cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Ayu Zehabesha-Official (አዩ ዘሀበሻ)

በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ❗ መረጃ ለማድረስ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከስር ባለው ሊንክ ይጻፉልን👉http://t.me/ayulaw

Ko'proq ko'rsatish
Efiopiya31Амхара29Qonun9
Advertising posts
188 791Obunachilar
-53124 soatlar
-6 4397 kunlar
-22 38030 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Обуначиларнинг ўсиш даражаси

Ma'lumot yuklanmoqda...

<< ተግባር ከሌለ መወያየት ብቻውን ባዶ ተስፋ ነው >> - ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ‼️ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ << መወያየት ብቻውን በቂ አይደለም፤ መተግበር እንዳለበት >> ተናግረዋል። ፕሬዝደንቷ ይሄን ያሉት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሴቶችን ተሳፎ በተመለከተ በትናንትናው ዕለት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ነው። << በኢትዮጵያ መናናቅ እና የት ይደርሳል ማለት ችግር ሲፈጥር እየታየ መሆኑንም >>  ፕሬዝደንቷ አመልክተዋል። << መወያየት ብቻውን በቂ አይደለም >> ያሉት ፕሬዝደንቷ << መተግበር መቻል እንደሚኖርበት በግልፅ ቋንቋ ተናግረዋል።  አክለውም << እንደ ሀገርም የመወያየት ችግር ባይኖርም መሠረታዊ ችግሩ አፈፆፀም መሆኑንም >> አብራርተዋል። ውይይቶች ተሞክሮዎች ሁሉ መሬት ወርደው  ካልተተገበሩ ባዶ ተስፋ መስጠት ነው ያሉን ሳህለወርቅ የምክክር ሂደቱ ችግሮችን በዘለቄታዊነት ለመፍታት የሚደረግ ጥረት እንጂ ለተወሰነ ጊዜ የተወሰኑ ሲሉ የጠሯቸውን ሁኔታዎች ለማስተገሻ እንዳልሆነ  ግልፅ ማድረግ  ይገባል ብለዋል። የማይሆን ተስፋ ሆኖ እንዳይታይም በጣም ሲሉ በገለፁት ደረጃ  መጠንቀቅ እንደሚያስፈልግም አመላክተዋል።  << ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ መስራት ያስፈልጋል በማለትም ብዙ ጊዜ የሚስተዋለው  እንወያይ እንጋገር ከማለት የዘለለ አይደለም >> ሲሉ ተችተዋል። ሳህለወርቅ እንደሚሉት << አሁን በተለይ መናናቁ እና የት ይደርሳል መባባሉም ለሀገሪቷ ችግር እየሆነ መጥቷል >> ሲሉ አንክሮ ሰጥተዋል። በመሆኑም እንደሀገር ያለብንን ችግር ለመቅረፍ የሚረዳው አማራጭ ሰው ያለውን ሁሉ ሓሳብ እንዲያዋጣ ማበረታታት እና መረዳት ብሎም መግባባት ነው ብለዋል። በንግግር ፋንታ ቂምንና ማግለልን ብሎም መሰል ነቀፌታዎችን  ማስወገድ ያስፈልጋል ሲሉ መክረዋል። በሌላ በኩል ህዝብ ማዕከል ያደረገ ውሳኔ ሲሰጥ ሴቶችን አካታች ማድረግ ግዴታ መሆኑን አስቀድመው በህወሓት ሃይሎች እና በፌደራሉ መንግስቱ መካከል  የነበረውን ጦርነት በቋጨው የፕሪቶርያ ዘላቂ ግጭት ማቆም ስምምነት ሴቶች አለመወከላቸውን ጠቁመዋል።  በጦርነቱ ሂደት ውስጥ ሴቶች ደርሶባቸዋል ያሉትን  ከፍተኛ ጉዳትም እስታውሰዋል። ይሁን እንጂ አሁን ላይም  በተመሳሳይ መልኩ ሀገሪቷ ውስጥ ውጊያዎች፣ ጦርነቶች፣ መገዳደልና  መፈናቀል መኖሩን አስቀድመው በጥቅሉ  ከጦርነት ካለመግባባት ጋር ተያይዘው የሚመጡ ችግሮች መኖራቸወን ገልፀዋል። በመጨረሻም በርትቶ መስራት፣የተናገሩትን መኖር እንደሚገባ አስገንዘበው ስራችን የሚወሰነውም የህዝቡን ኑሮ በመለወጥ ላይ፣ ሰላምን ለማስፈን መሆኑን አስቀድመው  ሰለም  ደግሞ << በመደለል >> ብቻ የሚገኝ አይደለም ብለዋል። ምንም እንኳን ሳህለወርቅ ከመወያየት ባሻገር ተግባር ግድ እንደሚል አፅዕኖት ቢሰጡም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን < ምክክርሩን > ሲያጠናቅቅ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ምክረሃሳቡን ከማቅረብ በዘለለ የመተግባር ስልጣን እንደሌለው በታህሳስ 2014 ዓ.ም የጸደቀው የማቋቋሚያ አዋጅ ያስረዳል።
Hammasini ko'rsatish...
