HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ
Kanalga Telegram’da o‘tish
❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239
Ko'proq ko'rsatish2 278
Obunachilar
+324 soatlar
+137 kunlar
+3830 kunlar
Postlar arxiv
+1
እንኳን ለፃድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊና ለመናኙ ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ የመታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ
አቡነ አረጋዊ ፃድቁ መነኩሴ
በሀጥያት እንዳትወድቅ ህያዊቷ ነፍሴ
ፃድቁ አማልደኝ በቅድመ ስላሴ (፪)
የፃድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊና መናኙ ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ አማላጅነት ጥበቃ አይለየን ዉድ የኢትዮጵያን ቤተሰቦቼ ሸር እናድርግ!
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
ተደማጭነት የለኝም ሰዎች ይንቁኛል!!! የጨሌ መንፈስ ለልጆቻችን የሚያዋርሰው ጠባያት!! ከጨሌ መንፈስ ለመላቀቅ ምን እናድርግ? #ethiopia #ebstv 🔥😱
https://youtu.be/06-TiLZrbhU
ቅጠሉን ብር የሚያደርገው ጉደኛው ደብተራ!! ፈውስን ብቻ ማዕከል አታድርጉ!! መልክዓ ሳጥናኤል ደጋሚው ደብተራ!! #eshetumelese #ethiopia 😱 😭🔥
https://youtu.be/zzKQ020aO7I
+8
🙏 ውድ ቤተሰቦቼ እንዴት ናችሁ ለነገው ፕሮግራም ተዘጋጅታችኋል! አስተውሉ ወደ ጉባኤው ከመኼዳችን በፍት ጸልየን ስግደን መንፈሱ አሳባችንን እንዳያስቀይርና እንዳይረብሸን በስሜ ሥላሴ ገዝቶ መውጣትን አንርሳ። እንዲሁ ከኼድንም በኋላ በተረጋጋ መንፈስ ሆነን ጉባኤውን መከታተል ያስፈልጋል። @haileG2239 ሸር አድርጉ!
"አቡነ ሐራ ድንግል"
=> አቡነ ሐራ በእግዚአብሔር ፊት በጽድቅ የተመላለሱ ምድራዊውን ሳይሆን ሰማያዊውን መንግሥት ለመውረስ የተጉ አባት። ዘወትር በጸሎትና በልመና አምላካቸው ፊት የሚንበረከኩ፣ በበዓታቸው የጸኑ ጻድቅ። አቡነ ሐራ ከልጅነታቸው ጀምረው የቤተክርስቲያን መጽሐፍትን እያነበቡ ስላደጉ ለመንፈሳዊ ሕይወት አብዝተው የተጉ ቅን የእግዚአብሔር ሰው ናቸው። እግዚአብሔርም በእርሱ መንገድ ስለተጓዙ አብዝቶ ዘውትር ይባርካቸው ነበር። አባታችን አቡነ ሐራ ጻድቅ፣ ገዳማዊ፣ መነኩሴ፣ የቤተክርስቲያን አባትና የመነኮሳት መሪ ነበሩ። ገዳመ ወንትያ በ1574 የተመሠረተ ገዳማቸው ሲሆን ከገዳሙ እምነት ብዙዎች ከተለያዩ ደዌዎች ፈውስን ለችግሮቻቸው መፍትሄን አግኝተውበታል። የጻድቁ አባታችን ምልጃና ጸሎት አይለየን። የቃል ኪዳናቸው ተካፋይ ያድርገን።
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
ይኼንን ጉድ በእውነት አዳምጡ!! በሁለት ማለያ የሚጫወቱ አባቶች!! 3ቱ የጭንቀት አይነቶችና ክፋታቸው! የታዬ ከራማ የእስላሙ ዛር አጋንንት! #ethiopia
https://youtu.be/zs3bRNJGu60
ለመፈወስ ብቻ ትኩረት የሚታደርጉ እረፉ!! ወደ ጉባኤው ከመሄዳችሁ በፍታ አዳምጡ!! የሁለቱ አባቶች በአንድ መድረክ መገኘት! ቀሲስ ሄኖክና መህር ግርማ ወንድሙ https://youtu.be/Xltd0x6-ouw
ከዛር አጋንንት ለመላቀቅ ይኼንን እናድርግ! መምህር ተስፋዬ በርሚል ጊዮርጊስ ምን ገጠመው? የጾም ወቅት የዲያብሎስ ፈተናዎች Memehir Girma Wondimu
https://youtu.be/vc5Qsd-cweM
ቤተ-ሳይዳ ማለት በእብራይስጥ ትርጉሙ የምሕረት ቤት፣ የጸጋ ቤት፣ የፈውሰ ቤት የሚል ፍቺ ይኖረዋል፡፡
