BOLE GENERAL SECONDARY SCHOOL(OFFICIAL PAGE)
Відкрити в Telegram
2 180
Підписники
-224 години
+157 днів
+7130 день
Архів дописів
ቀን 22/12/18
ማስታወቂያ
ነገ ማለትም በቀን 23/12/18 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት በ24ሜዳ ማሰስፖርት ስላለ ቤታችሁ 24 አካባቢ የሆናችሁ ተማሪዎች በተገለፀው ሰዓት እንድትገኙ ስንል እናሳውቃለን
22/12/2018
በ2018 ዓ ም 12ኛ ክፍል ላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች በሙሉ:-
#የተፈጥሮ_ሳይንስ ተማሪዎች ሰኞ በ25/12/2018 ዓ ም እንዲሁም #የማህበራዊ_ሳይንስ ተማሪዎች ማክሰኞ በ26/12/2018 ዓ ም ብቻ ትራንስክሪፕት የምትወስዱ መሆኑን እናሳውቃለን። ከተጠቀሰው ፕሮግራም ውጪ የሚመጣ ተማሪ የማይስተናገድ ይሆናል።
ልታሟሉ የሚገባችሁ ጉዳዮች
1. ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ
2. የትምህርት ቤቱ መታወቂያ
3. መጽሐፍ የመለሳችሁበት ማስረጃ
4. የትራንስክሪፕት ክፍያ ናቸው።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በ12 ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 32 ነጥብ 3 በመቶ ተማሪዎችን በማሳለፍ ቀዳሚ ሆነ።
(ነሀሴ 16/2018 ዓ.ም) የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 550 ሺህ 210 ተማሪዎች ውስጥ 70 ሺህ 544 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አምጥተዋል፡፡
የትምህረት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ በዘንድሮ ዓመት የተሻሻለ ውጤት መመዝገቡን ገልጸዋል።
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺህ 544 ተማሪዎች ብቻ መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡
ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12 ነጥብ 8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸውን አብራርተዋል፡፡
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺህ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺህ 210 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸውን ጠቁመዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 32 ነጥብ 3 በመቶ ተማሪዎችን በማሳለፍ ቀዳሚ ነው ብለዋል።
በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን መፈተናቸውን አስረድተዋል፡፡
በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች መሰጠቱን አስታውሰዋል።
88 ት/ቤቶች ሙሉ ለሙሉ ያሳለፉ ሲሆን 565 ት/ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ ማሳለፍ እንዳልቻሉ ገልጸዋል፡፡
ካለፉት ተማሪዎች መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16 ነጥብ 5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8 ነጥብ 33 በመቶ መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
15/12/2018
ማስታወቂያ
1. በ Online የዘርፍ ምርጫ ያላከናወናችሁ ከ10ኛ ወደ 11ኛ የተሸጋገራችሁ ተማሪዎች ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ሰኞ 5:00 ሰዓት ድረስ ብቻ በአካል በመቅረብ እንድታስተካክሉ። ከዚህ ቀን ውጭ ለሚመጣ ተማሪ ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ ይሆናል።
2. የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የወሰዳችሁ የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በቀጣይ ሳምንት ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ሁላችሁም ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ። ፈተና ላልወሰደ ተማሪ ሰርተፍኬት የማይዘጋጅ መሆኑን በአፅንዖት እንገልፃለን።
10/12/2018
የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች የማህበራዊ ሳይንስ እና ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በማኑዋል የመረጣችሁትን ምርጫ ከዚህ በተገለፀው መልኩ E-School ላይ በሲስተም እንድትሞሉ በጥብቅ እናሳውቃለን።
ፎርሙ እንዲከፍትላችሁ መጀመሪያ የተመዘገባችሁበትን ሊንክ (bolegeneralsecondary.school@addislearning.edu.et) ተጠቀሙ። አድሚሽን ቁጥራችሁን እና የተመዘገባችሁበትን ስልክ ቁጥር አስገብታችሁ SUBMIT የሚለውን click ስታደርጉ በተመዘገባችሁበት ስልክ ቁጥር አራት ዲጅት ያለው verification code ይላክላችኋል። ከዚያም አራቱንም ቁጥሮች ከሳጥኖቹ በማስገባት verify ትሉታላችሁ። በመጨረሻም በትምህርት ቤቱ አድሚን በኩል በአካል ቀርባችሁ E -SCHOOL SYSTEM ላይ ምዝገባ እና የዘርፍ ምርጫችሁን ታጸድቃላችሁ። ይህ የሚከናወነው ነገ ሰኞ እና ማክሰኞ ማለትም በ11/12/2018 እና በ12/12/2018 ዓ ም ብቻ ይሆናል።
ማሳሰቢያ:- ዩኒፎም መልበስ እና መታወቂያ መያዝ ግዴታ ነው።
Repost from BOLE GENERAL SECONDARY SCHOOL(OFFICIAL PAGE)
30/11/2018
ወደ 11ኛ እና 12ኛ ክፍል የተዘዋወራችሁ ተማሪዎች በሙሉ ነገ በ01/12/2018 እና ሰኞ በ04/12/2018 ዓ ም መደበኛ ምዝገባ የምታከናውኑ ስለሆነ ከዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች አሟልታችሁ #ከምትማሩት #የክረምት #ማጠናከሪያ ጎን ለጎን የምትስተናገዱ ይሆናል
1. የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የምትከታተሉ መሆኑን ማስረጃ (አቴንዳንስ)
2. የማጠናከሪያ ክፍያ የከፈላችሁበት ማረጋገጫ
3. ትምህርት ቤቱ በዓመቱ መጨረሻ የሰጣችሁ የውጤት መግለጫ ሪፖርት ካርድ
4. ተማሪ መሆናችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ እና ዩኒፎርም በመልበስ እንዲሁም የመማሪያ ቁሳቁስ በመያዝ ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ ከትምህርት ጎን ለጎን የምትስተናገዱ ይሆናል። ለአርፋጅ ተማሪ ቦታ የለንም!
ት/ቤቱ
#UPDATE ምዝገባው ሰኞ ዕለት የሚጠናቀቅ ሲሆን ባልተመዘገቡ ተማሪዎች ምትክ አዲስ ከሌላ ትምህርት ቤት ለሚመጡ ተማሪዎች ቅድሚያ የምንሰጥ እና ነባር ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።
30/11/2018
ወደ 11ኛ እና 12ኛ ክፍል የተዘዋወራችሁ ተማሪዎች በሙሉ ነገ በ01/12/2018 እና ሰኞ በ04/12/2018 ዓ ም መደበኛ ምዝገባ የምታከናውኑ ስለሆነ ከዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች አሟልታችሁ #ከምትማሩት #የክረምት #ማጠናከሪያ ጎን ለጎን የምትስተናገዱ ይሆናል
1. የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የምትከታተሉ መሆኑን ማስረጃ (አቴንዳንስ)
2. የማጠናከሪያ ክፍያ የከፈላችሁበት ማረጋገጫ
3. ትምህርት ቤቱ በዓመቱ መጨረሻ የሰጣችሁ የውጤት መግለጫ ሪፖርት ካርድ
4. ተማሪ መሆናችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ እና ዩኒፎርም በመልበስ እንዲሁም የመማሪያ ቁሳቁስ በመያዝ ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ ከትምህርት ጎን ለጎን የምትስተናገዱ ይሆናል። ለአርፋጅ ተማሪ ቦታ የለንም!
ት/ቤቱ
29/11/2018
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለክረምት ማጠናከሪያ የምትወስዱ ተማሪዎች :
የተቆራረጠ አቴንዳንስ ያላችሁ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ በሚኖረን ተከታታይ ቀናት የማታስተካክሉ እና የማትገኙ ከሆነ ትምህርት ቤቱ አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ የሚወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።
#NB:- ዩኒፎርም መልበስ ግዴታ መሆኑ ይታወቅ።
26/11/2018
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለክረምት ማጠናከሪያ ተጠቃሚ ተማሪዎች
እንደሚታወቀው በክረምቱ መርሃ ግብር 11ኛ እና 12ኛ ክፍሎች በማጠናከሪያ ትምህርት በስፋት እየተሳተፋችሁ ነው። ነገር ግን #ውስን #ተማሪዎች ላይ
1. ከትምህርት ገበታ መቅረት
2. ዩኒፎርም አለመልበስ
3. መታወቂያ አለመያዝ
4. ማርፈድ እና የመሳሰሉት ችግሮች እየተስተዋሉባችሁ ስለሆነ ከችግሮቻችሁ በፍጥነት ወጥታችሁ ትክክለኛ የተማሪ ስነምግባር እንድትላበሱ በጥብቅ እናሳውቃለን።
#ማሳሰቢያ አቴንዳንስ ላይ የተጀመረው ከፍተኛ ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ለወላጆች እና ለተማሪዎች ማሳወቅ እንወዳለን!!
