uz
Feedback
HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

Kanalga Telegram’da o‘tish

❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239

Ko'proq ko'rsatish
2 275
Obunachilar
+124 soatlar
+117 kunlar
+3230 kunlar
Postlar arxiv
እንኳን አደረሳችሁ። ቅዱስ ያሬድን በምን ቃል እንጠራዋለን? በየትኛው ስም ብንጠራውስ ክብሩን ይገልጸው ይሆን? • ሊቀ መዘምራን • ደራሲ • ተርጓሚ • ሊቀ ሊቃውንት • ጥዑመ ልሳን • ማኅሌታይ •
እንኳን አደረሳችሁ። ቅዱስ ያሬድን በምን ቃል እንጠራዋለን? በየትኛው ስም ብንጠራውስ ክብሩን ይገልጸው ይሆን? • ሊቀ መዘምራን • ደራሲ • ተርጓሚ • ሊቀ ሊቃውንት • ጥዑመ ልሳን • ማኅሌታይ • ካህን • አምሳለ ሱራፌል • ምድራዊ መልአክ • መሠረተ ዜማ • ዕንቊ ዘኢትዮጵያ • አፈ ቤተ ክርቲያን....... በምን ስም እንጠራው ዘንድ ይቻለናል? ምን ዓይነት ቃላት ይመጥኑት ይሆን? የሊቁ ቅዱስ ያሬድ ማኅሌታይ የከበረች በረከቱ ትደርብን። ጸሎቱም ትጠብቀን። አሜን። #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239

#አባ_ገብረኪዳን_በጭራሽ_መናገር_የማይፈልጉት_የተዋርሶ_መናፍስቶች_ሴራና_ጉዳት!! በገበያ መካከል ግለወሲብ የሚፈጽሙ ትውልዶችን አፍርተናል!! https://youtu.be/2n3eb3mAYgs?si=LAGIPpsSG6-OOVxw

«እንኳን አደረሳችሁ» ቅዱስ ያሬድን በምን ቃል እንጠራዋለን? በየትኛው ስም ብንጠራውስ ክብሩን ይገልጸው ይሆን? • ሊቀ መዘምራን • ደራሲ • ተርጓሚ • ሊቀ ሊቃውንት • ጥዑመ ልሳን • ማኅሌታይ •
«እንኳን አደረሳችሁ» ቅዱስ ያሬድን በምን ቃል እንጠራዋለን? በየትኛው ስም ብንጠራውስ ክብሩን ይገልጸው ይሆን? • ሊቀ መዘምራን • ደራሲ • ተርጓሚ • ሊቀ ሊቃውንት • ጥዑመ ልሳን • ማኅሌታይ • ካህን • አምሳለ ሱራፌል • ምድራዊ መልአክ • መሠረተ ዜማ • ዕንቊ ዘኢትዮጵያ • አፈ ቤተ ክርቲያን....... በምን ስም እንጠራው ዘንድ ይቻለናል? ምን ዓይነት ቃላት ይመጥኑት ይሆን? የሊቁ ቅዱስ ያሬድ ማኅሌታይ የከበረች በረከቱ ትደርብን። ጸሎቱም ትጠብቀን። አሜን።

በለምጽና በቆዳ ህመም ለምትቸገሩ ይኼ ቪዲዮ ለእናንተ ነው!! ሰውነትን በማበላሸት ትዳርና ኑሮን የሚያመሰቃቅለው የምስጥር መተት! #hailegebrielreact https://youtu.be/uYLbwUy1b6Y?si=3fWMLDXsHvuF14QN

#መምህር_ተስፋዬና_ኮሜዲያን_ምናለ_ያጋለጡት_ከባድ_ምስጥር!! ቄሱ እራሰን ለመጠበቅ ሰይጣንን ቀጠርኩ እያለን ነው!! #hailegebrielreact #comics https://youtu.be/JmPmUEqn0IU

#በሁለቱ_መምህራን_መካከል_የተፈጠረው_አለመግባባት_ምንድነው? https://youtu.be/iPXnKhP9yR8?si=IxTNhMBhQknEHJ9Q

=> የቀሲስ ሄኖክ ተፈራን አገልግሎት ለመሳተፍ ለጠየቃችሁኝ በሙሉ ይኼው መረጃው! ሸር በማድረግ ላልሰሙት አሰሙ! #Subscribe #Like #Share 👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239

