cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
400 678
Obunachilar
-48824 soatlar
-4 8337 kunlar
-14 58430 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
በመጨረሻም… "…በመጨረሻም አንዱ የጨሰ የሀብትሽ ደጋፊ ይድረስልኝ ለዚያ ለኤልያስ ክፍሌ ብችላ ለፀበልተኛው ዘመድኩን ነቀለ ብሎ የላከልኝን ቪድዮ ለ400 ሺ እድምተኞቼ በሙሉ እንዳለ፣ እንደወረደ ለጥፌላቸዋለሁ። እኔ የሰው አደራ አልበላም። የሰው መልእክት አላስቀርም። "…እኔ የኤልያስ ክፍሌ ቡችላ ዘመድኩን ነቀለ (ፀበልተኛው) 😂 ይሄን ቪድዮ ስለጥፍ በሙሉ ፈቃደኝነት ነው። አሁን ወደ ጨዋታው እየተገባ ስለሆነ እጅግ በጣም ደስስ ይላል። "…ኤልያስ ክፍሌ ሆይ አቶ ሀብታሙ አያሌው ጉድ ሊያደርግህ፣ ወጥ በወጥ ሊያድርግህ ዝግጅቱን አጠናቅቋልና ምላሽ ለመስጠት ተዘጋጅ። ሀብትሽ እንደሁ ቀላል ሰው አይምሰልህ። አንተ እነ መለስ ዜናዊን፣ ስብሐት ነጋን፣ እነ አላሙዲን በአሜሪካ ከስሰውህ በአሜሪካ ሕግ ተከራክረህ እንዳሸነፍካቸው እንደዚያ አይምሰልህ። ተናግሬአለሁ። "…ሀብትሽ እንዳለው እስክንድር ነጋም ወደ ጫወታው የግድ መግባት አለበት። ዶሴዎች መመርመር አለባቸው። እነ ሻለቃ ዳዊትም፣ እነ ዶክተር አምሳሉም፣ እነ ልጅ ተድላም ተዘጋጁ። የዲሲ ግብረ ሀይል፣ ከዶላሩ ጋር ንኪኪ ያላችሁ በሙሉ ራሳችሁን ለማንጻት ተዘጋጁ። "…የዐማራ ትግል ንፁሕ ነው። የዐማራ ትግል መለኮታዊ ጣልቃገብነት ያለው ነው። የዐማራ ትግል ፀዐዳ ነጭ ሀጫ በረዶ የመሰለ ነው። የዐማራ ትግል መቅደስ ነው። የዐማራ ትግል ትንሣኤው ስለደረሰ ኮተቱ በሙሉ ከዐማራ ትንሣኤ በፊት ይራገፋል። "…ኔቨር አለ ሱሬ አበደን በዐማራ ስም ከእንግዲህ ወዲህ መነገድ የማይታሰብ ነው። የዐማራ ሕዝብ የዋሕ ነው ሲባል ሞኝ፣ ዥል፣ ምንም የማያውቅ፣ ደንታቢስ ነው ማለት አይደለም። በጭራሽ አይደለም። እያንዳንድሽ ትመረመሪያታለሽ። • ዘመድኩን ነቀለ ነኝ 😂 (ፀበልተኛው)
8 10014Loading...
02
"…እንግሊዝኛ ቢሆን ሱሬን እጠይቀው ነበር። በአረብኛስ አላውቅም። ከምር አላውቅም። 😂
14 29915Loading...
03
መጥቻለሁ…! "…የግንባሩ ገንዘብ የተሰባሰበው የዐማራ ትንሣኤ ዘ-ኢትዮጵያ በሚል ድርጅት አካውንት። ድርጅቱ በአሜሪካ ውስጥ የተወቀ ሦስት የባንክ አካውንት ወይም ከዚያም በላይ ሊኖረው ይችላል። እነዚህን የባንክ አካውቶች ከአራት ሰው በስተቀር ሌላ የሚያወቀው የለም። "…በባንኩ ገንዘብ የሚያዘው ግን እስክንድር ነጋ እስክንድር ነጋ ብቻ ነው። እስክንድር አውጡ ሲላቸው ያወጣሉ። ስጡ ላላቸው ይሰጣሉ። ይሄንን ሻለቃ አያውቁም። ኦዲተር አያውቀውም። ዶላሩን የሚታጠበው ሕዝብም አያውቅም። በሚልዮን የሚቆጠር ዶላር በዚህ መልኩ ነው የሚታጠበው። እነ አበበ በለው ስለ ዶላር ሲነሣ እንዲህ ከቁጥጥር ውጪ አውጥቶ የሚያንዘረዝረው ለዚህ ነው። "…ይሄ ብር የዋጣው በወርሀ ጥቅምት ሲሆን ለግንባሩ ተብሎ የተሰበሰበው ብር ግን መሰከረም ወር ላይ ነው። እንግዲህ እንጠይቃለን። ቀጣይ ይዤ የመመጣው መረጃና ማስረጃ ደግሞ ይብሳል። ተናግሬአለሁ። ከነከስኩ ነከስኩ ነው። ሳላደማ አልመለሳትም። ልብ በሉ 76,571,78 $ በኢትዮጵያ ወደ 9 ሚልዮን ብር አከባቢ ነው። እና ይሄ ሁሉ ሚልየን ብር በምን ሂሳብ ነው ወደ አንድ የግል ድርጅት ሂሳብ የሚገባው? በስህተት ወደ ቻይና ሄደ የተባለውንም ጨምሩበት። ጠይቁ በተባለው መሠረት ጥያቄአችን ይቀጥላል። • ወዳጄ የዐማራ አምላክ አይተኛም። አያንቀላፋም። ሁሉም ነገር ይጋለጣል? ገና በአሜሪካ ሕግ መሠረት እንነጋገራለን።
21 65637Loading...
04
"…እኔ የምላችሁ… ሀብታሙ አያሌው ለግንባሩ ተብሎ የተሰበሰበ ብር የበላ፣ የወሰደ ካለ አቅርቡና ይጠየቅ ሲል ነበር። እናም 76 ሺ ዶላር በኢትዮጵያ ሲመነዘር ስንት ነው? ይሄን ያህል ከአንዱ ባንክ ብቻ ይህቺ የምታዩአት ቀድሞ የባልደራስ፣ አሁን ደግሞ የግንባሩ ገንዘብ ያዥ ወሮ ሕይወት እና አቶ ሙልጌታ ሳያውቁት ነው ለኢትዮ 360 ሚዲያ የተሰጠው? • ሻለቃ ዳዊት ይሄንን ጉድ ያውቃሉ ወይ…? • አቶ አበበ በለውስ ታወቀዋለህ ወይ…? "…በእስክንድር ነጋ ስር ተሰብስቦ በፋኖ ስም የተሰበሰበን የደም ገንዘብ መብላት ነውርም፣ ወንጀልም፣ ኃጢአትም አይሆንም ወይ? "…ፋኖ በቅማል፣ በረሃብ እየተሰቃየ ለፋኖ የተሰበሰበ ገንዘብ ዝም ብሎ መብላት ይቻላል ወይ…? "…ከሕዝብ የተሰበሰበ ገንዘብ ቲክቶክ ላይ ሲሰድቡኝ ለሚውሉ አክእንትፊስቶች በመርጨት፣ በመክፈልም እኔ ዘመዴ የጀመርኩትን ዓሣ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል ነገር ያስቆማል ወይ…? • ይሄ ከአንደኛው ባንክ የተገኘ መረጃ ነው። ሌላ ሌላውም ይቀጥላል። እደግመዋለሁ 76,571,78 ሳንቲም በኢትዮጵያ ሲመታ ስንት ሚልዮን ብር ነው? "…ሪሲቱን ማየትስ ትፈልጋላችሁ…? ከነከስኩ ነከስኩ ነው። ይሄን የጀመርኩትን ሳላደማማ ሌላ ጉዳይ አልጀምርም። • ፋኖን መከፋፈል ያስቀስፋል።
30 42425Loading...
