cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Injibara University

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
11 359
Obunachilar
+324 soatlar
+357 kunlar
+13430 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
ማ ስ ታ ወ ቂ ያ           የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤ ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፤ 1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል። 2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ  አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል።                የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
3 82116Loading...
02
https://www.facebook.com/share/aSn23fBAajCLPorS/?mibextid=xfxF2i
10Loading...
03
አቶ ይበሉ ደሳለው እጅግ ታታሪ እና ለሌሎቻችን አርአያ ተሸላሚ ሰራተኞችን ነበሩ፣ በአቶ ይበሉ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩኝ ፣ እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በገነት ያሳርፍልን፣
6 7553Loading...
04
የሀዘን መግለጫ ------ አቶ ይበሉ ደሳለው በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በግቢ ውበት ሲያገለግሉ ቆይተው ሚያዚያ 26/2016 ዓ.ም ባደረባቸው ህመም በተወለዱ በ50 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አቶ ይበሉ በግቢ ውበት ሥራቸው የሚታወቁ ለሌሎች ሠራተኞችም አርአያ የሆኑ ባሳዩት የሥራ ትጋትም በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ ተሸላሚ ነበሩ። እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአቶ ይበሉ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
6 5554Loading...
05
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ አድርጓል። በድጋሜ በዓሉ የሰላም እና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል። ሚያዚያ 27/2016 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
6 4033Loading...
06
#እንኳን_አደረሳችሁ! ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ! እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የደስታ እንዲሆን ይመኛል። #መልካም በዓል ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት እነዚህን ሊንኮች ይጠቀሙ Telegram-https://t.me/injiuniversity Website- https://www.inu.edu.et/ Facebook-https://www.facebook. Com/injibaruni Email- [email protected] Institution Email [email protected] Twitter- (https://twitter.com/injibara_Inu/) YouTube-https://www.youtube.com/c/injibarauniversity Explore Your Creative Potential.
6 1986Loading...
07
ለውድ የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። የትንሳኤ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን አሳልፎ  በመሰጠት ለሰው ልጆች ወደር የለሽ  ፅኑ ፍቅር ያሳየበት፣ ለበደሉት ሳይቀር  ይቅርታና ምህረትን የሰጠበት፣ ሞትንም ድል ያደረገበት መታሰቢያ በዓል በመሆኑ እኛም፣ እርስ በርሳችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ሁሉንም ሰው በመውደድ፣ በይቅርታ፣ በምህረትና በመረዳዳት እንድንኖር ፈጣሪ ይርዳን። ይህ የትንሳዔ በዓል  እየደበዘዙ  ለሄዱት ኢትዮጵያዊ  እሴቶቻችንም የትንሳኤ ጊዜ ያምጣልን!!! በዓሉ የፍቅር፣ የሰላም፣ የይቅርታ በዓል ይሁንልን!!   መልካም በዓል!!!       ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) የእንጅባራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት
5 2328Loading...
08
እንኳን አደረሳችሁ! እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ እንኳን  ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል። መልካም በዓል! ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት እነዚህን ሊንኮች ይጠቀሙ Telegram-https://t.me/injiuniversity Website- https://www.inu.edu.et/ Facebook-https://www.facebook. Com/injibaruni Email- [email protected] Institution Email [email protected] Twitter- (https://twitter.com/injibara_Inu/) YouTube-https://www.youtube.com/c/injibarauniversity Explore Your Creative Potential.
6 2517Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ማ ስ ታ ወ ቂ ያ           የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤ ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፤ 1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል። 2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ  አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል።                የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
Hammasini ko'rsatish...
አቶ ይበሉ ደሳለው እጅግ ታታሪ እና ለሌሎቻችን አርአያ ተሸላሚ ሰራተኞችን ነበሩ፣ በአቶ ይበሉ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩኝ ፣ እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በገነት ያሳርፍልን፣
Hammasini ko'rsatish...
የሀዘን መግለጫ ------ አቶ ይበሉ ደሳለው በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በግቢ ውበት ሲያገለግሉ ቆይተው ሚያዚያ 26/2016 ዓ.ም ባደረባቸው ህመም በተወለዱ በ50 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አቶ ይበሉ በግቢ ውበት ሥራቸው የሚታወቁ ለሌሎች ሠራተኞችም አርአያ የሆኑ ባሳዩት የሥራ ትጋትም በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ ተሸላሚ ነበሩ። እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአቶ ይበሉ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
Hammasini ko'rsatish...
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ አድርጓል። በድጋሜ በዓሉ የሰላም እና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል። ሚያዚያ 27/2016 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
#እንኳን_አደረሳችሁ! ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ! እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የደስታ እንዲሆን ይመኛል። #መልካም በዓል ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት እነዚህን ሊንኮች ይጠቀሙ Telegram-https://t.me/injiuniversity Website- https://www.inu.edu.et/ Facebook-https://www.facebook. Com/injibaruni Email- [email protected] Institution Email [email protected] Twitter- (https://twitter.com/injibara_Inu/) YouTube-https://www.youtube.com/c/injibarauniversity Explore Your Creative Potential.
Hammasini ko'rsatish...
ለውድ የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። የትንሳኤ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን አሳልፎ  በመሰጠት ለሰው ልጆች ወደር የለሽ  ፅኑ ፍቅር ያሳየበት፣ ለበደሉት ሳይቀር  ይቅርታና ምህረትን የሰጠበት፣ ሞትንም ድል ያደረገበት መታሰቢያ በዓል በመሆኑ እኛም፣ እርስ በርሳችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ሁሉንም ሰው በመውደድ፣ በይቅርታ፣ በምህረትና በመረዳዳት እንድንኖር ፈጣሪ ይርዳን። ይህ የትንሳዔ በዓል  እየደበዘዙ  ለሄዱት ኢትዮጵያዊ  እሴቶቻችንም የትንሳኤ ጊዜ ያምጣልን!!! በዓሉ የፍቅር፣ የሰላም፣ የይቅርታ በዓል ይሁንልን!!   መልካም በዓል!!!       ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) የእንጅባራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት
Hammasini ko'rsatish...
እንኳን አደረሳችሁ! እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ እንኳን  ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል። መልካም በዓል! ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት እነዚህን ሊንኮች ይጠቀሙ Telegram-https://t.me/injiuniversity Website- https://www.inu.edu.et/ Facebook-https://www.facebook. Com/injibaruni Email- [email protected] Institution Email [email protected] Twitter- (https://twitter.com/injibara_Inu/) YouTube-https://www.youtube.com/c/injibarauniversity Explore Your Creative Potential.
Hammasini ko'rsatish...
Po'stilar arxiv