የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Kanalga Telegram’da o‘tish
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Ko'proq ko'rsatish2 636
Obunachilar
+324 soatlar
+187 kunlar
+5730 kunlar
Postlar arxiv
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት በሰላም አደረሳችሁ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ።
ለሰ/ት/ቤታችን አባላትና ተባባሪዎቻችን በሙሉ
የሰ/ት/ቤታችን ሚዲያ ክፍል
ዘመኑ በሚጠይቀው የአገልግሎት ደረጃ ተደራሽ መሆን የቅድስት ቤ/ክ እና የሰንበት ት/ቤት ድርሻ ጉልህ እንደመሆኑ መጠን ቴክኖሎጂን ተጠቅሞ ወንጌልን ለማዳረስ ይረዳን ዘንድ የሰ/ት/ቤቱን ሚዲያ ክፍል ማደራጀት አስፈላጊ በመሆኑ እርስዎም ለዚህ የወንጌል አገልግሎት የበኩልዎን ድርሻ ይወጡ አሻራዎትን ያሳርፉ እያልን ለተሳትፎ በሽያጭ የምስጋና ትኬቶች አዘጋጅተናል
ባለ 100 ብር
ባለ 200 ብር
ባለ 500 ብር እነዚህን ትኬቶች አቅማችሁ በቻለው መጠን እየገዛችሁ በተጨማሪ
የሰ/ት/ቤቱን ሚዲያ ክፍል ይጠቅማል ብላችሁ የምታስቡትን ማቴሪያል በማምጣት
- በገንዘብ እና በሃሳብ እንዲሁም በጸሎት ይደግፉን።
በገንዘብ ለመደገፍ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000197609269 አካውንት ቁጥር ሩት ሞገስ፣ካሳሁን እሸቱ፣ደረጄ ኤቢሳ በሚል የአቅሞትን በመለገስ ሚዲያ ክፍሉን ያደራጁ ስለምታደርጉልን ነገር ሁሉ አስቀድመን በእግዚአብሔር ስም እናመሰግናለን የአባቶቻችን አምላክ ሃሳባችሁን ይሙላላችሁ በሰጣችሁት አስባችሁ ባወጣችሁት ሁሉ ክብር ይስጥልን ቅዱስ እግዚአብሔር ቤታችሁን በፍቅር በበረከት ይሙላ ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ።
ለሰ/ት/ቤታችን አባላትና ተባባሪዎቻችን በሙሉ
የሰ/ት/ቤታችን ሚዲያ ክፍል
ዘመኑ በሚጠይቀው የአገልግሎት ደረጃ ተደራሽ ለመሆን የቅድስት ቤ/ክ እና የሰንበት ት/ቤት ድርሻ ጉልህ እንደመሆኑ መጠን ቴክኖሎጂን ተጠቅሞ ወንጌልን ለማዳረስ ይረዳን ዘንድ የሰ/ት/ቤቱን ሚዲያ ክፍል ማደራጀት አስፈላጊ በመሆኑ እርስዎም ለዚህ የወንጌል አገልግሎት የበኩልዎን ድርሻ ይወጡ አሻራዎትን ያሳርፉ እያልን ለተሳትፎ በሽያጭ የምስጋና ትኬቶች አዘጋጅተናል
ባለ 100 ብር
ባለ 200 ብር
ባለ 500 ብር እነዚህን ትኬቶች አቅማችሁ በቻለው መጠን እየገዛችሁ በተጨማሪ
የሰ/ት/ቤቱን ሚዲያ ክፍል ይጠቅማል ብላችሁ የምታስቡትን ማቴሪያል በማምጣት
- በገንዘብ እና በሃሳብ እንዲሁም በጸሎት ይደግፉን።