05
• ወዳጆቹ እረፍ በሉት…! "…አቢይ አህመድ ባህርዳር ሊሄድ ሲያስብ የተመስገን ጥሩነህን በጋብቻ ዘመድ ቤተሰቡ የሆነውን እና ከትግሉ ሜዳ በሕመም ምክንያት የራቀውን ካፒቴን ማስረሻ ሰጤን ከተኛበት አልጋ አንሥተው አምጥተው የዐማራ ሕዝባዊ ሠራዊት በጎጃም ተመሠረተ ብለው ዐወጁ። ዐዋጁንም እንዲያጮኸው ትናንት ማስረሻ ከሀገሩ ልጅ በባለሀብቱ በአቶ ወርቁ አይተነው ስሙ ተጠራ ብሎ እንዳልፎጋላበት፣ እንዳልሰደበው አሁን ደግሞ ያን የከመረበትን አቧራ አራግፎለት የጎጃም ፋኖን ለሁለት ለመክፈል ተጋጋጠ። "…መለኛው ጎጃሜም ነገርየውን ሳያጮኸው፣ ሳያጦዘው ሙያ በልብ ብሎ ሥራውን ጀመረ። እርግጠኛ ነኝ የበላይ ዘለቀ ልጆች ነገርየውን በጥበብ ይሻገሩታል ብዬም አምናለሁ። "…ማስረሻ መግለጫ ለሁሉም ሚድያዎች ልኳል። ሚዲያዎቹ በሙሉ አልተቀበሉትም ውድቅ ነው ያደረጉበት። ኢትዮ 360 ግን አይደለም መግለጫውን ብአዴን ለስብሰባ ጠርቶ የሰበሰባቸውን ሚሊሻዎች ፊት ጨለማ የዋጠው ቪድዮ ሁላ ሠርተው ላኩለት። እሱም የተላከለትን ቪድዮ ይዞ ፎገላ። "…ልብ በሉ ሀብታሙ አያሌው እና አበበ በለው የዐማራን ችግር ጠምቀው፣ መከራውን በማርዘም፣ በጎፈንድሚ፣ ዶላር እየሰበሰቡ በዐማራ ደም ልጆቻቸውን ማሳደግ፣ ሕይወታቸውን በዚህ መግፋት ይፈልጋሉ። ለዚህ ነው ዜናውን ያጮሁት። ምድር ላይ የሌለን ኮተት ለሆዳቸው ሲሉ ነው ያጮሁት። ጎጃምም፣ ጎንደርም፣ ሸዋም፣ ወሎም በጥበብ ይወጡታል። 💪💪🏿💪 "…ተመልከቱ ግም ቦቲ 7 ቶች በሙሉ የማስረሻ ሰጤን ፎቶ ፕሮፋይል ፒክቸራቸው አድርገው ረጅም ሰዓት ድረስ ቲክቶክ ላይ የሚጣዱትም አንገታቸውን እየደፉ ነው። "…እደግመዋለሁ በጎጃም ምድር በስህተት እንኳ ፋኖዎች ቢመታቱ ሓላፊነቱን የሚወስዱት ይሄ ነገር ያጮሁት እነ ሀብታሙ አያሌው እና አበበ በለው ናቸው። • የደም ገንዘብ ባይበላስ ቢቀር…
36 45425Loading...
06
መልካም… ለርዕሰ አንቀጹ ንባብ ሙሉ የአንድ ሰዓት ጊዜ ተሰጥቷል። ሁላችሁም አንብባችሁ እንደፈጸማችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። አሁን የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁ ይከፈታል። ያነበባችሁ ሰዎች በተጻፈው ላይ የሚጨመር ጨምራችሁ፣ የሚቀነስ ካለም ቀንሳችሁ ሓሳባችሁን በጨዋ ደንብ መስጠት ትችላላችሁ። "…ነገር ግን ምንም ሳታነቡ፣ አንብባችሁም ስላልገባችሁ፣ ገብቷችሁም ለመበጥበጥ የምትመጡ፣ ከርዕሰ አንቀጹ ሓሳብ ውጪ ፀያፍ ስድብ ለመሳደብ የምትመጡ በፔጄ ላይ ልትቆዩ የምትችሉት "ለጥቂት ሰከንዶች ብቻ" መሆኑን እንደታውቁ ከወዲሁ ለማሳሰብ እወዳለሁ። እቀስፍሃለሁ እያልኩ ነው። • 1…2…3… ጀምሩ…
41 0296Loading...
07
👆ከላይኛው የቀጠለ…✍✍✍ …ፒያሳ፣ ለገሀር የጸዳው ለዓረቦቹ ነው። የሚሠራው መዝናኛ፣ የሚገነባው ግንባታ ሁሉ ለነገዎቹ ባለ ሀገሮቹ የኦሮሞ ሕዝቦች ነው። ዐማራና ሌላው ብሔር በዶዘርም፣ በድሮንም እየጸዳ ነው። አሁን የኦሮሞ ባለሀብቶች ጫካ ባሉ ልጆቻቸው አማካኝነት የኢትዮጵያውያኖችን ፋብሪካ በእገታ ምክንያት እየገዙ ነው። ስለዚህ በዚህ ትግል የዐማራ ፋኖ ከተሸነፈ ሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ለቁርስ ነው የሚሆኑት። "…ለዚህ ነው የዐማራን ትግል መደገፍ ሀገር ማትረፍ ነው የምለው። ለዚህ ነው እስክንድር ነጋ፣ ሀብታሙ አያሌው፣ አበበ በለው፣ ኢየሩሳሌም ተክለ ጻድቅ ከዐማራ ፋኖ የውስጥ ሥራ እጃችሁን አውጡ የምለው። ለዚህ ነው የዐማራን አንድነት ከሚሸራርፍ ተግባር እነ ሀብታሙ በቶሎ ይታቀቡ ዘንድ የምወተውተው። በጎጃም፣ በጎንደር፣ በሸዋና በወሎ ሀብታሙ አያሌው ከሕዝብ በተሰበሰበ ዶላር ፋኖ እየገዛ፣ እየከፋፈለ ያለውን ክፉ ሥራ ያቁም የምለው። "እኔ ዐማራ ብሔርተኛ አይደለሁም፣ ዘቅጬ ወርጄ ብሔርተኛ አልሆንም በማለት በድፍረት የተናገረው ሀብታሙ እየሠራ ያለውን ተግባር በድፍረት ዐማሮች ካላስቆሙት እመኑኝ ዐማራ ኪሳራ ይደርስበታል። "…ሀብታሙ አያሌው ትናንት በምን እንደሆነ በማይታወቅ ሁኔታ ከጎጃም ዐማራው ባለሀብት ከአቶ ወርቁ አይተነው ጋር በተጣላ ጊዜ አቶ ወርቁ አይተነውንም፣ ማስረሻ ሰጤንም ጥንብ እርኩሳቸውን እንዳላወጣ ዛሬ እነ ዘመነ የሚመሩት አንድ የዐማራ ፋኖ በጎጃም መመሥረቱን ተከትሎ በጎጃም ክፍፍልን ለመፍጠር በሙሉ ኃይሉ ከአበበ በለው ጋር ተናብቦ በመሥራት ትናንት ሰካራም ጠጪ ሲሉት የነበረውን የማስረሻ ሰጤን የጎጃም ዐማራ ተገዳዳሪ አድርገው ስለው ሲያቀርቡት ታይቷል። አረቄያም ተብሎ ትናንት በሀብታሙ አያሌው የተሰደበው ማስረሻም ዛሬ ጀግና ተደርጎ ሲንቆለጳጳስ ታይቷል። የግንቦት ሰባት አክቲቪስቶችና አባላት በሙሉም የማስረሻ ሰጤን ፎቶ ፕሮፋይል ፒክቸራቸው አድርገው ተከስተዋል። ተናግሬአለሁ፣ ዛሬም እደግመዋለሁ ሀብታሙ አያሌው ለዐማራ የደገሰው የጥፋት ድግስ ወለል ብሎ ታይቷል። እናም በስህተር ጎጃም ውስጥ፣ ጎንደር እና ሸዋ ወሎ ፋኖዎች እርስ በእርስ ከተታኮሱና ከተገዳደሉ ደማቸው በሀብታሙ አያሌው፣ በእስክንደር ነጋ፣ በአበበ በለው እና በኢትዮ 360 ዎች እጅ ነው። የዐማራ ፋኖ ትግሉን ከክልሉ እንዳያወጣ ነገር እየሠራ እያባላ ያለው ሀብታሙ አያሌውን ጨከን ብላችሁ ካላስቆማችሁ እመኑኝ በፀፀት የማይድን ደም መፋሰስ ይሆናል። አቢይ የተመስገን ጥሩነህን ዘመድ አረጋ ከበደን ለዐማራ ሹሞ አለጋጠበት። አቢይ እንደገና ህመምተኛውን የተመስገን ጥሩነህን ዘመድ ማስረሻ ሰጤን ከአልጋ ላይ አንሥቶ ሕዝባዊ ሠራዊት የሚል ስም አሰጥቶ በሀብታሙ አያሌው በኩል ፕሮሞሽን ሥራ እንዲሠራለት ሆነ። የምኒልክ ቴሌቭዥንም በብልጽግና ባለሀብቶች እንዲደገፍ የሚል ትእዛዝ ለአንዳንድ ባለሀብቶች መድረሱ መረጃዎች እየወጡ ነው። ለምሳሌ የካፒቴን ማስረሻ ሰጤ መግለጫ ለሚዲያዎች ሁሉ ተልኳል። ለመረጃ ቲቪ ተልኳል፣ ለሕብር ራዲዮም ተልኳል። ለእኔም ተልኳል። ነገር ግን ከሀብታሙ አያሌው እና ከእስክንድር ዘመድ ከጋሻ ሚዲያ በቀር ያቀረበ የለም። ህብርም ሌላውም ጋር ደውላችሁ ማጣራት ትችላላችሁ። ደጋገምከው አትበሉኝ እና በሀብታሙ አያሌው፣ በአበበ በለው ስህተት ፋኖዎች እርስ በእርስ ቢመታቱ ተጠያቂነቱን ከእነርሱ ላይ አላወርድም። መዝግቡልኝ። "…በመጨረሻም የዛሬውን ርዕሰ አንቀጼን የምቋጨው በጎንደር ነው። የእነ ሀብታሙ እጅ ጎንደርም ገብቶ ሁለት ፋኖዎችን ሲያታኩስ ውሏል። ዛሬ ይብረድ አይብረድ የማውቀው ነገር የለም። ሰኔ 30 በድጋሚ ለትግሬ ልትሞሸር እየተዘጋጀች ላለችው ጎንደር እነ ሀብታሙ በግል በገዙት ፋኖ እየረበሿት፣ ዘንዶው አቢይ አሕመድ ደግሞ በጎን ያዘጋጀላትን የጥሎሽ መዓት በተመለከተም ቆይቼ የምለው ይኖረኛል። እስከዚያው… ጎበዝ… "…ገንዘብ ባለበት ስፍራ የማይጠፉትን፤ እንደ ጥንብ አንሳ፣ እንደ ጆፌ አሞራ ተወርውረው የሚሰፍሩትን፣ ግንቦቴ እና ግንባሮችን እያባረርን የዐማራ ፋኖ አመራሮች በወከሏቸው ሰዎች በኩል ብቻ ለሰብአዊ ጉዳት የሚውል ገንዘብ እና ዶላር መሰብሰቡ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት። • ጆፌ አሞሮቹን በጋራ እንከላከል። • የጥንብ አንሳ ፖለቲከኞች ይውደሙ…! • ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ።
43 09711Loading...