እንደሚታወቀው መልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙ ለአርባ ዓመት እስከ ዛሬ ድረስ በማለዳ መያዝ ቅጽ ፩፣ ቅጽ ፪ አባዶን ቅጽ ፫ እና የሰው ቃርሚያ ቅጽ ፬ የተባሉ አራት መጽሐፍቶችን አበርክተውልናል፡፡ አዲስ በቅርብ ቀን የሚወጣ መጽሐፍ በቅርቡ ቀን በገበያ ላይ ለማዋል ዝግጅት ላይ ነን! እንዲሁም እነዚህን መጽሐፍት ጨምሮ ለሰው ልጅ ሁሉ በመኖርያ ስፍራው በፀሎት ቤት የሚያስፈልጉት መንፈሳዊ የጦር እቃዎች መናፍስቶች የሚቃጠሉበት ቅባ ቅዱስ፤ የናርዶስ ሽቶ ፤ እጣን፤ መቁጠርያ ፤ የፀሎት ቤት ስዕል አድኖ በፈለግነው ሳይዝ( size )፤ መዝገበ ፀሎት ፤ አርጋኖ ፤ መዝሙረ ዳዊት ፤ ፀሎተ ባርቶስ ፤ ዘቢብ ፤ ገድላት የመልአከ መንክራት ከሁለት መቶ በላይ አጥንትትን የሚያለመልሙ የህይወት መንገድ የሚጠቁሙ ትምህርቶች በ ( flash ) እንዲሁም ከ Russia 🇷🇺 Greece 🇬🇷 Israel 🇮🇱 Egypt 🇪🇬 የመጡ በአባታችን እና በሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ የተሰጠባቸው የተለያዩ ንዋያተ ቅዱሳት እና የጸሎት ቤት መንፈሳዊ መገልገያ ንብረቶችን በቤተ-ሳይዳ መደብር ያገኛሉ፡፡
እንዲሁም በመላው አለም የምትገኙ የወንጌል ተማሪዎቻችን እንዴት በቤተ-ሳይዳ አባታችን የባረኩትን መንፈሳዊ መገልገያዎችን ማግኘት እንችላለን እያላችሁ ለምትጠይቁን ሁሉ እህት ፤ ወንድም ፤ ዘመድ ቤተሰቦቻችሁን እየላካችሁ አዲስ አበባ ያላችሁ ቤተ-ሳይዳ መጥተው የምትፈልጉትን ከገዙላችሁ በኋላ በዚህ መሰረት ያላችሁበትን ሀገር ስልክ እና ሙሉ ስም በ( English )እና በ ( Amharic ) ደብዳቤ ከቤተ ሳይዳ በማጻፍ ማህተብ ስለተዘጋጀ እያደረግንላቸው በ DHL በመላው ዓለም ለምትገኙ መላክ እንደሚችሉ ከወዲሁ እናሳውቃለን
የቤተ-ሳይዳ የመጻሕፍትና የንዋያተ ቅዱሳት መሸጫ መደብር አድራሻ ፦ 22 ማዞሪያ ጌታሁን በሻህ ሕንፃ ፊት ለፊት ከአክሱም ሆቴል ወረድ ብሎ ሀኮማል ባስራው ትጋት የገበያ ማእከል (ግሬ ህንጻ) የመጀመሪያው ፍሎር ከአማራ ባንክ ጎን ይገኛል።
ለበለጠ መረጃ ለዚሁ አገልግሎት ብቻ የሚውል በእነዚህ ስልክ መደወል ይቻላል 0919959995 ይህ ስልክ ሌላ አገልግሎት አያስተናግድ
የእግዚአብሔር መገልገያዎች እና የክርስቶስ ሥጋና ደም በተዘጋብን ነገር ላይ የምንወስደው መክፈቻ ቁልፋችን ነው፡፡ ትምህርቱ ሲዘጋ፣ ሥራው ሲዘጋ፣ ዕድሉ ሲዘጋ፣ ሰላምና ጤናው ሲታሰር፣ በረከትና ረድኤቱ ሲቆለፍ ያን ጊዜ የጌታችንን ሥጋና ደምን ስለተዘጋው ነገር ለይተን በርዕስ እንወስድበታለን፡፡ "ከሰማይ ከፍታ ይልቅ የኛን ዝቅታ መርጠህ ወደኛ የመጣህ የሰማይ አባታችን ሆይ፥ ሥራው ተዘጋብኝ፡፡ የትምህርት ዕድሌ ተዘጋብኝ፡፡ ሕይወቴ ውስጥ ያለው ጠላት መንገዶቼን ዘጋብኝ፡፡ አቤቱ የተዘጋው በር ሁሉ መክፈቻ ያለህ ቅዱስ አምላክ ሆይ፤ የተዘጋብኝን ክፈተው፣ ዕድሌ ላይ የተኛውን ጠላት አስወግድልኝ፣ እንጀራዬን ከበረከት ያራቀውን ጠላት ከመንገዴ ላይ አንሣው፤ ጸጋና ሞገስ የጠፋበት ኑሮዬን አስተካክልለው፤" ብለን ቅዱስ ቁርባንን ስንቀበል ፀሎት ስናደርግ ስንቀጠቅጥ ቅዱሱ ነገር ወደ እኛ ሲገባ የተቆለፈብን ሁሉ ወለል ብሎ ይከፈታል፡፡ ደሞ ሲከፈት ተጨማሪ የዕድልና የበረከት መንገዶችን ይዞ ነው የሚከፈተው፡፡ የሚዘጋ የሚከፍት አምላክ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ፡፡ "እርሱም ይከፍታል የሚዘጋም የለም እርሱም ይዘጋል የሚከፍትም የለም።" (ትንቢተ ኢሳይያስ 22፥22)
የጥንቆላ የአስማት ኑሮ ለዕድገት ማምለጫ በሕብረተሰብ ውሰጥ የአሰፈሪነት ግርማ ምገሰ በክፉ መንፈሰ አሠራር ሌላውን ጎድቶ እንደ ድል አድራጊ መፎከር ለመንፈሳዊ ሕይወት አርዓያነት ታላቅ ውርደት ከመሆኑም በላይ ሕብረተሰቡ እምነቱን በጥርጣሬ አያየ ከእምነት አንዲሸሸና የአሕዛብ ዓለማዊ እውቀትና የመናፍቅ መንፈሰ ውሰጥ እንዲደበቅ አድርጎል።
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
መቶ አለቃው ለጥይት መከላከያ ብሎ ያስገባው መንፈስና ሴራው! ውስጣችን በመናፍስት ተይዞ ደግሞ ኩራታችን! በትዳር ውስጥ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ይኼን ያድርጉ!