በገንዘብ ለመደገፍ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000197609269 አካውንት ቁጥር ሩት ሞገስ፣ካሳሁን እሸቱ፣ደረጄ ኤቢሳ በሚል የአቅሞትን በመለገስ ሚዲያ ክፍሉን ያደራጁ ስለምታደርጉልን ነገር ሁሉ አስቀድመን በእግዚአብሔር ስም እናመሰግናለን የአባቶቻችን አምላክ ሃሳባችሁን ይሙላላችሁ በሰጣችሁት አስባችሁ ባወጣችሁት ሁሉ ክብር ይስጥልን ቅዱስ እግዚአብሔር ቤታችሁን በፍቅር በበረከት ይሙላ ።
እንኳን ለ2016 ዓ.ም የከተራ ጥምቀትና ቃና ዘገሊላ በዓል በሰላም አደረሳችሁ
በበዓሉ ላይ እንድናደርጋቸው የሚጠበቁ ክንውኖች
1.በዓሉን ለማክበር የምንወጣ ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ በቻልነው አቅም ነጭ ልብስ ለብሰን እንገኝ
2.በሰንደቅ ዓላማ (ባንዲራ) ምክንያት የበዓሉ አከባበር እንዳይታወክ የቤ/ክ ዓርማ ያለበትን ወይም በመንግሥት የሚፈቅደውን ብቻ እንጠቀም
3.የበዓሉን ታዳሚዎች እና በዓሉን ሊረብሹ የሚችሉ ማናቸውንም እንቅስቃሴዎች እንዳይኖሩና ማድረግ ቢኖርም በሰላም መፍታት
4. ታቦተ ህጉን ከሚሸከሙ ካህናት አቅራቢያ በሚገባው መልኩ ርቀትን መጠበቅ
5. የተለያዩ ልብሰ ስብሐት (የመዘምራን ልብስ) የምትለብሱ ዘማርያን በማኀበራት አልባሳት በነጭ ልብስ በዓሉን የምታጅቡ እንዲያስተባብሩ የተመረጡ አስተባባሪዎች በመኖራቸው የሚያዟችሁን ተባበሩ።
6. በዓሉ በዋናነት የእኛ በዓል እንደመሆኑ መጠን (ባለቤቶች) በመሆናችን ሰላማዊ የደመቀና ከማንኛውም ሁካታ የጸዳ እንዲሆን ራሳችንን እናርቅ
7.ስንት የአጥቢያ ኮከቦች ላንተ ዘምረውልህ ወደቁ
በሰማይ መቅደስህን አጥነው በትዕቢት ረግፈው አለቁ
እፈራለሁ እኔም ለራሴ መንገዴን ንገረኝ ጌታ
ጠዋት በዘመረኩበት አፍ እንዳልሳደብ ማታ
8.ለበዓለ ከተራ ዘማርያን 7:30 ጎላ እንድትገኙ። ለበዓለ ጥምቀት እና ቃና ዘገሊላ በዓል ጠዋት 3:00 ላይ ታቦታት ማደሪያ (መንዲዳ) እንድትገኙ ይሁን።
እግዚአብሔር በዓሉን በሰላም አስጀምሮ በሰላም ያስፈጽመን የሰላም በዓል ያድርግልን።
የሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
እንኳን ለ2016 ዓ.ም የከተራ ጥምቀትና ቃና ዘገሊላ በዓል በሰላም አደረሳችሁ
በበዓሉ ላይ እንድናደርጋቸው የሚጠበቁ ክንውኖች
1.በዓሉን ለማክበር የምንወጣ ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ በቻልነው አቅም ነጭ ልብስ ለብሰን እንገኝ
2.በሰንደቅ ዓላማ (ባንዲራ) ምክንያት የበዓሉ አከባበር እንዳይታወክ የቤ/ክ ዓርማ ያለበትን ወይም በመንግሥት የሚፈቅደውን ብቻ እንጠቀም
3.የበዓሉን ታዳሚዎች እና በዓሉን ሊረብሹ የሚችሉ ማናቸውንም እንቅስቃሴዎች እንዳይኖሩና ማድረግ ቢኖርም በሰላም መፍታት