ማስታወቂያ‼️ አለምን እያነጋገረ ያለ ድንቅ የ ቴክኖሎጂ ምርት‼️ 🎤🎤በጥቂት ጊዜያት ዉስጥ ከፍተኛ ተቀባይነት ያገኘዉ ተች ሴንሰር የተገጠመለት ተቆጥረዉ የማያልቁ አገልግሎቶችን ከስልክ ጋር ተገናኝቶ መስጠት የሚችለዉ W26 pro max ለእናንተ🙏 W26 PRO MAX Special with Earbuds ✅ለወንድም ለሴትም የሚሆን ዘረፈ ብዙ ጥቅምች ያሉት smartwach ከ pro wireless earpode ጋር🔥   ❄️የራሱ ቻርጀር እና power bank ያለዉ 📌 የልብ ምትዋን  ይለካል 📌 ስፖርት ስንሰራ ምን ያህል ካሎሪ እንዳቃጠልን ያሳውቃል 📌 ብዙ ሰአት ስንተኛ ይቀሰቅሰናል 📌 ስልካችን ሲጠፋ ለመፈለጊያ ያግዘናል 📌 ቴክስት መላክ እንዲሁም መቀበል የሚያስችል 📌 ከስልክ ጋ በ Bluetooth ተገናኝቶ ስልክ መደወል እንዲሁም ማናገር ያቻላል 📌  wireless charger እና በሁለት አይነት የእጅ መሳርያ የቀርበ 📌  Blood Oxygen Detection 📌 Stress & Mood Testing 🚒 አዲስ አበባ ዉስጥ ነፃ እና ፈጣን  የዴሊቨሪ አገልግሎት እንሰጣለን። ዋጋ  2199 ብር ብቻ        ፈጥነዉ ይደዉሉ 📞 0909812211     📞+251712148785   ወይም ስልክና አድራሻዎን 👉@AAU_Shop  ላይ ይላኩልን። ተጨማሪ እቃዎችን ለማየት 👉@AAU_Market ን ይቀላቀሉ።
Hammasini ko'rsatish...
የተመድ የሰብዓዊ እርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ፣ በመጋቢት ወር በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በቀዎት፣ ኢፍራታና ጊደም እና አንጾኪያ ወረዳዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች፣ 18 ሺህ ነዋሪዎች ከቀያቸው እንደተፈናቀሉና 290 መኖሪያ ቤቶች እንደተቃጠሉ አዲስ ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል። በክልሉ ኦሮሞ ልዩ ዞን በግጭት የተጎዱ 36 ሺህ 450 በላይ ሰዎች አስቸኳይ ዕርዳታ እንደሚፈልጉም ቢሮው ገልጧል። በክልሉ በቀጠለው ግጭት ሳቢያ፣ 4 ሺህ 178 ትምህርት ቤቶች እንደተዘጉም ቢሮው የጠቀሰ ሲኾን፣ በምሥራቅና ምዕራብ ጎጃም እንዲኹም በደቡብ ጎንደር ዞኖች ብቻ 89 በመቶዎቹ ትምህርት ቤቶች በግጭቱ ሳቢያ ዝግ ናቸው ብሏል። ድርጅቱ በኢትዮጵያ አሁን ላይ 21.4 ሚሊዮን ዜጎች እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ጠቅሶ ከእነዚህ ውስጥ 15.8 ሚሊዮን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ብሏል። ይሄን ለማድረግ አጠቃላይ 3.2ቢሊዮን ዶላር ያስፈልገኛል ብሏል። በቀጣይ በሚኖረው ዝናብ 1 ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው ሊፈናቀሉ እንደሚችሉም አሳስቧል። አዩዘሀበሻ
Hammasini ko'rsatish...
