Shekib Abdullahi Secondary School
Kanalga Telegram’da o‘tish
772
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
-1230 kunlar
Postlar arxiv
የሽኪብ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬው እለት በቀን 15/3/2018 ከ9-11ኛ ክፍል የመጀመሪያ እጋማሽ ሚድ እና ለ12 ክፍል የመጀመሪያ ሞዴል ፈተና በዛሬው እለት በዚህ መልኩ መስጠት ጀምሯል።
የ 2017 የ12 ክፍል ተማሪዎች ክፍል ስርተፈኬት ስንመጣ ትምህርት ቤት በመምጣት መውሰድ ትችላላችሁ።
የሸኪብ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬው እለት በቀን 5/3/2018 ወራዊ ስብስባ በማድረግ የዲፓርትመንትና፡ የክበባት፡ የፍይናስ እቅድ አፈጻጸም በመገምገም የታዩ ጠንካራና ፡ ደካማ ጓን በመገምገም እንዲሁም የቀጣይ የትኩርት እቅጣጫ በማስቀመጥ ውይይቱን አጠናቋል።
የሽኪብ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬው እለት በቀን 28/2/2018 የተማሪዎች የስነ ልቦና ስልጠና ተስጠ። በስልጠናውም የቢሮችን ምክትል ቢሮ ሀላፈ በቦታው በመገኘት ተማሪዎችን ቃል በማስገባት ከ2017 የበለጠ ውጤት ለማስመዝገብ ሁሉም በቁርጠኝነት እንዲስሩ አቅጣጫ ተስጥቷል
የሽኪብ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አመራሮች በቀን 25/2/2018 ለ12ኛ ክፍል እየተስጠ ያለው የማጠናከሪያ ትምህርት በጥብቅ ዲስፕሊን እየመሩ መሆኑና ተማሪዎችም ያለምንም መጠባጠብ ማጠናከሪያ ትምህርቱን እየተከታተሉ እንዲሁም በግዜ የለንም መንፈስ ያልተሽፈኑ ይዘቶችን በእቅድ ውስጥ በማስገባት አስፈላጊውን ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል ።በርቱልን መምህራኖቻችናን እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ።
የሸኪብ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬው እለት በቀን 19/2/2018 የተማሪዎች የፓርላማ ምርጫ ማካሄዱን እና ምርጫው ፍታሐዊ: ዲሞክራሳዊ በሆነ መልኩ መካሄዱን መራጮች ገልጸዋል። የድምጽ ቆጠራ ሂደት ተከናውናል። በምርጫውም ሚኒስትሮች ተሾመዋል። ለተመረጡት መልካም የስራ ዘመን እንዲሆን እንመኛለን።