4. ታቦተ ህጉን ከሚሸከሙ ካህናት አቅራቢያ በሚገባው መልኩ ርቀትን መጠበቅ
5. የተለያዩ ልብሰ ስብሐት (የመዘምራን ልብስ) የምትለብሱ ዘማርያን በማኀበራት አልባሳት በነጭ ልብስ በዓሉን የምታጅቡ እንዲያስተባብሩ የተመረጡ አስተባባሪዎች በመኖራቸው የሚያዟችሁን ተባበሩ።
6. በዓሉ በዋናነት የእኛ በዓል እንደመሆኑ መጠን (ባለቤቶች) በመሆናችን ሰላማዊ የደመቀና ከማንኛውም ሁካታ የጸዳ እንዲሆን ራሳችንን እናርቅ
7.ስንት የአጥቢያ ኮከቦች ላንተ ዘምረውልህ ወደቁ
በሰማይ መቅደስህን አጥነው በትዕቢት ረግፈው አለቁ
እፈራለሁ እኔም ለራሴ መንገዴን ንገረኝ ጌታ
ጠዋት በዘመረኩበት አፍ እንዳልሳደብ ማታ
8.ለበዓለ ከተራ ዘማርያን 7:30 ጎላ እንድትገኙ። ለበዓለ ጥምቀት እና ቃና ዘገሊላ በዓል ጠዋት 3:00 ላይ ታቦታት ማደሪያ (መንዲዳ) እንድትገኙ ይሁን።
እግዚአብሔር በዓሉን በሰላም አስጀምሮ በሰላም ያስፈጽመን የሰላም በዓል ያድርግልን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
ለሰንበት ት/ቤታችን የጥምቀት ዘማርያን በሙሉ
የጥምቀት በዓል ላይ ከጥምቀት ዘማርያን ምን ይጠበቃል?
ቅድመ በዓል
👉ጽ/ቤቱ ባስተላለፈው መሠረት ጸጉር መስተካከል፤ ጥፍር መቆረጥ ፤ የእጅና የጆሮ ጌጥ አለማድረግ፤ የዓይን እና ሌሎች ማስዋቢዎችን አለመጠቀም የግል ንጽህናን መጠበቅ(ሰውነትን መታጠብ)፤ ከውኃ ውጭ አለመጠጣት!
👉ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን የጠበቀ አለባበስ መልበስ
👉የክብር ልብሱ ካጠረን ከረዘመው ጋር መቀያየር
👉የእኛን ልብሰ ስብሐት ለሌላ ሰው ሰጥተን ማዘመር አይቻልም። መዘመር ካልቻልን ለሚመለከተው ክፍል መመለስ ።
ጊዜ በዓል
👉በሥርዓት ሆኖ መዘመር
👉ያለ አስተባባሪው ፈቃድ በዝማሬ የጀመሩበትን ቦታ አለመቀየር አቋርጦ አለመውጣት
ድኅረ በዓል
👉መንገድ ላይ ፣እየተራመዱ ልብሰ ስብሐት ማውለቅ ፈጽሞ የተከለከለ ነው።
👉ጸበል ጸዲቅ ከተዘጋጀበት ቦታ ምግብ ከበላን በኋላ ንግግራችን መጠን አድርገን፣ ያለመንጓተት እና ያለመላፋት በረከታችንን ወደ ቤታችን ይዘን መሄድ
👉ከዝማሬ በኋላ ልብሰ ስብሐት ይዞ መጠጥ መጠጣት፣ መደባደብ፣ ያልተገባ ንግግር መናገር ፈጽሞ የተከለከለ ነው።
👉ስንቀመጥም፣ ስንነሳም፣ ስንሄድም፣ ስናስቀምጥም ልብሰ ስብሐቱን በተቻለን አቅም እናክብረው።
"ታናሹን ጅማሪያን አንተ ታላቅም አድርግልኝ
ነበረች ከመባል ፈተና አንተው በፍቅር አድነኝ
ያስጀመርከኝ አምላክ ሆይ እንግዲህ መንገዴን አደራ በፊትህ ለመቆም አብቃኝ ከቅዱሳን ጋራ " ያሳደገን መልአክ ቅዱስ ሚካኤል በረድኤት እና በበረከት ጥባቆቱ አይለየን።