👍 6 1😢 1
ማስታወቂያ❗ አያት ( ዞን 2 ፣ 3፣ 8) የሚገኙ የአያት አክሲዮን ማህበር ቤቶች መረጃ የመኖሪያ ቤቶቹ ስፋት - ባለ 2 መኝታ 👉  80፣ 85፣ 90 ፣ 95 እና - ባለ 3 መኝታ👉  107፣ 110 ፣ 115 ፣ 120፣ 127 ፣ 138 እና 145 አብዛኞቹ 3 መኝታ ያላቸው የመኖሪያ ቤቶች ተጨማሪ የሰራተኛ ክፋል አላቸው። ዋጋ: ከ 102, 258 ብር እስከ 114,839 ብር / በካሬ እንደ ግንባታ ዓይነቱ (በከፊል /በሙሉ ግንባታ) እና ቤቱ እንደሚገኝበት የወለል መጠን የሚወሰን ሲሆን : አከፋፈል 👉በ15% ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤትነትን እድል የፈጠረ ! ቀሪው እንደ ውለታው/ ስምምነቱ መሰረት የግንባታው ሂደት የደረሰበትን ደረጃ ተከትሎ የሚከፈል ይሆናል። 👉60% በ 7 ዙር  40% ቱን ቤትዎን ተረክበው እየኖሩበት ከ 15-30 ዓመታት በሚከፈል ብድር (በ9.5% ወለድ) የዱቤ አማራጭ ያመቻቸ ፣ 👉ሙሉዉን ክፍያ በካሽ ለሚያጠናቅቁ የዋጋ ተመን ለውጥ ሳያገኛቸው በተዋዋሉበት የመጀመሪያ የዋጋ ስምምነት መሰረት  እንዲከፍሉ ተመቻችቷል:: የቅናሽ ፓኬጅ 100% ለሚከፍል የ 25% ቅናሽ 80% ለሚከፍል የ 20% ቅናሽ 60% ለሚከፋል የ 15% ቅናሽ 40% ለሚከፍል የ 10% ቅናሽ 25 % ለሚከፍል የ 6.5% ቅናሽ በውጪ ምንዛሪ ለሚከፍሉ የ 5% ተጨማሪ ቅናሽ ያገኛሉ " አያት አክሲዮን ማህበር በ2015 ዓ.ም 51.3% ትርፍ ሲያተርፍ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የገዛ 513,000 ብር አትርፏል የ 100,000ሺ ብር የገዛ 51,300 ብር አትርፏል የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2,500 በብር 250,000 ብር ከፍተኛ የ 20 ሚሊዮን ብር 40% ቅድመ ክፍያ ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መክፈል ይችላሉ አያት አ.ማ የተሰማራባቸው መስኮች:- 🎯 በሪል እስቴት 🎯በሆቴል እና ቱሪዝም 🎯በማርብል ማምረቻ ኢንደስትሪ 🎯በጠጠር ማምረቻ ኢንደስትሪ 🎯በብሎኬት ማምረቻ ኢንደስትሪ 🎯በእንጨት ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ 🎯በትምህርት ኢንቨስትመንት እና 🎯በፋይናንሺያል ኢንቨስትመንት ናቸው። ለበለጠ መረጃ እና ቤትዎን ለማስያዝ ፡ 0927715438/0903543582 ዬሴፍ (የሽያጭ ተቆጣጣሪ) አያት ዞሮ መግቢያዬ !
Hammasini ko'rsatish...
👍 10
የጋብቻ ፍቺ ጨምሯል‼️ በአዲስ አበባ ባለፉት 9 ወራት የተጋቡ አዳዲስ ጥንዶች ቁጥር የቀነሰ ሆን ፍቺ እና ልደት ደግሞ መጨመሩን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት ኤጀንሲ ተናግሯል፡፡
Hammasini ko'rsatish...