08
👆ከላይኛው የቀጠለ…✍✍✍ "…አቢይ ይሄን የሚያደርገው ለምንድነው ቢሉ በጭፍጨፋው ዐማራው የበለጠ እንዲያመርር፣ ለሽማግሌ እንኳ እሺ እንዳይል፣ በደምፍላት፣ በብስጭት እንዲገፋ ለማድረግ ነው። መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ መረጃ የሚያገኘው ከኢቢሲ፣ ከኢቴቪ፣ ከፋና፣ ከአሚኮ፣ ከዋልታና ከመንግሥታዊ መገናኛ ብዙኅናች ስለሆነ የተቃዋሚዎችን ድምጽ የመስማት ዕድሉ የጠበበ ነው። ሕዝቡም በኢቲቪ የሚሰማው የአቢይን ፋኖን "ወንድሞቼ መገዳደል ይብቃን" የሚለውን ፉገራ ብቻ ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ በሰሜን ሸዋ፣ በጎንደር፣ በጎጃምና በወሎ አቢይ እያስጨፈጨፈ መሆኑን አያይም። ቢያይም የወገኖቹ መጨፍጨፍ፣ የገበሬዎች መረሸን ያንገበገበው ፋኖ በእልህ ሲዝት ስለሆነ ፋኖ በሕዝቡ ዘንድ ጥጋበኛ፣ ለሥልጣን ሲል መንግሥትን ለመገልበጥ የሚሄድ፣ የሰላም ጥሪን የማይቀበል፣ የሚገፋ ነው የሚል ሥዕል በአእምሮው እንዲሥል ያደርጋል። ከዚህ የተነሣ ሕዝቡ በፋኖ ተናዶ ከአቢይ ጎን እንዲቆም ለማድረግ የተሠራ ቁማር ነው። "…የአቢይን "ወንድሞቼ መገዳደል ይቅር" ንግግር የሚገዙ የዋሕ ኢትዮጵያውያንን ከጎኑ በማሰለፍ ወደ ልክ እንደ ትግራዩ ግዜ ሕዝቡ ተባብሮ ወደ ዐማራ በማዝመት ዐማራን ከነጭራሹ ከበሻሻም በላይ ምድረ በዳ ለማድረግ እንደ ትግሬ አንድ ሚልዮን ሳይሆን ከአስር እስከ አስራ አምስት ሚሊዮን ዐማራ በአስተማማኝ መልኩ ከጨፈጨፈ፣ ከረሸነ በኋላ እንደለመደው በእርቅ ሰበብ እንደ አረጋ ከበደ ዓይነቱን ደብረ ጽዮን፣ ጌታቸው ረዳን የመሰለ ሮቦት ይዞ ሳይጠየቅ፣ ሌሎች እንጂ ጃዊሳ፣ ጽንፈኛ፣ አሸባሪ፣ ያሏችሁ እኔማ ወንድሞቼ፣ መገዳደል፣ መጨፋጨፍ ይቅር ብዬ እኮ ስማጸን ነበር እያለ ሊያጃጅል ይቆምራል። ለዚህ ነው ወለጋ ላይ መንግሥቱ የኦሮሞ ነው፣ የሰበሩንን ሰብረናል፣ ከባርነት ነፃ ወጥተናል ብሎ በድፍረት ተናግሮ፣ ራሱም የኢትዮጵያ ሳይሆን የኦሮሞ መሪ መሆኑን ሰብኮ ሲያበቃ ትናንት ባሕርዳር ሄዶ "ወንድሞቼ፣ መገዳደል ይብቃ፣ ኑ አረጋ ከበደ ስር ገብታችሁ ክልሉን አልሙ ብሎ ቀልዶ፣ እሱ ይሄን እያለ ግን ትግሬው የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃ በላይና ብርሃኑ ጁላ ከይልማ መርዳሳ ጋር በመሆን ሰሜን ሸዋን የደም ጎርፍ አድርገው አጥለቀለቁት። "…አቢይ ከራሱ ሸኔ ጋር ሊደራደር ሲልም እንዲሁ ነው የሚያደርገው። አቢይ ወደ ጫካ አልገቡ ብለው ሥራ ላይ ተፍተፍ የሚሉ የኦሮሞ ወጣቶችን ወደ ጫካ እንዲገቡ ከማግባባት ባለፈ ብዙ ዘዴዎችን ይጠቀማል። ለምሳሌ በከተማ በሞተር ሳይክል እና በባጃጅ አገልግሎት በመስጠት ኑሮአቸውን የሚገፉ የኦሮሞ ወጣቶችን የኦሮሞ ፖሊስ ንብረታቸውን ሰብስቦ ያስረዋል፣ ወጣቶቹ ይበሳጫሉ። ገሚሱ ይሰደዳል፣ ገሚሱ ወደ ሸኔ ይገባል። የአቢይ ዓላማው ተሳካ ማለት ነው። አቢይ ከራሱ ሸኔ ጋር መጀመሪያ ስለድርድር ያስወራል፣ ቀጥሎ በድሮንና በአራጅ መከላከያው በኩል ንፁሐን ኦሮሞዎችን ይጨፈጭፋል፣ ድርድር ተብዬውም በዚያው ይቀራል። እዚያው ጫካ ሆነው ዐማራውን እያረዱና ሀብቱን እያራቆቱ እንዲቀመጡ ያደርጋል። አፄ ኃይለሥላሴ ኢሳይያስ አፈወርቂን በረሃ ልከው ሚሽኑን ጨርሶ ወደ ሰላማዊ ኑሮው መመለስ እንደሚፈልግ ሲልክባቸው ንጉሡ እዚያው ሁን ብለው ፀረ ኢትዮጵያ ኃይል ሀገር አፍራሽ ገንጣይ እንዳደረጉት ሁሉ አቢይም እንደዚያው ነው እያደረገ ያለው። "…አቢይ ይሄን የሚያረገዉ ደግሞ ለሁለት ነገር ነው። 1ኛ፦ እንደ ገዳ ልዩ የኢንደስትሪ ዞን የተባሉ ትልልቅ የኦሮሞ ፕሮጀክቶች ተገንብተው እስከሚያልቁ ድረስ የኢትዮጵያ መከላከያንና የራሱን ሸኔዎች ጭምር በመጠቀም ሌላውን ነገድ ያደቅቃል። በወያኔ ድንቁርና መጀመሪያ ትግሬን አደቀቃት፣ አወደማት፣ ሽባም አድርጓት ሲያበቃ በመጨረሻ አሁን ባሪያ ገረድ አደረጋት። አቢይ የትግሬን ስስ ልብ ዐውቆአል። ትግሬ ኢትዮጵያን በሞኖፖል ይዞ እየገዛ ሀብት ካላፈራ በራሱ አቅም ምንም ማምጣት እንደማይችል ስለሚያውቅ ራያ፣ ጠለምትና ወልቃይት የሚባል ሳር ትግሬ አንገት ላይ አስሮ በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ እያለ ወደ ገደል ይከተዋል። ከትግሬ ቀጥሎ ዐማራ ይኸው እየተዋደቀ ነው። ዐማራን በሻሻ ካደረገ በኋላ ወደ ሱማሌ ክልል ይገባል። ለምሳሌ ከወለጋው ዐዋጅ ማግስት በኢትዮ ሶማሌ ክልል በጅጅጋ የዐማራና የደቡብ ተወላጆች ተመርጠው መታሰር ጀምረዋል። አቢይ የዐማራውን በድል ቢወጣ በቀጥታ ወደ ሌሎቹ ክልሎች ዘምቶ ነው የሚያጸዳቸው። "…ሰዉ ሁሉ ጉዳቱ በትግራይ ያለው ትግሬ፣ በዐማራ ክልል ብቻ ያለው ዐማራ፣ በኦሮሚያ ውስጥ ያለው ዐማራ ብቻ እየመሰለው ይቸገራል። አይደለም ከጦርነቱ ውጪ በሰላማዊ ቀጠና ውስጥ የሚኖሩ የዐማራና ሌላው ኢትዮጵያዊም ፍዳውን እየበላ ነው። ልጆች፣ ሚስት፣ ሠራተኞችና ባለሀብቱን ራሱን ጭምር በማገት ሙሉ ፋብሪካ እስከማሸጥና በኦሮሞ ስም በማዞር፣ ገዢውም እነሱ እራሳቸውና ኮሚሽን የሚከፈላቸው በውጪ ባለሀብት ስም የሚጡ ነጮችና አረቦችን ጭምር በመጠቀም ገንዘብ በመሰብሰብ በኢኮኖሚ ይዳብራሉ። ኦሮሙማው በኢትዮጵያ ስም በብድር ከሚያገኘው በተጨማሪ እንደ ኤምሬት ዓይነቷ በቀጥታ ገንዘብ በመስጠት ኦሮሞ ለሚያደርገው የዘር ጭፍጨፋ ድጋፋቸውን ይሰጣሉ። ለኦሮሞ እታገላለሁ የሚሉ አንዳንድ ምስጢሩን ከሚያውቁ ሸኔዎች በቀር ብዙዎቹ ሸኔዎች ይሄን ፌቨር ስለማያውቁ እንደፈለገም ይነዳቸዋል። ለሽንት ቤት፣ ለማእድ ቤት፣ ለቀለም መግዣ ወዘተ ከዜጎች ላይ በሰበብ አስባቡ የሚሰበሰበው ገንዘብ የኦሮሞ ሜጋ ፕሮጀክቶች እውን እስኪሆኑ ድረስ ይቀጥላል። አሁን እየታየ እንዳለው ሌላው ኢትዮጵያዊ ሕጋዊ ደሀ እየሆነ ነው። እየታሰረ ነው። እየታገተ ቤተሰቡ እየተበተነ ነው። ወደ ውጭ እየተሰደደ ነው። ሌላው ዜጋ ሕጋዊ ደሀ እየሆነ የተመረጡ ኦሮሞዎች ግን ቅንጡ ቢሊየነር፣ ለፌስቡክ ላይክና ኮመንት ሼር 1ሺ ብር የሚከፍል፣ አንዲት ሴተኛ አዳሪ ለአንድ ቀን አዳር ሁለት ሦስት ሚልዮን ብር በጨረታ የሚከፍል ሆኗል። 2ኛ፦ አቢይ ሁሉንም ክልል በሻሻ ካደረገ በኋላ የራሱን ሸኔ በተለያየ ሁኔታ ከሸኔ ውስጥ ያወጣና ቀሪውን ሸኔ ነገሩ ገብቶት እመለሳለው ቢል አሸባሪ ሸኔ ነበር ብሎ ያስረዋል። ይደመስሰዋልም። ስለዚህ ትግሬ እስኪንኮታኮት፣ ዐማራ እስኪደቅቅ፣ ሌሎች ክልሎች እስኪገብሩ፣ ጉራጌ እስወርሞት ከመሃሉ ተነቅሎ እስኪጠፋ ድረስ እዚያው ጫካው ያቆየውና አንዴ አሸባሪ ተብሏል የኦሮሞ ክርስቲያኑንና ዋቄፈታውን ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ ይደመስሳቸዋል። ያኔ አረቦቹ ኢትዮጵያ በግልጽ ይከሰታሉ። ለዚህ ነው የኦሮሚያ መጅሊስ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ በመላው ዐረብ ሀገራት በመሪ ደረጃ በታላቅ ክብር እየተንቀሳቀሱ ያሉት። ኦሮሞ አረብኛ እንዲማር ታዞ እየተማረ ነው። በቀጣይ ኢትዮጵያን የሚገዙት ዐረቦች ባሪያ ስለሚያስፈልጋቸው እንዳይቸገሩ ከወዲሁ አረቢኛ ለኦሮሞ እስላሞች በይፋ እየተሰጠ ነው። ታስታውሱ እንደሆነ አቢይ ፓርላማ ላይ መጪውን 40 እና 50 ዓመታት የሚወስኑ ነገሮች በዚህ 5 ዓመት ውስጥ ይከሰታሉ ብሎ ነበር። ይህን በተናገረ ማግስት ወዲያው ጅማ ውስጥ የፍልስጤምን ባንዲራ ለኢሬቻ በዓል ይዞ ወጣ፣ በሳምንቱ ፍልስጤም እስራኤልን ወጋች። እሱም ከዚያ ዐማራውንና ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን መጨፍጨፉን ቀጠለ። ጭራሽ አሁን ደግሞ ይባስ ብሎ ፍልስጤም ሀገር ትሁን የሚለው አጀንዳ ላይ እጁን አውጥቶ ኢትዮጵያን እንደ ሀገር በምዕራባውያኑ ጥርስ ውስጥ ከተታት። ዐረቦቹ አቢይን ቢልዮን ዶላር አውጥተው የሚረዱት ያለምክንያት አይደለም። 👇 ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
39 0089Loading...
09
"ርዕሰ አንቀጽ" "…የዐቢይ የወለጋ ጉዞ የተጠና፣ በደንብ የተዘጋጁበት፣ መልእክቱም ለኦሮሞ ወሳኝ ነበር። በወለጋ አቢይ አሕመድ የተገኘው ዘንጦ፣ ተረጋግቶ፣ ሽር ብትን ብሎ ነው። በወለጋ ወደ እስታዲየሙ የተጠሩት ከአራቱም የወለጋ ዞኖች የተውጣጡ የብልጽግና አባላት፣ ጥቂት የኦሮሞ ወሀቢይ እስላሞችና ሙሉ በሙሉ ግን የጴንጤ አማኝ ኦሮሞዎች ናቸው የተገኙት። ዝግጅቱም መንፈሳዊ የወንጌል ኮንፍረንስ ሁላ ነበር የሚመስለው። ስብከትም ነበረው። በጌታ ያመናችሁ አዳዲስ አማኞች ወጥታችሁ ጌታን ተቀበሉ ማለት ብቻ ነበር የቀረው። "…አቢይ አሕመድ በወለጋ ጉዞው በዚያው በወለጋ ክፍለ ሀገር አለ የሚባለው ኦነግ ሸኔ በክልሉ አለመኖሩን ቢኖርም የብልጽግና የዐማራ ማጽጃ ማሽን እንጂ የኦሮሞ ብልጽግና ጠላት ያለመሆኑን በገሀድ አሳይቷል። በወለጋ ያ ሁሉ የአቢይ ብልፅግና አገዛዝ ደጋፊ ነጭ በነጭ ቀሚስ ኮት ሱሪውን ለብሶ ስታዲዮም ሙሉ ዘጭ ብሎ ሞልቶ፣ ከስብሰባው በኋላም እየሱስ ጌታ ነው እያለ እየዘመረ ወደየመጣበት ዞን ሲመለስ አንዲትም ኮሽ ያለች ነገር የለችም። በወለጋ ያለው ኦነግ ሽሜ ከአቢይ አሕመዱ ብልጽግና የተሰጠውን ዐማራን ከክልሉ የማጽዳት የቤት ሥራ በሚገባ እንደተወጣ ማሳያው የአቢይ አሕመድ የወለጋ የስታዲዮም ትርኢት አንዱ ማሳያ ነው። የኦሮሞ አክቲቪስቶች ነን የሚሉ የአቢይ ሽመልስ ጨዋታና ቁማር ያልገባቸው ጥቂት የማይባሉ ጎጋዎችን የዚያን ዕለት አገላብጬ በርብሬ ሳያቸው ብልጦቹ ነገሩን የሚያውቁ የገባቸው በሙሉ አልተነፈሱም። ግማሽ ትግሬ የሆኑ ፀረ ዐማራ የኦነግ አክቲቪስቶች ግን ነገሩ ስላልገባቸው ሲያብዱ ነው የዋሉት። የወለጋ ኦሮሞ ማንም ሳያስገድደው፣ የቀሪ መዝገብ ሳይያዝበት፣ ይሄ ሁሉ ሕዝብ እንዴት አቢይን ደግፎ ሊወጣ ቻለ ብለው ነው ሲያብዱ የዋሉት። "…አቢይ በወለጋ ለኦሮሞ የድል መልእክት ማስተላለፍ የፈለገው ገና ከጅምሩ አውሮጵላን ውስጥ እያለ ነው። ይኸውም ከተሾመ እስከ አሁን ያልተቀየረውን ሽመልስ አብዲሳን ሙሽራ አስመስሎ፣ አስውቦ ከፊት ወንበር አስቀምጦ፣ እሱም ሙሽራ መስሎ ከፊት ወንበር ተቀምጦ፣ በፕሮቶኮሉ መሠረት በአጠገቡ አፈ ጉባኤውን ታገሰ ጫፎን ማስቀመጥ ሲገባው ጎጃሜውን ተመስገን ጥሩነህን እና አባ አረቄ ጎንደሬውን አገኘሁ ተሻገርን ከመኝታቸው ቀስቅሶ፣ ፊታቸውን እንኳ በቅጡ ሳይታጠቡ፣ ዓይናራቸውን ሳይጠርጉ፣ ለሀጫቸው በከንፈር በአፋቸው የቡሃቃ እቃ መስሎ፣ ንፍጣቸውን በአፍንጫቸው ላይ ደርቆ እየታየ፣ አፋቸውን ሳይጉመጠመጡ፣ ቡቱቱ፣ ጨርቃም አስመስሎ እንደ አሽከር ገረድ ይዟቸው ሄዶ እነሱን ጎልቶ አስቀምጦ ነው  ለወለጋዎች መልእክት ያስተላለፈው። "…ዘንዶው አቢይ አህመድ በወለጋ ተሳስቶ በአማርኛ አላወራም። በወለጋ ያወራው ሙሉውን በኦሮሚኛ ብቻ ነው። ለመቶ ዓመታት ያህል በባርነት ውስጥ አስገብተውን የነበሩትን ሰባብረን አሁን ኦሮሞ ነፃ ወጥቷል። አንዳንድ ያልገባቸው፣ ነገሩ ያልተገለጸላቸው ጫካ የገቡ ኦሮሞ የኦሮሞ ልጆች እረፉ እና ነፃነታችሁን አጣጥሙ በሏቸው በማለት መልእክቱን አስተላልፏል። ይሄን ሲል ኦሮሚኛ የማይሰሙት እና ኦሮሞን በባርነት መቶ ዓመት ገዛው የተባለው ዐማራ ከሚባል ነገድ የወጡቱ ተመስገንና አገኘሁን አስቀምጦ ነው። ይሄ ከምር ሰዎቹ አገኘሁ ተሻገር እና ተመስገን ጥሩነህ ከተከበረ ማኅበረሰብ የወጡ እና የተገኙ ቢሆንም በግል ግን የተዋረዱ፣ የተነወሩ ሆነው ነው የተገኙት። በወለጋ ዲስኩር አቢይ በግልጽ ቃል በቃል "አሁን ኢትዮጵያን እየገዛ ያለው የኦሮሞ መንግሥት ነው" በማለት ዐውጇል። "…በወለጋ አቢይ ያን ዐዋጅ ዐውጆ ከወጣ በኋላ ኦነግ ሸኔ በንዴት በሚመስል ነገር ግን በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት በቀጥታ ወደ ወለጋ ዐማሮች መንደር በመግባት ጭፍጨፋ ለመፈጸም የሞከረ ሲሆን ከአቢይ ድንፋታ ቀጥሎ ይሄ እንደሚሆን ይጠብቁ የነበሩት ዐማሮችም የመጣውን የአቢይ ሸኔ መንጋ መክተው በቂ ተተኳሽ ከነ ከባድ መሣሪያ መረከቡ ተሰምቷል። የወለጋ ዐማራ አሁን ከምንግዜውም በላይ ነቅቶ እየጠበቀ መሆኑም ተሰምቷል። "…ዘንዶው ከወለጋው ጉዞ በኋላ በሳምንቱ በቀጥታ የሄደው ወደ ዐማራ ክልል ጎንደር ጎርጎራና ጎጃም ባህርዳር ነበር። የዐማራ ክልሉ ጉዞ እንደ ወለጋው ጉዞ የደመቀ ሊሆን አልቻለም። ያለ የሌለ ክፍለጦሮን፣ ብረት ለበስ ታንክና የአየር መቋወሚያ፣ በሰማይ ድሮንና የጦር ሄሊኮፕተሮችን አሰልፎ፣ በባዶ ድልድይ ላይ ቪድዮ እና ፎቶ ተነሥቶ፣ የብልጽግና አባላትን በሙሉ ኀዘን ላይ ያለውን ዐማራ ለማብሸቅ ነጭ በነጭ አልብሶ፣ እሱ ግን ጥቁር የኀዘን ልብስ ለብሶ፣ የተመስገን ጥሩነህን ዘመድ፣ ታላቅ ወንድሙ የታወቀ ጠንቋይ የሆነውን አረጋ ከበደን እኔ መርጬላችኋለሁ እና ተቀበሉ፣ በማለት አላግጦ፣ አሹፎ፣ ቀልዶ፣ ሳይቆይ፣ ውሎም ሳያድር ቀረጻ ከፈጸመ በኋላ በቀጥታ አዲስ አበባ ገብቶ ቆሻሻ ያላቸውን ዜጎች ያጸዳው ሰውዬ ሽንት ቤት ያስፈልጋችኋል እና ለሽንት ቤት ማሠሪያ ገንዘብ አውጡ ልመና ላይ ሲጣድ ታይቷል። የሚሠራው ድራማ መቼም ቀላል አይደለም። የሆነው ሆኖ ግን አቢይ ወለጋ ሲሄድ ወለጋ ኦነግ ሸኔ የሚባል ተቃዋሚ እንደሌለው አስመስክሯል። ወደ ዐማራ ክልል ሲሄድ ግን ባህርዳር ላይ የጀመረውን ቅዘን አዲስ አበባ ሮጦ መጥቶ ሽንትቤት ጎልቶት ታይቷል። የዐማራ ፋኖ በአንድ ዓመት ውስጥ ኃይሉን አሳይቷል። "…አቢይ ባህርዳር ላይ "ለዐማራ ዲሞክራሲ፣ ለዐማራ መብት፣ ለዐማራ ነጻነት፣ ለዐማራ ጥቅም ስትሉ ወደ ጫካ የገባችሁ ወንድሞች እባካችሁ መገዳደል ይብቃን፣ መተላላቅ ይብቃን" ዓይነት አስመሳይ እባባዊ መርዝ ንግግር እያደረገ በዚያው ሰዓት አካባቢ በሰሜን ሸዋ በትምህርት ቤት ላይ የድሮን ጥቃት ፈጽሞ የዐማሮችን ደም አፍስሷል። የደም ግብሩ ለዘንዶው ነው። ለድልድዩ ማስመረቂያ የዐማራ ደም ያስፈልግ ነበር እና ወዲያው በዚያው በዐማራ ክልል የዐማሮችን ደም አፍስሶ ገብሮላቸዋል። አቢይ ባሕርዳር ላይ የሰላም ዐዋጅ እያወጀ፣ በግብረ ሰዶማውያን ባንዲራ ያጌጠ የባህርዳር ድልድይ እየመረቀ በሸዋ ይፋት ቀጠና በቀወት ወረዳ የለን ቀበሌ ጉሎ ትምህርት ቤት ላይ በሁለት ዙር በተፈጸመ የድሮን የቦንብ ጥቃት የትምህርት ቤቱን 4 መምህራንና ከ27 በላይ ንፁሃን ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል። በድሮኖቹ ቦንብ የተጨፈጨፉት ዐማሮቹ ከሞቱት ሌላ እግራቸውን እና እጃቸውን ያጡት ወገኖች ህክምና ተቋም መድረስ ባለመቻላቸው ብዙ ደም ፈሷቸው ቤተሰብ እያያቸው ሕይወታቸው ማለፉ ተነግሯል። አቢይ ሰይጣን ነው። እነኚህን ሁለት ነገሮች እንዴት አንድ ላይ ይፈጽማል? የሚል ሰውም የትየለሌ ነው። ይሄ ለአቢይ የተለመደ ቀላሉ ሥራ ነው። "ለትግራይ እናቶች አፍ መሸፈኛ ማስስ እንጂ ጥይት አልልክም እያለ እርሱ ግን የድሮን ቦንብ ነበር ሲያዘንብባቸው የከረመው። ያውም በትግሬው አብርሃም በላይ ትእዛዝ። አሁን ግን አቢይ በዋናነት የሚፈልገው ዐማራን ከትግራይ በባሰ መልኩ ማጥፋት፣ ማውደም ነው። ያን ነው የሚፈልገው። ስለዚህ ፋኖ እሺ ብሎም ወደ ሰላም እንዲመለስ እኮ አይፈልግም። ከተመለሰማ ሰላም ካለማ አቢይ ሀገር መምራት አይችልም። ስለዚህ አቢይ በአፉ ጻድቅ ጻድቅ እየተጫወተ፣ ወንድሞቼ እህቶቼ እያለ እየደሰኮረ በጎን እዚያው ጎጃም ውስጥ ወጣቶችን ረሽኖ አስከሬናቸው እንዳይነሣ አድርጎ ፀሐይ ሲያስመታ ይውሏል። 👇 ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
39 28817Loading...
