራን፣ የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጭምር ለኩረጃው እገዛ እንደሚያደርጉ ይናገራሉ፡፡ ይህም ፈተናውን አልፈው ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ተማሪዎች የሥብዕና ጉድለት እንደሚታይባቸው እዲሁም መሰረታዊ የሆነው መፃፍ እና ማንበብ ሲቸግራቸው እንመለከታለን ይላሉ፡፡ ተመራማሪው፤ ከፈተና አሰጣጥ በተጨማሪ ለግምት አጋላጭ የሆኑ የፈተና ዓይነቶችን ለማስተካከል መስራት እንደሚገባ አዲሱ የፈተና ሥርዓት ያመላከተ መሆኑንም ይናገራሉ፡፡ በተለይም የተጀመረው የበይነ በረብ (ኦን ላይን) ፈተና አሰጣጥ ሲጠናከር የተንሰራፋውን የኩረጃ መጠን በመቀነስ እና ተማሪዎችን በማብቃት ረገድ ላቅ ያለ ሚና ይኖረዋል ነው ያሉት፡፡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከ700 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች ከሐምሌ 3 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡ Via EBC https://t.me/Loritub
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ሽቶ ኦርጅናል በተመጣጣኝ ዋጋ ዋጋ:-5,500 -7,500 ☎️ስልክ:-0973971005
Hammasini ko'rsatish...
🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
የ78 አመቱ የቀድሞው አሜሪካ ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራንፕ" ከትናትናው የግድያ ሙከራው " ብቻውን ያዳነኝ እግዚአብሔር ነው" በማለት ከሞት አፋፍ ላተረፈው ለእግዚአብሔር ብቻ ክብርን ሰጥቷል። “ነፍሴን ከሞት፥ ዓይኔንም ከእንባ፥ እግሬንም ከመሰናከል አድኖአልና።” — መዝሙር 116፥8
Hammasini ko'rsatish...
6
Photo unavailableShow in Telegram
አንጋፋዎቹ የእግርኳስ ተጫዋቾች ናኒ እና ካኑ አዲስ አበባ ይገኛሉ ሁለቱ ታዋቂ የእግር ኳስ ተጫዋቾች የፖርቹጋሉ ሉዊስ ናኒ እና ናይጄሪያዊው ንዋንክዎ ካኑ ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ ገብተዋል ። ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የመቻል 80ኛ አመት የምስረታ በዓል ላይ ተካፋይ እንዲሆኑ በተደረገላቸው ግብዣ መሠረት መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አስታውቋል። #ዳጉ_ጆርናል
Hammasini ko'rsatish...
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.