#_በካናዳ_ዊኒፒግ_ከተማ #የቀሲስ_ሄኖክ_ወልደማሪያም! #አገልግሎት_ተዘጋጅቷል! ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ! ሼር በማድረግ መልእክቱን አዳርሱ! ተወዳጆች ሆይ በካናዳ ዊኒፒግ ከተማ MAY 30, 31 እና
#_በካናዳ_ዊኒፒግ_ከተማ #የቀሲስ_ሄኖክ_ወልደማሪያም! #አገልግሎት_ተዘጋጅቷል! ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ! ሼር በማድረግ መልእክቱን አዳርሱ! ተወዳጆች ሆይ በካናዳ ዊኒፒግ ከተማ MAY 30, 31 እና JUN 1 አርብ ቅዳሜ እና እሑድ ለሦስት ቀን መንፈሳዊ ጉባኤ ይኖረናል። በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ መጥታችሁ አገልግሎቱን ማግኘት ትችላላችሁ። በቅርቡ አገልግሎት የሚሰጥበትን የቦታውን አድራሻ እናሳውቃል። ከወዲሁ ለፕሌን ትኬት፣ ለማረፊያ ሆቴል እንድትዘጋጁ ብለን አገልግሎቱ በዊኒፒግ ከተማ መሆኑን ብቻ እወቁ። #Subscribe #Like #Share 👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239

#ተጠንቀቁ!! የአረብ ሀገር ሴቶችን ገንዘብ የሚበዘብዘው አዝማሪ መሳይ ደብተራ!! ሰነፍ ይጸድቃል የምል የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል የለም!! #ethiopia #ጸሎት! https://youtu.be/nR96UnRO_3g

«የአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ምስክርነት!» «ክብር ምስጋና ይግባቸውና አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ በዛሬው እለት ያደረጉልኝ ተዓምር ይህ ነው እኔ የምሰራው ቴሌ ሲኾን በዛሬው ቀን ሪጅናችን ለኹለት ተከፍሏል ተብሎ ግማሽ ሰራተኛ ከናዝሬት አዳማ ወደ ባሌ ሮቤ መግባት ስለነበረበት እጣ አውጡ ተባልን ከልጅነት ጀምሮ ያደኩበትንና የተማርኩበትን ከተማ ጥሎ መሄድ ግድ ነበረ። ከትናንት ጀምሮ እህቴ ባዘዘችኝ መሠረት የአቡነ እጨጌ ዮሐንስን ምስል ከደረት ኪሴ አድርጌ ስማጸናቸው አድሬ ዛሬ እጣውን ከስራ ባልደረባዎቼ ጋር አወጣሁ። እጣውን ላወጣ ስል ጻድቁ አባቴ እርሶ ሰውነቴን ተቆጣጠሩ እና የማወጣውን እጣ አሳዩኝ ብዬ ተማጸንኳቸው፤ ተማጽኖዬን ችላ አላሉም እጣውን ሳወጣ እዚሁ የነበርኩበት ቦታ ወጣልኝ ቤተሰቤን ይዤ ከመጉላላት ዳንኩኝ ልሎች ደግሞ ወደ ባሌ እጣ ወጣላቸውና ለመሄድ ተገደዱ እየተላቀስን ተለያየን ምን ይደረጋል አይተው ነገር ኑሮ ነው ከ ሃያ ዓመት በላይ እድሜያችንን የጨረስንበት ስራ ነው። አንተወው ምን እንሰራለን አጣብቂኝ ውስጥ ገባን ተቸገርን። ክብር ምስጋና አኹንም ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ይኹንልኝ አሜሜሜሜሜን። ደጅዎት መጥቼ በአካል እንድመሰክር ቅዱስ ፈቃድዎ ይኹንልኝ። እግዚአብሔርን አመሥግኑልኝ እርሳቸውን ሰጥቶናል ተዋህዶዎች ሃብታም ነን ብዙ አማላጆችን ታድለናልና ምን ብዬ ላመስግን? ክርስትያኖች እልልልልልል እልልልልል እልልልልል እልልልል ብላችሁ አቡነ እጨጌን አመስግኑልኝ።» #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239