10
መልካም… "…እንደተለመደው ያመሰግን ዘንድ የሚጠበቀው 1ሺ የአመስጋኝ ቁጥር ሞልቷል። በምስጋናው መካከል ሊሳደቡ፣ ሊያነውሩን የመጡ ወደ 17 የሚደርሱ ፀያፍ ተሳዳቢዎችም በሚገባ ተቀስፈዋል። በምስጋና መሃል ሌላ ወሬ የሚያወራ ይቀሰፋል። ይወገዳል። ቤቴን ከቆሻሾች በማጽዳቴ እንዴት ያለ ሰላም እንዳገኘሁ ተመልከቱ። "…በመቀጠል የምንሄደው ወደ ርዕሰ አንቀጻችን ነው። የዛሬው ርዕሰ አንቀጽ ወለጋና ባህርዳር ነው የሚወስደን። ለትግራይ እናቶች የአፍ መሸፈኛ እንጂ ጥይት አልልክም ብሎ አንድ ሚልዮን ትግሬ ቀርጥፎ የበላው ዘንዶ አሁን ደግሞ ለዐማራ ድልድይ ሠርቻለሁ በማለት እንዴት በድሮን እንደሚጨፈጭፍ እናያለን። "…እዚሁ የዛሬው ርዕሰ አንቀጽ ላይ የዐማራ ፋኖ ወደ አንድነት ሲመጣ እነ ሀብታሙ አያሌው እንዴት አድርገው ሊከፋፍሉት እንደተነሡም ረገጥ አድርገን እንመለከታለን። ከአንድ ሰዓት በኋላም ርዕሰ አንቀጹን አንብባችሁ ከጨረሳችሁ በኋላ የውይይት ሰንዱቁ ክፍት ይሆናል። ከዚያም በጨዋ ደንብ የሚቀርቡ የተቃውሞ ሃሳቦችን እያከበርን፣ ከርዕሱ ውጪ የሚዘላብዱትን ሰካራምና መሃይም ኮመንቶችን እያጸዳን፣ በጨዋ ደንብ እንወያያለን። በነገራችን ላይ እንዴት እንዴት ያሉ አስተያየት ሰጪዎች በቤቴ ተፈጥረዋል መሰላችሁ። ~ እህሳ ርዕሰ አንቀጹን ለማንበብ ዝግጁ ናችሁ…?
44 5433Loading...
11
"…አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል።"1ኛ ቆሮ15፣20 • ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን ~በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን • አሰሮ ለሰይጣን ~አግአዞ ለአዳም • ሰላም ~እምይእዜሰ • ኮነ ~ፍስሐ ወሰላም።
55 99322Loading...
12
Media files
8730Loading...
13
አላችሁ አይደል…? "…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር • ጀምረናል ገባ ገባ በሉማ "…ሻሎም !  ሰላም !
66 87610Loading...
14
"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር "…ዘወትር እሑድ በመረጃ ተለቭዥን በቀጥታ ስርጭት የሚተላለፈው “ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር” የተሰኘው ሳምንታዊው መደበኛ የቀጥታ ስርጭት መርሀ ግብራችን ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይጀምራል። • ትዊተር 👉 Twitter: https://twitter.com/MerejaMedia • በራምብል 👉 Rumble: https://rumble.com/c/Mereja/live • ዩቲዩብ 👉 https://www.youtube.com/watch?v=5Sg_s6sj7M0 "…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ። 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል። "…ሻሎም !  ሰላም !
64 30894Loading...
15
Media files
10Loading...
16
ጉድ ፈላ… "…ጽንፈኛው ኃይል፣ ዘራፊው፣ አሸባሪው፣ ጃዊሳው የምትለዋ ቃል ተዋጠች። ተዋጠች እና "ስለ ዐማራ ተቆርቁራችሁ ጫካ የገባችሁ" በሚል ቃል ተተካች። • ወጥር ፋኖዬ…!💪🏿💪✊
65 20833Loading...
17
"…ልብ በሉ…አስተውሉም። "…የጋሻ ሚድያ ባለቤቱ አቶ ወንደሰን ተክሉ ነው። አቶ ወንደሰን ተክሉ ደግሞ በፎቶ ላይ የምታዩት ከአበበ በለው ፊት ያለው ሶዬ ነው። ሰውዬው ከኬኒያ ወደ ኡጋንዳ እንዲዘዋወር ተደርጓል። አቶ ወንደሰን የእስክንድር ነጋ የእህት ወይም የወንድም ልጅ ነው። የሚደጎመው በቦስተኑ ዶር አምሳሉ ቡድን ነው። "…ጎጃም ውስጥ መኖር ያለበት አንድ የፋኖ አደረጃጀት ብቻ ነው። እስክንድር ነጋም መግባት ያለበት በአንድ የፋኖ አደረጃጀት ውስጥ እንጂ ፋኖን ለሁለት ወደሚከፍል አጀንዳ መግባት የለበትም። ሀብታሙ አያሌው፣ አበበ በለውም የሚፎክሩት ይሄንኑ አንድ የፋኖ አደረጃጀት ለሁለት ለመክፈል ነው። "…ደጋግሜ ተናግሬአለሁ በየትኛውም የዐማራ ክልል ፋኖና ፋኖ ከተተኳከሰ ተጠያቂዎቹ እስክንድር ነጋ፣ ሀብታሙ አያሌው፣ አበበ በለው እና ኢየሩስ ናቸው። ግንቦት ሰባቶች እንዳሉ ሆነው ማለት ነው። • ፋኖን አትከፋፍሉት። እረፉ። ደግሞ ናና እንዲህ ለምን ትላለህ ብለህ ስደበኝ አሉህ። ሌባ ሁላ…😂
65 52042Loading...
18
"…ልብ በሉ… "…የጋሻ ሚድያ ባለቤቱ አቶ ወንደሰን ተክሉ ነው። አቶ ወንደሰን ተክሉ ደግሞ በፎቶ ላይ የምታዩት ከአበበ በለው ፊት ያለው ሶዬ ነው። ሰውዬው ከኬኒያ ወደ ኡጋንዳ እንዲዘዋወር ተደርጓል። አቶ ወንደሰን የእስክንድር ነጋ የእህት ወይም የወንድም ልጅ ነው። የሚደጎመው በቦስተኑ ዶር አምሳሉ ቡድን ነው። "…ጎጃም ውስጥ መኖር ያለበት አንድ የፋኖ አደረጃጀት ብቻ ነው። እስክንድር ነጋም መግባት ያለበት በአንድ የፋኖ አደረጃጀት ውስጥ እንጂ ፋኖን ለሁለት ወደሚከፍል አጀንዳ መግባት የለበትም። ሀብታሙ አያሌው፣ አበበ በለውም የሚፎክሩት ይሄንኑ አንድ የፋኖ አደረጃጀት ለሁለት ለመክፈል ነው። "…ደጋግሜ ተናግሬአለሁ በየትኛውም የዐማራ ክልል ፋኖና ፋኖ ከተተኳከሰ ተጠያቂዎቹ እስክንድር ነጋ፣ ሀብታሙ አያሌው፣ አበበ በለው እና ኢየሩስ ናቸው። ግንቦት ሰባቶች እንዳሉ ሆነው ማለት ነው። • ፋኖን አትከፋፍሉት። እረፉ። ደግሞ ናና እንዲህ ለምን ትላለህ ብለህ ስደበኝ አሉህ። ሌባ ሁላ…😂
6830Loading...
19
እደግመዋለሁ… "…በጎጃም፣ በሸዋ፣ በጎንደር፣ በወሎ ፋኖዎች እርስ በእርስ ከተታኮሱ፣ ከተገዳደሉ፣ ደም ከፈሰሰ ተጠያቂዎቹ በዋነኝነት ሀብታሙ አያሌው ሲሆን፣ እስክንድር ነጋ፣ አበበ በለው እና ኢየሩሳሌም ተክለ ጻድቅ ናቸው። ኢትዮ 360 ሚዲያም እንደ ተቋም የዚህ ቆሻሻ ታሪክ ባለቤት ይሆናል ማለት ነው። "…የሙያ ሥነ ምግባር ጠብቀው፣ ከዲክታተሩ ሀብታሙ አያሌው ስር ያሉትን ጋዜጠኛ ብሩክ ይባስን፣ እንዳልክንና ልዩን አይመለከትም። በተቋም ደረጃ በሀብታሙና በጄሪ ምክንያት በሚመጣው ዳፋ ካልተጠየቁ በቀር በግል የሉበትም። ዋነኛው ተጠያቂ ሀብታሙ አያሌው ነው። "…አሁንም ወደ ገደለው ነገር አልገባሁም። እነ አበበ በለው በጎጃም፣ በወሎ፣ በሸዋና በጎንደር ያዘጋጁትን የደም ማፋሰስ ፕላን ኦሮሙማውም ሆነ ወያኔ አላዘጋጁትም። ሕዝብ ለፋኖ ብሎ በሰጠው ገንዘብ ፋኖ ገዝቶ ፋኖን ለመከፋል፣ ለማገዳደል መጣር ወንጀል ነው። "…እኔ መንጋ ጎጋ ግንቦቴና ግንባሩ፣ ጥርሱ፣ ብብቱ የሚባል ኮተት አልፈራም። የሀብታሙ በሻህና የማእረግ መንተባተብን ከቁብ አልቆጥርም። እኔ ምድር ላይ እነ ሀብታሙ እየፈጠሩ ያሉትን አደገኛ ጥፋት እንድታስቆሙ እየወተወትኩ ነው። ሀብታሙ አያሌውን ሰከን እንዲል፣ አቅሙን ዐውቆ እንዲቀመጥ ምከሩት እያልኩ ነው። ሀብታሙም፣ አበበ በለውም አሁን በትንሹ መተንፈስ ጀምረዋል። ወደ ጫወታው ሲገቡ እኔም ወደዚያው እገባለሁ። እስከዚያው ግን እረፉ በሏቸው። "…ከነከስኩ ነከስኩ ነው። ይሄን ሳላደማ ሌላ አጀንዳ አላመጣም። አዛኜን ሌላ አጀንዳ አላመጣም። አበደን…!
64 02043Loading...
