BIRHAN COLLEGE, ETHIOPIA
Home page to Birhan College. Join us!
Ko'proq ko'rsatish1 325
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-37 kunlar
-1530 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
ብርሃን ኮሌጅ በ2015 የትምህርት ዘመን በቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ለመስጠት ዝግጅታችንን አጠናቀናል። የማለፊያ ነጥብ የምታሟሉ ስልጣኞች መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
TVET ቴክኒክና ሙያ መስክ;
በደረጃ 4
ለበለጠ መረጃ
0952770477
0944444240
ይደውሉ።
ብርሃን ኮሌጅ
ደብረ ብርሃን ከተማ: ጠባሴ ክ/ ከተማ: ወደራ ዩኒየን ህንፃ ላይ
Photo unavailableShow in Telegram
ብርሃን ኮሌጅ
ለማካካሻ/Remedial / ትምህርት ፈላጊዎች
በ2014 የትምህርት ዘመን 12 ክፍል ተፈትናችሁ ከዚህ በላይ በተገለፀው የመቁረጫ ነጥብ የምታሟሉ አመልካቶች የማካካሻ ትምህርቱን ለመስጠት ኮሌጃችን ዝግጅት ያጠናቀቀ ሲሆነ ከ11/06/2015 ዓ.ም ጀምሮ ምዝገባ ላይ ነን።
ለበለጠ መረጃ :
0952770477
0942530614
ይደውሉ
ብርሃን ኮሌጅ
ለ2015 የትምህርት ዘመን በምዝገባ ላይ ነን !!!
በመጀመሪያ ድግሪ በመደበኛ;
1. Accounting and Finance
2. Management
በመጀመሪያ ድግሪ በኤክስቴንሽን ;
1. Accounting and Finance
2. Management
በመጀመሪያ ድግሪ በርቀት;
1. Accounting and Finance
2. Management
3. Marketing Management
TVET ቴክኒክና ሙያ;
1. Pharmacy
2. Accounting
3. Database Administration
ለበለጠ መረጃ
0930362048
0944444240
በምዝገባ ላይ ነን !!!
Repost from Ayu Zehabesha-Official (አዩ ዘሀበሻ)
Photo unavailableShow in Telegram
#መልካም_ዜና_ለባለድለኞች❤‼️
አማራ ባንክ በሀገር አቀፍ ፈተና ከ600 በላይ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ ወጭ እንደሚሸፍን አስታወቀ።
የአማራ ባንክ ማኀበረሰባዊ አገልግሎቱን ለማስፋት በዘንድሮው ዓመት በሀገር አቀፍ ፈተና በመላ ሀገሪቱ ከ600 በላይ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው በወር 750 ብር እየከፈለ እንደሚያስተምር አስታውቋል።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሄኖክ ከበደ ባንካችን ከባንክ ባሻገር ሲል በምክንያት ነው፤ ይህንም የማኅበረሰባዊ አገልግሎት በመስጠት እየተገበረ ይገኛል ብለዋል።
ጥር 20/2015 ዓ.ም
==================
ለተጨማሪ ፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ይከታተሉ👇👇👇👇
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Repost from Ayu Zehabesha-Official (አዩ ዘሀበሻ)
አጠቃላይ መረጃ‼️‼️
1. የተማሪዎች አማካይ ውጤት በየትምህርት አይነቱ፤
አጠቃላይ መረጃ፡- ፈተና የተፈተኑ ብዛት-----908,256 ናቸው፡፡
አማራ………..30.37%
ኦሮሚያ…..…27.96%
ደቡብ………..28.17%
ሀረሪ…………32.88%
አዲስ አበባ----38.46%
ደሬደዋ--------31.42%
ሲዳማ---------28.34%
2. ከ50% እና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ከተፈተኑ መካከል
(እንደ ሀገር ያለፉ 29909 (3.3%) ናቸው
አማራ………ከ246,675 መካከል 8,810 ((3.6%)
ኦሮሚያ…..…327,737 መካከል 6,407 (2.0%)
ደቡብ………..ከ127,345 መካል 2,533 (2.0%)
ሀረሪ…………ከ1,849 መካከል 194 (10.5%)
አዲስ አበባ----ከ47,980 መካከል 9,491 (19.8%)
ደሬደዋ-------- ከ3,726 መካከል 250 (6.7%)
ሲዳማ---------ከ53,478 መካከል 1247 (2.3%)
3. ተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 እና በላይ እንደ ሀገር 263 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ
አማራ………70 ተማሪዎች
ኦሮሚያ…..…51 ተማሪዎች
ደቡብ………..10 ተማሪዎች
ሀረሪ…………1 ተማሪዎች
አዲስ አበባ----117 ተማሪዎች
ደሬደዋ-------- 2 ተማሪዎች
ሲዳማ---------8 ተማሪዎች
4. ማህበራዊ ሳይንስ ከ500 እና በላይ እንደሀገር 10 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ
አማራ………1ተማሪ
አዲስ አበባ----8 ተማሪዎች
ደሬደዋ-------- 1 ተማሪ
5. ሁሉንም ተማሪዎች 100% ያሳለፉ ት/ቤቶች 7 ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥ
ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት
ባሕር ዳር ስቲም ት/ቤት
ጎንደር ኮሙኒቲ ስኩል
ወላይታ ሶዶ ሊቃ ት/ ቤት
አዳማ ኦዳ አዳሪ ት/ ቤት
ናቸው።
6. ከፍተኛ ውጤት (የዓመቱ ሰቃይ)
ከአማራ ክልል ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሚኪያስ አዳነ 666 አስመዝግቧል። በትምህርት ስርዓቱ እንደ ሀገር ወድቀናል።
©አዩ ዘሀበሻ
ጥር 20/2015 ዓ.ም
==================
ለተጨማሪ ፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ይከታተሉ👇👇👇👇
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Ayu ZeHabesha-Official (አዩ ዘሀበሻ)
ጥቆማ‼️ በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ፣በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ‼️‼️ ለማስታወቂያ እና ጥቆማ ለመስጠት 👉 @ayulaw #Ethiopianews #Ethiopia #Ayuzehabesha
Photo unavailableShow in Telegram
ብርሃን ኮሌጅ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የገና በዓል እንዲሆንላችሁ ይመኛል።