ክብር ምስጋና ይግባቸውና አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ በዛሬው እለት ያደረጉልኝ ተዓምር ይህ ነው እኔ የምሰራው ቴሌ ሲኾን በዛሬው ቀን ሪጅናችን ለኹለት ተከፍሏል ተብሎ ግማሽ ሰራተኛ ከናዝሬት አዳማ ወደ ባሌ ሮቤ መግባት ስለነበረበት እጣ አውጡ ተባልን ከልጅነት ጀምሮ ያደኩበትንና የተማርኩበትን ከተማ ጥሎ መሄድ ግድ ነበረ። ከትናንት ጀምሮ እህቴ ባዘዘችኝ መሠረት የአቡነ እጨጌ ዮሐንስን ምስል ከደረት ኪሴ አድርጌ ስማጸናቸው አድሬ ዛሬ እጣውን ከስራ ባልደረባዎቼ ጋር አወጣሁ። እጣውን ላወጣ ስል ጻድቁ አባቴ እርሶ ሰውነቴን ተቆጣጠሩ እና የማወጣውን እጣ አሳዩኝ ብዬ ተማጸንኳቸው፤ ተማጽኖዬን ችላ አላሉም እጣውን ሳወጣ እዚሁ የነበርኩበት ቦታ ወጣልኝ ቤተሰቤን ይዤ ከመጉላላት ዳንኩኝ ልሎች ደግሞ ወደ ባሌ እጣ ወጣላቸውና ለመሄድ ተገደዱ እየተላቀስን ተለያየን ምን ይደረጋል አይተው ነገር ኑሮ ነው ከ ሃያ ዓመት በላይ እድሜያችንን የጨረስንበት ስራ ነው። አንተወው ምን እንሰራለን አጣብቂኝ ውስጥ ገባን ተቸገርን። ክብር ምስጋና አኹንም ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ይኹንልኝ አሜሜሜሜሜን። ደጅዎት መጥቼ በአካል እንድመሰክር ቅዱስ ፈቃድዎ ይኹንልኝ። እግዚአብሔርን አመሥግኑልኝ እርሳቸውን ሰጥቶናል ተዋህዶዎች ሃብታም ነን ብዙ አማላጆችን ታድለናልና ምን ብዬ ላመስግን? ክርስትያኖች እልልልልልል እልልልልል እልልልልል እልልልል ብላችሁ አቡነ እጨጌን አመስግኑልኝ።

«የኪዳነ ምህረት ተዓምር» «ሰላምህ ይብዛ ባለህበት መምህርየ ኪዳነምህረት ያደረገችልኘን ተአምራት ልንገራችሁ አረብ ሀገር ሁኜ በሰው ሀገር ክፍኛ ታምሜ መራመድ እስኪያቅተኘ ድረስ መስራት እስኪያቅተኘ ድረስ በክፍኛ ታምሜ ኪዳነምህረት እደነገ ልትሆን እኔ ማታላይ ከመተኛቴ በፌት ህመሜን ተቋቁሜ ተበርክኬ በፀሎት ተማፀንኳት አጠገቤ ያለች እስኪመስለኘ ድረስ ስቅስቅ ብየ እያለቀስኩኘ ድረሽልኘ እሰው ሀገር ማንም የለኘ በለተ ቀንሽ አድኘኘ ተአምራትሽን ግለጭልኘ ብየ ስቅስቅ ብየ እያለቀስኩኘ ተማፅንኳት የነገሯትን የማትረሳ እናት የኔ የሀጥያተኛዋን ፀሎቴን ተቀብላ ጠዋት ስነሳ በሰላም ከመኘታየ ተነሳሁኘ ወገቤም ተሽሎኛል ከድንጋጤ የተነሳ ማመን አቃተኘ በደስታ አለቀስኩኘ ቁሜ መራመድ ቻልኩኘ አዛኘ ናት የዋህ ናት ለኔ በፍጥነት የደረሰች ኪዳነምህረት ለናተም ፈጥና ትድረስላችሁ❤️🙏🙏🙏»

«የስውሯ ማሪያም ተዓምር 2» «ስለ እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፣ ምስክርነት። ግንቦት 3/2017 ዓ.ም ከአ.አ ወደ ደሴ በአውቶብስ እየተጓዝን ነበር። ሸኖ ላይ ብልሽት አጋጠመውና ጉዞ ጀመርን። በመንገዳችን ወደ ስውሯ ማርያም አቅጣጫ እየተመለከትን ስሟን ደጋግመን ስንጠራ ነበር። ደብረ ብርሃንን እንዳለፍን ባሱ ከ ሲኖ ጋር ተጋጨ። በቅድስት ድንግል ማርያም ጥበቃ የሰው ሕይወት ሳይጠፋ ከጥቂት ቀላል ጉዳት በስተቀር ከአደጋው ተርፈናል። ከሳምንት በፊት በደጇ ተገኝተን ተማጽነናት ነበር። ብዙ መልካም ነገሮች እየሆኑልን ነው። ዛሬም ስለ ተአምሯ ለእናታችን ለ እመ ብርሃን፣ ለስውሯ ማርያም ምስጋና ይሁን።» #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239