20
መልካም… "…ዘወትር የምንጠብቀው አንድ ሺ አመስጋኝ ሞልቷል። ከምስጋናው በመቀጠል በቀጥታ የምንሄደው እንደ ልማዳችን ወደ ርዕሰ አንቀጽ ነበረ። እሷ ዛሬ አትኖርም። በዚሁ ወደ መወያየቱ እንገባለን። "…የእስክንድር ጉዳይ ዛሬም ማጨቃጨቁን እንደቀጠለ ነው። ወያኔው ፓስተር ኤድሞንድ እነ ሀብታሙ በሻህን ሰብስቦ ሲያላቅሳቸው ውሏል። ዩሪ ታደሰ አስተያየት ሊሰጥ ቢፈቀድለትም ማእረግና ግንቦቴው ሀብታሙ በስድብ አጥረግርገው ሊያሸማቅቁት ሞክረዋል። ፓስተሩ ይናገር ብሎ ሲከራከርለትም ታይቷል። "…የእስክንድርም ሆነ የግንቦቴዎቹ መዳኛቸው ዐማራውና የዐማራው ትግል ብቻ ነው። እስክንድርና ግንቦቴዎቹ መመራት ያለባቸው በዐማራው ፋኖ ሥነልቦና መመሪያና ሕግ ነው። በዐማራ መሬት ላይ ለዐማራ ነፃነት ይታገል ዘንድ የሚፈቀድለት የዐማራ ፋኖ ብቻ ነው። አይ አልፍልግም እኔ የምታገልበት መርህ አለኝ የሚል ካለ ወደ ሙከጡሪ፣ አዲዳዕሮ፣ ዳውሮ፣ ጅባትና ሜጫ ጫካ ገብቶ መታገል ይችላል። በዐማራ ቤት፣ በዐማራ ትከሻ ላይ ሌላ ደባል ትግል በዐማራ ሀብት እና ኪሣራ መታገል አይቻልም። እርምህን ታወጣለህ። "…አይደለም ፓስተር ኤድመንድ ወያኔው ጋር አብይ አህመድ ስር ብትለጠፍ፣ ከቤት ቤት፣ ከጣሪያ ጣሪያ ስትዘል ውለህ ታድራለህ እንጂ ወፍ የለም። ይልቅ በቶሎ ንስሐ ግቡ። "…እደግመዋለሁ። በዐማራ ምድር አንዲት ደም በወንድማማቾች መሐል ቢፈስ ከአበበ በለው እና ከሀብታሙ አያሌው ራስ አይወረድም። በዚህኛው የሠራዊት ምስረታ ላይ ቀደም ብዬ እስክንድር ነጋ እንደሌለበት የተናገርኩትን ትናንት ጋዜጠኛ ወግደረስ ጤናው ከአበበ በለው ጋር በነበረው ቆይቷ አረጋግጦልናል። ይሄ ማለት እስክንድር ወጥቶ መግለጫ እስካልሰጠ ድረስ ብቻ ነው እንደ ንጹሕ የሚቆጠረው። አለቀ። "…ለማነሣው ሓሳብ ምላሽ መስጠት እንጂ መሳደብ ትርፉ ኪሳራ ነው።
62 56212Loading...
21
የትንሣኤ ሳምንት እሑድ ዳግም ትንሣኤ ይባላል። "…በቀዳሚው ትንሣኤ በሳምንቱ በሚውለው በዛሬዋ ዕለተ እሑድ የሚውለው ቀን "ዳግም ትንሣኤ" ወይም በተለምዶ ዳግማይ ትንሣኤ ተብሎ ተዘክሮ ይውላል። በዚህ ቀን በትንሣኤው ዕለት ማታ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳን ሐዋርያት በዝግ ቤት ሳሉ በሩን ሳይከፍት ገብቶ በመካከላቸውም ተገኝቶ "ሰላም ለዅላችሁ ይኹን" በማለት ትንሣኤውን ሲገልጽላቸው በወቅቱ ሐዋርያው ቶማስ በስፍራው አልተገኘም ነበር፡፡ከሔደበት ሲመጣ ግን የጌታን ትንሣኤ እና ለእነሱም መገለጡን በነገሩት ጊዜ "እናንተ አየን ብላችሁ ልትመሰክሩ፤ ልታስተምሩ፤ እኔ ግን ሰምቼአለሁ" ብዬ ልመሰክር፤ ላስተምር? በፍጹም አይኾንም፡፡ እኔም ካላየሁ አላምንም" አለ፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስን አይቶ እንዲያምን ሲል ነው ጌታ በትንሣኤ ሳምንት በ8 ተኛው ቀን ሐዋርያቱ በዝግ ቤት ሳሉ ዳግም ተገልጾ ቅዱስ ቶማስንም "ያመንህ እንጂ ተጠራጣሪ አትኹን፤ እነሆ የተቸነከሩ እጆቼንና እግሮቼን፣ የተወጋ ጐኔንም ናና እይ" ብሎ አሳይቶ፣ እርሱም አይቶና ዳስሶ "ጌታዬና አምላኬ" ብሎም የመሰከረበት እለት በመሆኑ ዳግም ትንሣኤ ተብሎ ይዘከራል። ዮሐ 20፥ 24-30 • ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን ~በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን • አሰሮ ለሰይጣን ~ አግአዞ ለአዳም • ሰላም ~ እምይእዜሰ • ኮነ ~ ፍስሐ ወሰላም።
66 79864Loading...
22
ልጠይቅ ነኝ…! …የካንሳስ እና ሚዙሪ አካባቢ ነዋሪዎች በሻለቃ ዳዊት እና በጋዜጠኛና የሰብአዊ መብት ታጋዩ ኋላ ፋኖ በሆነው በታጋይ እስክንድር ነጋ ለሚመራው የዐማራ ሕዝባዊ ግንባር በከተማቸው የገቢ ማሰባሰቢያ ኢቨንት አዘጋጅተው ከ60 ሺ የአሜሪካን ዶላር በላይ አሰባስበው በተሰጣቸው መንገድ ብሩን ገቢ ያደርጋሉ። "…ቆይተው የካንሳስና የሚዙሪ ነዋሪዎች ይህን የተሰበሰበ ገንዘብ በምን አገልግሎት ላይ እንደዋለ ንገሩን በማለት ዶክተር አምሳሉን ይጠይቃሉ። ዶክተር አምሳሉ ምን ቢል ጥሩ ነው "ዝም ብላችሁ እመኑን፣ አትጠይቁን። ይላል። ይባላል እንዴ?               "…ሕዝቡም ይህን መልስ ሲሰማ ጥያቄውን ይዞ በከተማቸው ዐማሮችን ሰብሳቢ አቶ ጌታነህ ዓለምን ይጠይቁታል። እሱም ጉዳዩ አሳስቦት የግንባሩን ሰዎች ብሩ የት ገባ ይላቸዋል። አጥጋቢ መልስ ሲያጣ የከተማውን ሕዝብ በይፋ ይቅርታ ጠይቆ ከማኅበሩ ይለቃል። የለቀቀበትም ምክንያት ምንድነው ብዬ ስጠይቅ ያገኘሁትን መልስ እንካችሁ። • አቶ ጌታነህ፦ "…በዶነር ቦክስ የተሰበሰበው ገንዘብ የት ገባ?  • ገንዘብ ያዧ ወሮ ሕይወት አድማሴ ፦ "ይቅርታ በስህተት ወደ አንድ የቻይና ካምፓኒ ገብቶብን ነው።" "…የእኔ ጥያቄ ለፋኖ ተብሎ አሜሪካን ሀገር የተሰበሰበ ገንዘብ በምን አግባብ ነው ወደ ቻይና ካምፓኒ ባንክ የሚገባው? ይሄ ሐሰት ከሆነ ወጥተው ይሞግቱኝ። ኦዲት አስደርጉ ሲባልስ ታንቀን እንገኛለን ብሎ ጓ ማለት ምን ማለት ነው? ሀብታሙ አያሌው እየመጣሁ ነው ጠብቀኝ። አበበ በለውም እንደዚያው። •ማርያምን አልፋታችሁም አዛኜን አልኳችሁ…! ቆይ ቻይና ምን አገባት በግንባሩ ገንዘብ…?
68 26232Loading...
23
• እኔ የምለው… "…በአንደበቴ የምናገረው፣ በጣቶቼ የምጽፋቸው ሓሳቦች ቆይቶም ቢሆን እየገባችሁ ነው አይደል…? "…ካልገባህ ደጋግሜ ስግትህ ይገባሃል። አንተ ብቻ ተሳድበህ ከመቀሰፍህ በፊት በትእግስት ከዳር ቁመህ በጥሞና ተከታተል። "…ተሳድበህ ቀስፌ ካባረርኩህ በኋላ ቆይተህ ሲገባህ በጓሮ በር መጥተህ ብትለፋደድብኝ አልሰማህም። ይሄን ዕወቅ። • የምለው ገብቷችኋል…ኣ…? 😁
65 2918Loading...