https://youtu.be/eyCseszyFUk
#_የትምህርተ_ወንጌል_እና_የጸበል_አገልግሎት!
#_እሑድ_ታህሳስ_13_ጠዋት_2_ሰዓት
በመልአከ መንክራት በመምህር ግርማ ወንድሙ እና በቀሲስ ሄኖክ ወልደ-ማርያም!
ሼር በማድረግ መልእክቱን ለሌሎች አዳርሱ!
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
አባታችን መምህር ግርማ ዛሬ ካስተማሩት!! የሰይጣን ትግሉ የሕይወት ብርሃንን ማጨለም ነው!! እንጀራችን አዝም ሆኖብናል!! #ethiopia #ebstv 💥🔥🚩😱
https://youtu.be/8kpk-6RoNeA
🙏 የሰማዕቷ : ቅድስት : አርሴማ : ረድኤት : ከሁላችን : ጋር : ይሁን : የቅድስት : አርሴማ : ቃልኪዳኗ : ሀገራችንን : ኢትዮጵያን : ከክፉ : ይሰውርል እኛንም ይርዳን። 🙏
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@pagumentube
መምህር ግርማ ላይ የሚከፈቱ ዘመቻዎች ሁሉ ከአጋንንት ናቸው! 3ቱ ከኃጢአት መላቀቂያ መንገዶች! መንፈሳዊነት የሚኖር ሕይወት ነው! ወረኛ የሚያደርጉ መናፍስቶች
https://youtu.be/H2shsUHQWAM
ሰዎች እንዲህ ወደ እግዚአብሔር ስቀርቡና የሥላሴን ልጅነት ሲያገኙ እንዴት ደስ ይላል። እግዚአብሔርን አመስግኑ! 🙏🙏
ክህነቱን ለማፍረስ አስበ ነበር ግን አልቻልኩም!! የካህኑ የመናፍስት ውጊያዎችና ፈተና! ኮከብ ቆጠራና ዲያብሎሳዊ ሴራው!! በፓስተሩ የተደፈሩ ልጆች ጉድ ወጣ! https://youtu.be/CsvIEjM2d6E
+1
=> እንኳን አደረሳችሁ ለቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወርሃዊ መታሰቢያ ቀን! የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ በረከት ረድኤት ይደርብን፥ በአማላጅነቱ አይለየን። እስከ ዕለተ ምጽአት ተሰውሮ እንደ ሚቆይ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አስቀድሞ ተናግሮለት ነበር። (ዮሐ:፳፩፥፳፪)
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
ሕይወትን የሚያድሱ የማንቂያ ስብከቶች!! የዘመኑ መንፈስና ድብቁ አላማው!! የማያልቀው የጴንጤዎች ጭቅጭቅ!! እንዳትጸልይና እንዳትሰግድ የሚፈልጉ መናፍስቶች!! https://youtu.be/zdDUBWGTfsk
የጸጋ ስግደት ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማሪያም!
የብርሃን እናቱ ነሽና ምስጋና ይገባሻል (x7)
የመለኮት እናት ነሽና ምስጋና ይገባሻል (x7)
የፍቅር እናቱ ነሽና ምስጋና ይገባሻል (x7)
የደስታ እናቱ ነሽና ምስጋና ይገባሻል (x7)
የትሕትና እናቱ ነሽና ምስጋና ይገባሻል (x7)
የሰላም እናቱ ነሽና ምስጋና ይገባሻል (x7)
የበረከት እናቱ ነሽና ምስጋና ይገባሻል (x7)
የመድኃኒት እናቱ ነሽና ምስጋና ይገባሻል (x7)
የአማኑኤል እናቱ ላንቺ ምስጋና ይገባሻል (x7)
ምስጋና ይገባል አንድ አምላክ ለምሆን
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ዛሬም
ዘወትርም ለዘለዓለሙ አሜን!
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