«የስውሯ ማሪያም ተዓምር» «ለ 8 አመት ያክል በስኳር በሽታ እሰቃይ ነበር እንዲሁም ኩላሊቴን ያመኝ ነበር ስውሯ ማርያም መጣሁ ጸበሏን ጠጣሁ የቅቤ እምነቷን ወሰድኩኝ ወሰድኩ ተቀባሁ፣ ጠጣሁ እግዚአብሔር ይመስገን አሁን ሙሉ ለሙሉ ዳንኩኝ ከስኳርም ከኩላሊትም እልልልልል ብላቹ አመስግኑልኝ ውድ ቤተሰቦቼ።»

21 ቤተሰቦቿን ገደዬ ጨረስኩ እንዳይግባቡ በታተንኳቸው እሷ ብቻ ቀርታለች!! ልጅ ብቻ እፈልጋለሁ ትዳር ግን አልፈልግም ለምትሉ! የሙስሊሟ እህታችን ውጣውረድ! https://youtu.be/gyCp2eYLDQQ

#_ግንቦት_9_ለአቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_ዝክር_ሜቄዶንያ_እንገናኝ ቅዳሜ ጠዋት 3 ሰዓት ሼር በማድረግ ለሁሉም አዳርሱ! በቀሲስ ሄኖክ ወልደ-ማርያም የወለላይቱ እመቤት ልጆች እንደምታውቁት ብዙ ዝክ
#_ግንቦት_9_ለአቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_ዝክር_ሜቄዶንያ_እንገናኝ ቅዳሜ ጠዋት 3 ሰዓት ሼር በማድረግ ለሁሉም አዳርሱ! በቀሲስ ሄኖክ ወልደ-ማርያም የወለላይቱ እመቤት ልጆች እንደምታውቁት ብዙ ዝክር እንዘክራለን፣ በሰፊው ዝክር መዘከር የመጀርኩት በአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ነው፡፡ ስለዚህ ግንቦት 9 ቅዳሜ ጠዋት 3 ሰዓት አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስን በሜቄዶንያ ለሚኖሩት ለአረጋውያን እና ለአእምሮ ሕሙማን ስለምንዘክር የምትመጡ ወዳጆቼ የማትጠቀሙበትን አልባሳት፣ ጫማዎች ለአረጋውያንና ለአእምሮ ሕሙማን ይዜችሁ እንድትመጡ በጻድቁ ስም አደራ እላለሁ! ይዛችሁ የምትመጡት ... 1ኛ/ የተጠቀማችሁበትን ልብሶች ይዛችሁ እንድትመጡ 2ኛ/ የማትጠቀሙትን ጫማዎች ይዛችሁልን እንድትመጡ 3ኛ/ የማትጠቀሙበትን ብርድ ልብ እና አንሶላ ይዛችሁ እንድትመጡ 4ኛ/ የአዋቂዎች ዳይፐሮች 5ኛ/ ሞዴስ፣ ሶፍትና ሳሙና 5ኛ/ በሜቄዶንያ የሚሠሩትን ሥራዎች ለማገዝ እና ለማየት እንድትመጡ በማለት በአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ስም ጥሪዬን አቀርባለሁ! #_አድራሻ :- አያት ፍል ውኃ መድኃኔ ዓለም ጸበል ፊት ለፊት በተረፈ ግንቦት 9 ቅዳሜ ሜቄዶንያ የአረጋውያን እና የአእምሮ ሕሙማን መርጃ ማህበር ጠዋት 3 ሰዓት ያገናኘን፡፡ ግንቦት 7-9-2017 ዓ.ም አዲስ አበባ