የሰ /ት/ቤቱ ጽ/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው የእህታችን ለተእግዚዕ አረፋይኔወላጅ እናት ዛሬ ያረፉ በመሆኑ ነገ ረቡዕ ጥር 08/2016ዓ.ም ከቀኑ 8:30 በደብረ አሚን አቡነ ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ ሥርዓተ ቀብሩ የሚፈጸም ስለሆነ የምትችሉ አባላት በቀብሩ ላይ በመገኘት የሐዘናቸው ተካፋይ እንሁን። የቤታቸው አድራሻ ጎላ በላይ በር ስለሆነ ተገኝተን እንድናጽናና ይሁን። የእናታችንን ነፍስ በቅዱሳኑ እቅፍ ያኑርልን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው የእህታችን ለተእግዚዕ አረፋይኔወላጅ እናት ዛሬ ያረፉ በመሆኑ ነገ ረቡዕ ጥር 08/2016ዓ.ም ከቀኑ 8:30 በደብረ አሚን አቡነ ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ ሥርዓተ ቀብሩ የሚፈጸም በመሆኑ የምትችሉ አባላት በቀብሩ ላይ በመገኘት የሐዘናቸው ተካፋይ እንሁን። የቤታቸው አድራሻ ጎላ በላይ በር ስለሆነ ተገኝተን እንድናጽናና ይሁን። የእናታችንን ነፍስ በቅዱሳኑ እቅፍ ያኑርልን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
በዓለ ሥሉስ ቅዱስ
ጥር ሰባት በዚች ቀን በዓለ ሥላሴ የሚከበረው ስለ ሁለት ምክንያቶች ነው:: ቀዳሚው ሕንጻ ሰናዖርን ማፍረሳቸው ሲሆን ሌላው ደግሞ ቅዳሴ ቤታቸው ነው::
ሕንጻ_ሰናዖር
ሰናዖር ከሺዎች ዓመታት በፊት በአሁኗ ኢራቅ አካባቢ እንደ ነበረ የሚነገርለት ግዛት ሲሆን ስሙ ለሃገሪቱም: ለንጉሡም በተመሳሳይ ያገለግል ነበር:: ከናምሩድ ክፋት በሁዋላ ሰናዖርና ወገኖቹ ከሰይጣን ተወዳጁ::
ከጥፋት ውሃ (ከኖኅ ዕረፍት) በሁዋላ በሥፍራው በአንድነት ይኖሩ ነበርና እርስ በርሳቸው "ኑ ሳንበተን ስማችን የሚጠራበትን ሕንጻ እንሥራ:: በዚያውም አባቶቻችን በውሃ ያጠፋ እግዚአብሔርን እንውጋው" ተባባሉ::
ቀጥለውም ሰማይ ጠቀስ ፎቅን ገነቡ:: ከሕንጻው መርዘም የተነሳ በጸሐይ አብስለው በልተዋል ይባላል:: ቀጥለውም ጦር እያነሱ ፈጣሪን ሊወጉ ወርውረዋል::
መቼም የእነዚህን ሰዎች ክፋትና ቂልነት ስንሰማ ይገርመን ይሆናል:: ግንኮ ዛሬ ሰለጠንኩ በሚለው ዓለም እየተሠራ ያለው ከዚህ የከፋ ነው:: ቸርነቱ ቢጠብቀን እንጂ እንደ ክፋታችንስ ጠፊ ነበርን::
ሩሕሩሐን ሥላሴ ግን የሰናዖር ሰዎች የሠሩትን አይተው ማጥፋት ሲችሉ አላደረጉትም:: የባሪያቸውን የኖኅን ቃል ኪዳን አስበዋልና:: ይልቁኑ "ንዑ ንረድ ወንክአው ነገሮሙ ለከለዳውያን-ቋንቋቸውን እንደባልቀው" አሉ እንጂ::
ከለዳውያን ልሳናቸው ተደበላልቆ 71 ቋንቋዎች ተፈጠሩ:: እነርሱም ስምምነት አጥተው ተበተኑ:: ሥላሴም ያን ሕንጻ በነፋስ ትቢያ እንዲሆን በተኑት:: ስለዚህም እስከ ዛሬ ሥፍራው "ባቢሎን (ዝሩት)" ሲባል ይኖራል::
