uz
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Kanalga Telegram’da o‘tish

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Ko'proq ko'rsatish
2 623
Obunachilar
+124 soatlar
+227 kunlar
+3830 kunlar
Postlar arxiv
ታኅሣሥ ሃያ አራት በዚህች ዕለት ጌታችን በቃሉ ''ሐዲስ ሐዋርያ'' ብሎ የሾማቸው የኢትዮጵያ ብርሃኗ የሆኑ የደብረ ሊባኖሱ ጻድቅ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ልደታቸው ነው፡፡ እግዚአብሔር አምላካችን ለኢትዮጵያ ሐዲስ ሐዋርያ አድርጎ የመረጣቸው ጻድቁ አባታችን ተክለ ሃይማኖት በሊቀ መላእክት በቅዱስ ሚካኤል አብሳሪነት ከአባታቸው ከካህኑ ጸጋ ዘአብና ከእናታቸው ከቅድስት እግዚእ ኀረያ መጋቢት 24 ቀን ተፀንሰው ታኅሣሥ 24 ቀን 1197 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ ጻድቁ በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው ‹‹አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ›› ማለትም ‹‹አንዱ አብ ቅዱስ ነው አንዱ ወልድ ቅዱስ ነው አንዱ መንፈስ ቅዱስ ቅዱስ ነው›› በማለት የፈጠራቸውን አምላክ አመስግነውታል፡፡ ወላጆቻቸውም ስማቸውን ፍሥሐ ጽዮን አሏቸው፡፡ ይኸውም የጽዮን ተድላዋ ደስታዋ ማለት ነው፡፡ ከጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት ረድኤት በረከት ያሳትፈን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ! "ዮም ሰማያዊ በጎል ሰከበ ለዘተወልደ እምቅድስት ድንግል ርእይዎ ኖሎት አእኰትዎ መላእክት፤ እነሆ ዛሬ ሰማያዊውን በበረት የተኛውንና ከቅድስት ድንግል ማር
እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ! "ዮም ሰማያዊ በጎል ሰከበ ለዘተወልደ እምቅድስት ድንግል ርእይዎ ኖሎት አእኰትዎ መላእክት፤ እነሆ ዛሬ ሰማያዊውን በበረት የተኛውንና ከቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደውን እረኞች አዩት መላእክትም አመሰገኑት።"   እነሆ አራቱም ክፍላት    📌ሕፃናት ክፍል    📌ማዕከላውያን ክፍል    📌ወጣት ክፍል    📌ባለ ትዳር ክፍል የሚገኙበት      ልዩ የዝማሬ ቀን       በልደተ ክርስቶስ ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም ቦታ፦ በስብከተ ወንጌል አዳራሽ ሰዓት፦ ከ 10-12 ሰዓት ይህንንም የመዳኛችን መጀመሪያ ቀን ሁላችንም በበዓሉ ቀን በቤተክርስትያን በመገኘት አምላካችንን በማመስገን እናክብረው። ሲመጡ 2 ጧፍ አንዱ መባችን ይሆንና ሌላኛውን እናበራው ዘንድ ይዛችሁ ተገኙ። ማስታወሻ፦ ከርቀት ቦታ የሚመጡ አባላት ስለሚኖሩና ሲመለሱ ትራንስፖርት ሊቸገሩ ስለሚችሉ በተባለው ሰዓት እንጀምር ዘንድ ሰዓት አክብረን እንምጣ።      የመዝሙር አገልግሎት እና የዜማ                ትምህርቶች ሥልጠና ክፍል ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''ልዩ የልደት መርሐ ግብር'' የፊታችን አርብ ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤታችን ከጥቁር አንበሳ ጊቢ ጉባኤ ጋር በመተባበር ልዩ የበዓለ ልደት መርሐ ግብር ያዘጋጀ በመሆኑ ከም
''ልዩ የልደት መርሐ ግብር'' የፊታችን አርብ ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤታችን ከጥቁር አንበሳ ጊቢ ጉባኤ ጋር በመተባበር ልዩ የበዓለ ልደት መርሐ ግብር ያዘጋጀ በመሆኑ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ በስብከተ ወንጌል አዳራሽ በመገኘት የመርሐ ግብሩ ታዳሚ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ማኀበራዊ ሚዲያ እና ቤተሰብ በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ይህ ጉባኤ ባለፉት ሁለት ተከ
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን            ልዩ  የባለትዳር አባላት ጉባኤ             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ማኀበራዊ ሚዲያ እና ቤተሰብ በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ይህ ጉባኤ ባለፉት ሁለት ተከታታይ ወር ሲሰጥ የነበረ ሲሆን  ክፍል ሶስት (የመጨረሻውን) ክፍል ዛሬ እሑድ ታኅሳስ 20/2017 ዓ.ም ማጠቃለያ ጉባኤያችን የሚዘጋጅ በመሆኑ እንዳያመልጥዎት እንዳይቀሩ።    ጉባኤው:-ዛሬ እሑድ ታኅሳስ 20/2017 ዓ.ም                  ከ5:30- 7:00 ድረስ ይከናወናል በዕለቱ የጥምቀት ጥናት ይኖራል። መደበኛ ጉባኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር  ያረስርሱ።               የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com

ሰላም ለከ ገብርኤል ኀበ ድንግል ተፈናዊ፣ ሰላም ለከ ገብርኤል ብስራታዊ ፣ ሰላም ለከ ፅንሰ ቃል አለባዊ፣ ሰላም ለከ ዖፈ ነደ እሳት አርያማዊ፣ ሰላም ለከ ፍሥሓ ዜናዊ፣ ሰላም ለከ እምእደ ሞት ቤዛዊ። በተአምኖ ንሴፎ ትንባሌ ዚአከ መዓልተ ወሌሊተ ዕቀበነ አንተ። እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''ኦርቶዶክሳዊ የጾታ ትምህርት '' ማጠቃለያ በዲ/ን ዳዊት ብርሃኑ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር የፊታችን ቅዳሜ ታኅሣሥ 19/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤ
''ኦርቶዶክሳዊ የጾታ ትምህርት ''          ማጠቃለያ    በዲ/ን ዳዊት ብርሃኑ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  የፊታችን ቅዳሜ ታኅሣሥ 19/2017 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ልዩ የጉባኤ ጽዮን መርሐ ግብር ታኅሣሥ 16/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 በደብራችን አውደ ምሕረት እንድትገኙ በክብር ተጋብዛችኋል ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና
ልዩ የጉባኤ ጽዮን መርሐ ግብር ታኅሣሥ 16/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 በደብራችን አውደ ምሕረት እንድትገኙ በክብር ተጋብዛችኋል ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com