ግንቦት ፯ /7/ በዚች ቀን ለአባቶች ሊቃነ ጳጳሳት ሃያኛ የሆነ የከበረ አባት የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳሳት ሐዋርያዊ አትናቴዎስ አረፈ። ይህም ቅዱስ ሐናፊ ከሚባል የእስላም ነገድና ከአረማውያን ተወላጅ
ግንቦት ፯ /7/
በዚች ቀን ለአባቶች ሊቃነ ጳጳሳት ሃያኛ የሆነ የከበረ አባት የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳሳት ሐዋርያዊ አትናቴዎስ አረፈ። ይህም ቅዱስ ሐናፊ ከሚባል የእስላም ነገድና ከአረማውያን ተወላጅ ነው ይባላል። እርሱም ከመምህር ከሚማሩ ሕፃናት ጋራ እያለ እርስ በርሳቸው በመጫወት ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን እየሠሩ ከእነርሱ ውስጥ ዲያቆናትን ኤጲስቆጶሳትንም ሲያደርጉ እሊያን የክርስቲያንን ልጆች አይቶ ጨዋታቸው ደስ ስለአለው ከእሳቸው ጋራ በጨዋታቸው አንድ ይሆን ዘንድ የክርስቲያንን ልጆች ለመናቸው። እነርሱም አንተ አረማዊ ነህና ከእኛ ጋራ አትደመርም ብለው ከለከሉት እርሱም ክርስቲያን እሆናለሁ አላቸው እነርሱም ደስ ተሰኙበት። ያን ጊዜም ወስደው በሊቀ ጳጳሳት አምሳል አደረጉት ከበታቹም ወንበር አድርገው ይሰግዱለት ጀመር። በዚያን ጊዜም ሊቀ ጳጳሳት አባ እለእስክንድሮስ በዚያ አለፈ የክርስቲያን ልጆች ሲጫወቱ በአያቸው ጊዜ አብረውት ላሉ ይህ ሕፃን ከፍ ከፍ ያለችና የከበረች ሹመትን ይሾም ዘንድ አለው አላቸው። አባቱም በሞተ ጊዜ ወደ አባ እለእስክንድሮስ መጣ የክርስትና ጥምቀትንም አጠመቀው። ከዚህም በኋላ 325ዓ.ም በኒቂያ በተደረገው ጉባዔ ላይ ተገኝቷል ስለቀናች ሃይማኖትም ተጋድሎ ከሀገር ተሰዷል። በሚሞትበትም ጊዜ በእግዚአብሔር ዘንድ ባለሟልነትን ባገኝ ይህን የጣዖት ቤት ያፈርስ ዘንድ በፊቱ እኔ እየሰገድኩ እለምነዋለሁ። ይህም አባት ከአረፈ በኋላ ንጉሥ ልኮ ያንን የጣዖት ቤት አስፈረሰው። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239

=> እስኪ ንገሩኝ! ከእናንተ መካከል ከመዝሙረ ዳዊት ውስጥ አንዲትዋን ምዕራፍ ወይም ከሌላው የቅዱሳት መጻህፍት ክፍል ውስጥ ጥቂት በቃልህ ድገም ቢባል ይህን ማድረግ የሚችል ማን ነው? አንድ ሰውስ እንኳ አይገኝም። የሚያሳዝነው ነገር ግን ይኼ ብቻ አይደለም። ከመንፈሳዊ ነገሮች አንፃር እንደዚህ አእምሮ የጎደላችሁ ኾናችሁ ሳለ ዲያቢሎሳዊ በኾኑ ነገሮች ላይ ግን ከእሳት በላይ ኀያላን ናችሁ። እንዲህም በመኾናችሁ አንድ ሰው መጥቶ ዲያቢሎሳዊ ዘፈኖችንና የዝሙት ዜማዎችን ንገሩኝ ቢላችሁ ከእናንተ መካከል እነዚህን የሚያውቁና ደስ ተሰኝተው የሚደግሟቸው ብዙ ሰዎችን ያገኛል። => ነገር ግን"ለምንድን ነው እንደዚህ የምትኾኑት?" ተብላችሁ ስትጠየቁ የምትመልሱትስ መልስ ምን የሚል ነው? "እኔ ከመነኮሳት አንዱ አይደለሁም። ሚስት አለቺኝ፣ ልጆችም አሉኝ፣ የቤተሰብ መሪ ነኝ" የሚል ምክንያት ታቀርባላችሁ። ለምን እንደዚህ ትላላችሁ? ከመነኮሳቱ ይልቅ ይበልጥ ማንበብ ያለባችሁ እናንተ ኾናችሁ ሳለ ብዙዎች እንዲጠፉ ያደረገው "ቅዱሳት መፃህፍትን ማንበብ ለመነኮሳት ብቻ ነው" የሚለው አመለካከታችሁ ነው። ይበልጥ ብዙ መድኃኒት የሚያስፈልጋቸው በማእከለ ዓለም የሚኖሩትና ዕለት ዕለትም መንፈሳዊ ቁስል የሚያገኛቸው ሰዎች ናቸውና። ስለዚህም ከለማንበባችሁም በላይ" የእኛ ማንበብ ትረፍ ነገር ነው" ብላችሁ ማሰባችሁ በራሱ የዲያብሎስ አሳብ ነው። ወይስ ንዑድ ክቡር የሚኾን ጳውሎስ "ዝንቱ ኵሉ ተጽሕፈ ለተግሣጸ ዚአነ - ይህም ኹሉ እኛን ሊገስጸን ተፃፈ"(1ኛ ቆሮ 10:11) ያለውን አላዳመጣችሁምን? ቅዱስ ዮሀንስ አፈወርቅ #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239