Guyyaa 20/11/2018
Beeksisa
Galmee Bara Barnootaa 2019 f Barattoota Haaraa Gara Mana Barumsaa Keenyatti Makaman Hundaaf
Duraan dursee bara baajataa qabame kanaan bulchiinsa magaalaa Finfinneetti Waajjira Abbaa Taayitaa Qulqullina Barnootaafi Leenjiitiin madaalamee sartifikeetii mirkaneessa qulqullina olaanaa (Gulantaa 4) kan argate, gara mana barumsa keenyaa hawwataafi ofitti nama harkisuu baga nagaan dhuftan jechaa, yeroo galmeef dhuftan wantoota armaan gadii akka guuttattan cimsinee isin yaadachiifna.
1. Waraqaa Gaggeessituu – chaappaafi mallattoo kan qabu; akkasumas ragaa barnootaa guutuu(kaardii kutaa 8ffaafi tiraanskiriiptii)
2. Barataan/ttuun sun magaalaa Finfinnee keessatti mana barumsaa mootummaa keessatti kan barate/tte yoo ta’e/taate mana barumsaa barachaa ture/te irraa faayila isaanii guutuu ‘Online’ dhaan gara mana barumsaa keenyatti dabarsuu qabu.
3. Waraqaa eenyummaa maatii/guddiftuu koppii isaa- maatiin/Guddiftuun qaamaan argamuu qabu.
4. Suuraa maatii/guddiftuu
5. Suuraa barataa/ttuu
6. Ragaan barnootaa hunduu ‘Soft copy’ dhaan qabattanii dhufuu qabdu.
7. Kilaaseerii(Doosii) – ragaaleen barnootaa akka hin badneef kan gargaaru.
8. Guca manni barumsaa qopheesse sirriitti guutuu.
Barattoota Bara 2018 A.L.I Mana Barumsaa Keenya Keessatti Kutaa 9- 11 Barachaa Turaniif.
1. Ragaa gara kutaa itti aanutti ittiin dabartan (Kaardii Gabaasa qabxii)
2. Barattoonni kutaa 10ffaafi 11ffaa barachaa turtanii gara kutaa itti aanutti dabartaniif- ragaa barnoota gannaa ykn deeggarsaa barachuu keessan agarsiisu (Hirmaannaa/Attendance)
3. Barattoonni kutaa 10ffaafi 11ffaa turtan warra/maatii keessan wajjin qaamaan argamuun dirqama.
4. Kutaa 10ffaa kan turtan gosa barnootaa (Saayinsii Uumamaafi Saayinsii Hawaasaa) erga filattanii booda, waraqaaa filannoo ogummaafi barumsa qabatamaa keessan ittiin filattan galii gochuu qabdu.
Yaadachiisa
Ø Galmeen barattoota kutaa 9ffaafi 10ffaa guyyaa 21/11/2018 A.L.I irraa eegalee hanga guyyaa 22/12/2018 A.L.I tti qofa ta’a.
Ø Barattoota kutaa 11ffaafi 12ffaa beeksisa gara fuulduraatti bahuun kan ibsamu ta’a.
M/B Sadarkaa 2ffaa Boolee
Summer special con curriculum, Phase 1 all (1).zip16.68 MB
የቦሌ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በንብረት አቀማመጥ በንብረት አመዘጋገብ ቦሌ ላይ ለለሌሎች ተቋማት አርአያ መሆኑን በቆጠራ ጊዜ እንደተመለከትንው የሚያሳይ ፎቶ ነው።