ቅዳሴ_ቤት
ልክ የዛሬ 324 ዓመት አድያም ሰገድ ኢያሱ በኢትዮዽያ በነገሡ በ10ኛው ዓመት (በ1684 ዓ.ም) በጐንደር ከተማ ንግሥተ አድባራት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተሰርታ ተጠናቃለች::
ጥር 7 ቀንም ሊቁ ክፍለ ዮሐንስን ጨምሮ በርካታ ምዕመናን: ሠራዊት: መሣፍንትና ሊቃውንት ባሉበት ቅዳሴ ቤታቸው ተከብሯል:: በዕለቱም ታላቅ ሐሴት ተደርጉዋል:: ኢያሱ አድያም ሰገድ ኃያል: ደግ: ጥበበኛ: አስተዋይ: መናኝ ንጉሥ ነውና::
ቤተ ሥላሴን አስጊጿታልና ከዚህ ቀን ጀምሮ ጥር ሥላሴ በድምቀት የሚከበር ሆኗል:: ነገር ግን በተሠራች በ16 ዓመቷ ደጉ ኢያሱ ከተገደለ በሁዋላ ቤተ ክርስቲያኑ በአደጋ ፈርሷል:: ዛሬ የምናየው በ1708 ዓ.ም በልጁ በአፄ ዳዊት ሣልሳዊ የታነጸውን ነው::
እንኳን ለበዓለ ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የሰንበት ትምህርት ቤታችን የፍኖተ ብርሃን እና የደብረ አሚን አቡነ ተ/ሃይማኖት ምክሐ ደናግል ወጣቶች መንፈሳዊ ማኅበር(ሰ/ት/ቤት) ለጥምቀት በዓል የጋራ አገልግሎት ቅድመ ዝግጅት በአንድነት በደብራችን በመገኘት የጥምቀት መዝሙር ጥናት አከናወኑ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
በሰንበት ትምህርት ቤታችን ትምህርታየውን እየተከታተሉ የሚገኙ የመጀመሪያ ዙር የተልዕኮ ት/ት ጥር 26/2016ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች ለምርቃታቸው የሚሆን የመዝሙር ጥናት አከናወኑ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የሰንበት ት/ቤታችን ሕጻናት ክፍል የበዓለ ልደት ወጥምቀት ልዩ መርሐ ግብር አከናወኑ። የነገ የሐገርና የቤተክርስቲያን ተረካቢዎች ናቸውና ትኩረትን ይሻሉ እግዚአብሔር በክብር በጥበብና በሞገስ ያሳድጋችሁ። አሜን
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
በትላንትናው እለት እሑድ ጥር 05/2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የተልዕኮ ት/ት ተማሪዎች የነገረ ድኅነት ትምህርት በሰንበት ትምህርት ቤታችን በዲያቆን ሕሊና በለጠ ተከናውኗል። ቅዱስ እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበልልን። አሜን
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
በጉባኤው ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
በጉባኤው ላይ እንዲገኙ ተጋዘዋል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