በመምህር ግርማ ጉባኤ ላይ መንፈሱ ከታሰረላት በኋላ ከHIV ዳነች! ይኼ የብዙ ነጋደዎች ችግር ነውና ንቁበት! የብዙዎቻችን ኑሮና ሕይወት ጌርጌሴኖንን መስሏል! https://youtu.be/VmLScCFiPdQ

ምኞትና የበላይነት! መንፈሳዊ ሰው ምኞቱን፣ ደስታውን መውደዱንና የበለይነቱን አስመልክቶ ራስን መግዛት አለው። በራሱ ዓይኖች ፊት ራሱን አዋቂ አድርጎ ሲያገኝው ወይም በአመለካከቱ ውስጥ ራስን አጽድቆ ሲመለከት ወይም ደግሞ ራሱን ከሚያስበው በላይ ከፍ አድርጎ ሲያስብ ራሱን ለመግዛት ይጥራል። (ሮሜ 12፡3) https://www.youtube.com/watch?v=xtH3LpYTlbM ከዚህ በተጨማሪም እግዚአብሔር ከሰጠው ጸጋ በላይ ራሱን ሊያልቅ አይሞክርም። አስተውሉ! ዲያብሎስ ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ ዙፋኔንም ከእግዚአብሔር ከዋክብት በልይ ከፍ ከፍ አደርጋለሁ ብሎ በትዕቢት የተነሳውን ራሱን መግዛት ባለመቻሉ ወድቋል። (ኢሳ.14፡14) https://www.youtube.com/watch?v=xtH3LpYTlbM መንፈሳዊ ሰው ራሱን የሚገዛው ውዳሴ ከንቱን አስመልክቶ ብቻ ሳይሆን ስጦታዎችንም በተመለከተ ነው። ወይም ደግሞ ሰውዬው ራሱን ከፍ ከፍ እንዳያደርግ እግዚአብሔር እርሱነቱን የሚገዛበትን መንገድ ያመቻችለታል። ሐዋሪያው ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን አስመልክቶ የተናገረውን ቃል በጭራሽ አትርሱ! "ስለዚህም በመገለጥ ታላቅነት እንዳልታበይ የሥጋዬ መውጊያ እርሱም የሚጎስመኝ የሰይጣን መልእክተኛ ተሰጠኝ፤ ይኼውም እንዳልታበይ ነው።" (2ኛ.ቆሮ.12፡7) https://www.youtube.com/watch?v=xtH3LpYTlbM ወንድሜ ሆይ! አሳብህ ከፍ ከፍ ባለብህ ጊዜ ሁሉ ተቆጣጠረው። ራስህን ከተሰጠህ በለይ አድርገህ አትገምት። አንተነትህን ከሌሎች ጋር አነጻጽረህ ወደምትመለከትበት ደረጃ የሚመሩህ ምኞቶችህን ግታቸው። ራስህን ከፍ ከፍ ብሎ ስታየው ወይም ደግሞ በፊትህ ታላቅ ሆኖ ስታገኘው ታዛዥነትህን፣ ትሕትናህንና ለሌሎች ያለህን ክብር በማጣት ላይ መሆንህን እወቅ። በማንኛውም ጊዜ ከፊት ለፊትህ የሚከተለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል አኑር። "ትዕቢት ጥፋትን ኩሩ መንፈስም ውድቀትን ይቀድማል።" (ምሳ.16፡18) (ብጹዕ አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ) #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239