All department
(info for all student) for more info @Orthodoxzns
Ko'proq ko'rsatish6 823Obunachilar
+624 soatlar
+367 kunlar
+15630 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Обуначиларнинг ўсиш даражаси
Ma'lumot yuklanmoqda...
Repost from Addis Ababa University
List of Accepted Students for Regular Bachelor of Laws (LL.B.) Program
110,000 birr
BRAND NEW HP DESKTOP COMPTUER
📌 HP PAVILION TP01 DESKTOP COMPUTER
📌 Processor AMD Ryzen 5
📌 32GB: RAM
📌 Portable , Has fast operator for any software
📌 1TB SSD & 1TB HARD DISK
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴርየሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንና ተማሪዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ በየነ ተዘራ ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡ ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ለ15 ቀናት በኦንላይን፣ በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ለመስጠት እየተሠራ እንደሆነም ገልፀዋል፡፡ ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡ የሪሚዲያል ትምህርት ከታህሳስ ጀምሮ እስከ ሰኔ 2016 ዓ.ም መጨረሻ እየተሰጠ የሚገኝ ሲሆን ውጤታቸው 30 በመቶ በዩኒቨርሲቲዎች የትምህርት ሒደት እና 70 በመቶ በማዕከል በሚዘጋጅ ፈተና የሚለይ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ #ኢፕድ @tikvahuniversity
CALL FOR SHORT-TERM TRAINING
Addis Ababa University,Center for Higher Education Research and Training has planned to conduct short -term training on
”Doctoral Supervision ” and ”Academic Writing & Publishing”
See the Full Short-Term Trainings Call below:
👍 1
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የመውጫ ፈተና መቼ ይሰጣል?
ትምህርት ሚኒስቴር ሚያዝያ 9/2016 ዓ.ም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ፤ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 14 እስከ 21/2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ አሳውቋል።
Via @tikvahuniversity
25500 Birr
Brand New Hp Laptop
* Hp elitebook 850 G3
* Processor core i5-6th Generation
* 8gb : Ram
* 1T : HHD
* 14.1inch screen size
* Slim, thin, portable and Has Space for SSD
contact 0938481825
@zerubabel23
👍 1❤ 1