👍 13
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል‼️ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ምክክር መድረክ ላይ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል። ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ገልጸው፣ በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን ይወስዳሉም ብለዋል። የሀገር አቀፍ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር (ዶ/ር) እሸቱ ከበደ፤ ፈተናውን በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ ይደረጋልም ብለዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት እንደሚጀምርም በመድረኩ መገለፁ የትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 8😁 3🤡 1
ማስታወቂያ‼️ ✅ቁጠባ ከጀመሩ ከ10 ቀን ጀምሮ ብድር የሚያገኙበት ብቸኛ ተቋም ግሎባል ቁጠባና ብድር ➡️ የስራ መኪና ግዥ እስከ ብር 3,000,000 ➡️50% የቆጠበ በ1 ወር ከ15 ቀን! ➡️40% የቆጠበ በ2 ወር ! ➡️30% የቆጠበ በ2 ወር ከ15 ቀን! ➡️25% የቆጠበ በ3 ወር የስራ መኪና ግዥ ብድር የሚያገኝ ይሆናል። ✅ ለትምህርት፣ ለጤና፣ ለኮንደሚኒዬም ቤት ቅድመ ክፍያና ሙሉ ክፍያ፣ ግዥ፣ ለስራ መነሻና ማስፋፊያ የሚሆን ብድር ቁጠባ ከጀመሩ ከ10 ቀን ጀምሮ እስከ ብር 6,000,000. ብድር አመቻችተናል። ✅የተቋሙ አባል በመሆንና ቁጠባ በመጀመር ራስዎንና ቤተሰብዎን ይጥቀሙ!!! ግሎባል ቁጠባና ብድር ከኢቶፒካር አስመጭ ጋር በመተባበር! አድራሻ:- አራት ኪሎ ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፊት ለፊት ቅዱስ ፕላዛ 6ኛ ፎቅ! #ስልክ ቁ.  0118-12-66-16                   0956-23-24-25                   0979-25-26-27 ✅ወደ ቴሌ ግራም ገፃችን ለመግባት https://t.me/globalsavingandcredit ✅በቲክቶክ አካውንታችን ቤተሰብ ይሁኑ http://tiktok.com/@global.saving.and.credit
Hammasini ko'rsatish...
👍 4
" ኑሮ ውድነቱ መፍትሄ ይሻል። መፍትሄ እንሻለን " - የኢሰማኮ ፕሬዝዳንት ካሳሁን ፎሎ‼️ የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ የስራ ግብር እንዲቀነስ ፤ የዝቅተኛ ደመወዝ ወለል የሚወስን የደመወዝ ቦርድ እንዲቋቋም እየሰራ መሆኑ ይታወቃል። የኢሰማኮ ፕሬዝዳንት ካሳሁን ፎሎ ከኑሮ ውድነቱ አንፃር የዘገየው የሰራተኞች ዝቅተኛ የደሞዝ ወለል እና የግብር ቅነሳ ምላሽ ማግኘት እንዳለበት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል። " አሁንም #በቀን_አንድ_ጊዜ ብቻ በልቶ ለመዋል የሚቸገር ሰራተኛ ነው ያለው " ያሉት አቶ ካሳሁን ሰራተኛው ካለው ገቢ አንፃር ችግሩ የሰፋ እንደሆነ አስረድተዋል። እነዚህ ጥያቄዎች #በአዎንታዊ_መልኩ መታየት እንዳለባቸው ጠቁመዋል። አቶ ካሳሁን " ዝቅተኛ የደሞዝ ወለል በሚመለከት ስራና ክህሎት ሚኒስቴር የዝቅተኛ የደሞዝ ወለል የሚወስን ቦርድ የሚቋቋምበት ደምብ ላይ ጥናት ማድረጋቸውን በቅርቡ አሳውቀውናል " ሲሉ ተናግረዋል። የኑሮ ውድነት በጣም አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ ሰራተኛው ችግር ውስጥ መግባቱን የጠቆሙት ፕሬዝዳንቱ " ትክክለኛ ግብር ከፋይ ሰራተኛው ነው። ለመንግስት ቀኝ እጁ በሚከፍለው ግብር ሰራተኛው ነው። የግብር ቅነሳው አንድ እና ሁለት የለውም ዘግይቷል " ሲሉ ጠቁመዋል። አቶ ካሳሁን ፤ ሚያዚያ 23 ቀን በኢትዮጵያ ለ49ኛ ጊዜ በሚከበረው ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን (ሜይዴይ) አዳራሽ ውስጥ እንደሚከበር አሳውቀዋል። " አሁንም ቢሆን ባልተመለሱልን ጉዳዮች ላይ ነው የምንወያየው። የቀኑ መሪ ቃል ' ለሰላም እና ለኑሮ ውድነት መፍትሄ እንሻለን ' የሚል ነው  ብለዋል። " የሰላም ችግር አለ። ሰራተኞች በአንዳንድ ቦታዎች ይታገታሉ ፣ ይሞታሉ " ያሉት አቶ ካሳሁን ፎሎ ፤ " ይሄ እስከ መቼ ይቀጥላል ? ማንኛውም ማህበረሰብ ላይ እንደሚደርሰው ጉዳት ሁሉ ሰራተኛውም ላይ እየደረሰ ነው ፤ ስለዚህ ለሰላም መፍትሄ መምጣት አለበት " ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 17 8