BOLE GENERAL SECONDARY SCHOOL(OFFICIAL PAGE)
Kanalga Telegram’da o‘tish
1 981
Obunachilar
+224 soatlar
+47 kunlar
-1230 kunlar
Postlar arxiv
09/10/2018
ለ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ በነገው ዕለት የ moc exam round 2 ልምምድ ተጠናክሮ የሚቀጥል ሲሆን 12 - 01 እና 12 - 02 በጠዋት ፈረቃ እንዲሁም 12 - 03 እና 12 - 04 ከሰዓት በኋላ እንድትለማመዱ እያልን ሁላችሁም መምህር መሳይ ጋር የተጠናከረ አቴንዳንስ ስላለ መፈረማችሁን እንዳትረሱ። በሰዓቱ ያልተገኘ እና ያልተፈተነ ተማሪ ትምህርት ቢሮ በሚያስቀምጠው አቅጣጫ መሠረት ህጎች ተፈፃሚ እንደሚሆኑ እናረጋግጣለን። ለሶሻል ተማሪዎች በቀጣይ ማስታወቂያ የምንገልፅ ይሆናል።
08/10/2018
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ከነገ ጀምሮ moc exam የሚቀጥል ስለሆነ ተማሪ ማሟላት የሚገባውን ተማሪያዊ ባህሪ ተላብሳችሁ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን!
08/10/2018
ለሁሉም ተማሪዎች
ከነገ ጀምሮ መደበኛ ፈተና እንደሚሰጥ ይታወቃል። ስለሆነም ተገቢውን የጸጉር አቆራረጥ : ዩኒፎርም አለባበስ እንዲሁም መታወቂያ በመያዝ ሰዓታችሁን ጠብቃችሁ እንድትገኙ እያልን ከዚህ በተቃራኒ ሆኖ የተገኘ ማንኛውም ተማሪ በት/ቤቱ ተጠያቂ እንደሚሆን እናሳውቃለን።
XLESS DRILL CHEMISTRY 2016 Social Sciences.pdf1.39 MB
ለሁሉም 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና ልምምድ በነገው ዕለት በሁሉም ICT ቤተሙከራዎች የሚቀጥል ይሆናል።
የወላጅ ስለሆነ የኸ ይቅደም።ለወላጅ ብቻ ቢሆን ጥሩ ነው።https://forms.gle/iPHM6XUfBb3HBDPa8
#Update ለሞዴል ፈተና ስትመጡ #አድሚሽን #ካርድ እንዳትረሱ!
#ሐሙስ - Natural Stream
#አርብ - Social Stream መሆኑን በድጋሜ እናሳውቃለን!
26/09/2018
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ሐሙስ በቀን 27/09/2018 እና አርብ በቀን 28/09/2018 ዓ ም በቀጥታ ትምህርት ሚኒስቴር የኦንላይን ሞዴል ፈተና (mock exam) የሚሰጥ ስለሆነ #ሐሙስ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች (Natural Stream) እንዲሁም #አርብ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች (Social Stream) ፈተናውን የምትወስዱ መሆኑን በጥብቅ እያሳወቅን ከትምህርት ሚኒስቴር የወጣውን ፕሮግራም አያይዘናል። ለሚቀር ተማሪ ትምህርት ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን ተማሪዎችንም ወላጆችንም ደግመን ደጋግመን ማሳወቅ እንወዳለን።
ለቦሌ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ለ12ተኛ ክፍል
ለ2018 ዓ.ም ማትሪክ ተፈታኝ ለመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ማለትም በቀን 22/09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የማትሪክ የOn-Line ስልጠና ያለወሰዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ በጠዋት በመገኘት ስልጠናውን ወሳዳችሁ የማረጋገጫ ፊርማ ፈርማችሁ እንድትኤዱ እናሳስባለን፡፡
ማስታወሻ
1. ወደ ስልጠና ስትመጡ አድሚሽን ካርድ ይዛችሁ እንድትመጡ
2. የራሳችሁን Password ይዛችሁ(አዘጋጅታችሁ) እንድትመጡ፡
ማሳሰቢያ
1. ስልጠናውን ያልወሰደ ማንኛውም ተማሪ ከፊታችን ሐሙስ ከሚሰጠው Mock Exam እንዲሁም ከዋናው ፈተና የምትታገዱ መሆናችሁን እናሳውቃለን፡፡
2. ማንኛውንም ምክንያት ት/ቤቱ አይቀበልም፡፡
ት/ቤቱ
ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ትምህርት በወጣው ፕሮግራም መሠረት እንደሚካሄድ አዉቃችሁ ሞክኤግዛሞችን በመሞከር ከሲስተም ጋር ልምምድ ማድረግ፣ያልተጠናቀቁ ፓርሸኖችን ማጠናቀቅ ፣በክፍልውስጥ በግሩፕ ማጥና፣ መምህራን የሚያሰሯዋችሁን ፈተናዎች መሰራት የሚጠበቅባችሁ መሆኑን አውቃችሁ በትምህርት ቤት በመገኘት እንድትከታተሉ እያሳሰብን የማትገኙትን ፋተና ለይ የማናስቀምጣችሁ መሆኑን እያሳወቅን ወላጆች አስፈላጊዉን ክትትል እንድታደርጉ።Repost from Addis Ababa Education Bureau
+1
የተከለሰ የ2018 የትምህርት ዘመን የትምህርት የማጠቃለያ ፈተና መርሃ-ግብር
(ግንቦት 18/2018 ዓ.ም)
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
14/09/2018
አስቸኳይ
ነገ ጠዋት 1:00 ሰዓት ላይ የነበረው የማስ ስፖርት ፕሮግራም ወደ ከቀኑ 8:00 ሰዓት የተዛወረ ስለሆነ በሰዓቱ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