24
"…መልካም… "…የቪድዮዎቹ ማብራሪያ ወደ በኋላ ጊዜ ሲገኝ ይኬድበታል። ኮማንደር ሀብታሙ ግን ዛቻና ቂጣቸው ገንፍሎ ወጥቷል። በሠራዊታቸው የዐማራ ፋኖን ሊውጡ መዘጋጀታቸውን አልደበቁም። የዌልስ ፋርጎው ባንክ ዶላር እና የባንክ ኦፍ አሜሪካው ዶላር በደንብ እያንዘረዘራቸው ነው። "…ትናንት ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው ከመቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ጋር ይገናኛል ብሎ ያጥረገረገው ሰውዬ ዛሬ ያንኑ ሰካራም ያለውን ሰው የሕዝባዊ ሠራዊቱ መሪ ነህ ብሎ ሲክበው ይታያል። በጎጃም ምድር ደም ከፈሰሰ ተጠያቂው ራሱ ሀብታሙ አያሌው ነው። እስክንድር ነጋም በቶሎ ማብራሪያና መግለጫ ካልሰጠ ከመጠየቅ አያመልጥም። "…ውይይታችን ይቀጥላል። የበቅሎ ልጆች ተረጋጉ። 😂 …ሓሳብ በጨዋ ደንብ ይንሸራሸር። ተንፒሱ።
68 59229Loading...
04:44
Video unavailableShow in Telegram
በመጨረሻም… "…በመጨረሻም አንዱ የጨሰ የሀብትሽ ደጋፊ ይድረስልኝ ለዚያ ለኤልያስ ክፍሌ ብችላ ለፀበልተኛው ዘመድኩን ነቀለ ብሎ የላከልኝን ቪድዮ ለ400 ሺ እድምተኞቼ በሙሉ እንዳለ፣ እንደወረደ ለጥፌላቸዋለሁ። እኔ የሰው አደራ አልበላም። የሰው መልእክት አላስቀርም። "…እኔ የኤልያስ ክፍሌ ቡችላ ዘመድኩን ነቀለ (ፀበልተኛው) 😂 ይሄን ቪድዮ ስለጥፍ በሙሉ ፈቃደኝነት ነው። አሁን ወደ ጨዋታው እየተገባ ስለሆነ እጅግ በጣም ደስስ ይላል። "…ኤልያስ ክፍሌ ሆይ አቶ ሀብታሙ አያሌው ጉድ ሊያደርግህ፣ ወጥ በወጥ ሊያድርግህ ዝግጅቱን አጠናቅቋልና ምላሽ ለመስጠት ተዘጋጅ። ሀብትሽ እንደሁ ቀላል ሰው አይምሰልህ። አንተ እነ መለስ ዜናዊን፣ ስብሐት ነጋን፣ እነ አላሙዲን በአሜሪካ ከስሰውህ በአሜሪካ ሕግ ተከራክረህ እንዳሸነፍካቸው እንደዚያ አይምሰልህ። ተናግሬአለሁ። "…ሀብትሽ እንዳለው እስክንድር ነጋም ወደ ጫወታው የግድ መግባት አለበት። ዶሴዎች መመርመር አለባቸው። እነ ሻለቃ ዳዊትም፣ እነ ዶክተር አምሳሉም፣ እነ ልጅ ተድላም ተዘጋጁ። የዲሲ ግብረ ሀይል፣ ከዶላሩ ጋር ንኪኪ ያላችሁ በሙሉ ራሳችሁን ለማንጻት ተዘጋጁ። "…የዐማራ ትግል ንፁሕ ነው። የዐማራ ትግል መለኮታዊ ጣልቃገብነት ያለው ነው። የዐማራ ትግል ፀዐዳ ነጭ ሀጫ በረዶ የመሰለ ነው። የዐማራ ትግል መቅደስ ነው። የዐማራ ትግል ትንሣኤው ስለደረሰ ኮተቱ በሙሉ ከዐማራ ትንሣኤ በፊት ይራገፋል። "…ኔቨር አለ ሱሬ አበደን በዐማራ ስም ከእንግዲህ ወዲህ መነገድ የማይታሰብ ነው። የዐማራ ሕዝብ የዋሕ ነው ሲባል ሞኝ፣ ዥል፣ ምንም የማያውቅ፣ ደንታቢስ ነው ማለት አይደለም። በጭራሽ አይደለም። እያንዳንድሽ ትመረመሪያታለሽ። • ዘመድኩን ነቀለ ነኝ 😂 (ፀበልተኛው)
Hammasini ko'rsatish...
👍 350 51🔥 16👌 7😡 7🤔 6🙏 6😁 5🏆 4
00:18
Video unavailableShow in Telegram
"…እንግሊዝኛ ቢሆን ሱሬን እጠይቀው ነበር። በአረብኛስ አላውቅም። ከምር አላውቅም። 😂
Hammasini ko'rsatish...
👍 268😁 157 16😡 10🤔 6🤯 6🏆 4🙏 1
መጥቻለሁ…! "…የግንባሩ ገንዘብ የተሰባሰበው የዐማራ ትንሣኤ ዘ-ኢትዮጵያ በሚል ድርጅት አካውንት። ድርጅቱ በአሜሪካ ውስጥ የተወቀ ሦስት የባንክ አካውንት ወይም ከዚያም በላይ ሊኖረው ይችላል። እነዚህን የባንክ አካውቶች ከአራት ሰው በስተቀር ሌላ የሚያወቀው የለም። "…በባንኩ ገንዘብ የሚያዘው ግን እስክንድር ነጋ እስክንድር ነጋ ብቻ ነው። እስክንድር አውጡ ሲላቸው ያወጣሉ። ስጡ ላላቸው ይሰጣሉ። ይሄንን ሻለቃ አያውቁም። ኦዲተር አያውቀውም። ዶላሩን የሚታጠበው ሕዝብም አያውቅም። በሚልዮን የሚቆጠር ዶላር በዚህ መልኩ ነው የሚታጠበው። እነ አበበ በለው ስለ ዶላር ሲነሣ እንዲህ ከቁጥጥር ውጪ አውጥቶ የሚያንዘረዝረው ለዚህ ነው። "…ይሄ ብር የዋጣው በወርሀ ጥቅምት ሲሆን ለግንባሩ ተብሎ የተሰበሰበው ብር ግን መሰከረም ወር ላይ ነው። እንግዲህ እንጠይቃለን። ቀጣይ ይዤ የመመጣው መረጃና ማስረጃ ደግሞ ይብሳል። ተናግሬአለሁ። ከነከስኩ ነከስኩ ነው። ሳላደማ አልመለሳትም። ልብ በሉ 76,571,78 $ በኢትዮጵያ ወደ 9 ሚልዮን ብር አከባቢ ነው። እና ይሄ ሁሉ ሚልየን ብር በምን ሂሳብ ነው ወደ አንድ የግል ድርጅት ሂሳብ የሚገባው? በስህተት ወደ ቻይና ሄደ የተባለውንም ጨምሩበት። ጠይቁ በተባለው መሠረት ጥያቄአችን ይቀጥላል። • ወዳጄ የዐማራ አምላክ አይተኛም። አያንቀላፋም። ሁሉም ነገር ይጋለጣል? ገና በአሜሪካ ሕግ መሠረት እንነጋገራለን።
Hammasini ko'rsatish...
👍 725 90👌 17🙏 15🔥 13😡 13🤔 12🤯 7😁 6🕊 3😱 1
"…እኔ የምላችሁ… ሀብታሙ አያሌው ለግንባሩ ተብሎ የተሰበሰበ ብር የበላ፣ የወሰደ ካለ አቅርቡና ይጠየቅ ሲል ነበር። እናም 76 ሺ ዶላር በኢትዮጵያ ሲመነዘር ስንት ነው? ይሄን ያህል ከአንዱ ባንክ ብቻ ይህቺ የምታዩአት ቀድሞ የባልደራስ፣ አሁን ደግሞ የግንባሩ ገንዘብ ያዥ ወሮ ሕይወት እና አቶ ሙልጌታ ሳያውቁት ነው ለኢትዮ 360 ሚዲያ የተሰጠው? • ሻለቃ ዳዊት ይሄንን ጉድ ያውቃሉ ወይ…? • አቶ አበበ በለውስ ታወቀዋለህ ወይ…? "…በእስክንድር ነጋ ስር ተሰብስቦ በፋኖ ስም የተሰበሰበን የደም ገንዘብ መብላት ነውርም፣ ወንጀልም፣ ኃጢአትም አይሆንም ወይ? "…ፋኖ በቅማል፣ በረሃብ እየተሰቃየ ለፋኖ የተሰበሰበ ገንዘብ ዝም ብሎ መብላት ይቻላል ወይ…? "…ከሕዝብ የተሰበሰበ ገንዘብ ቲክቶክ ላይ ሲሰድቡኝ ለሚውሉ አክእንትፊስቶች በመርጨት፣ በመክፈልም እኔ ዘመዴ የጀመርኩትን ዓሣ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል ነገር ያስቆማል ወይ…? • ይሄ ከአንደኛው ባንክ የተገኘ መረጃ ነው። ሌላ ሌላውም ይቀጥላል። እደግመዋለሁ 76,571,78 ሳንቲም በኢትዮጵያ ሲመታ ስንት ሚልዮን ብር ነው? "…ሪሲቱን ማየትስ ትፈልጋላችሁ…? ከነከስኩ ነከስኩ ነው። ይሄን የጀመርኩትን ሳላደማማ ሌላ ጉዳይ አልጀምርም። • ፋኖን መከፋፈል ያስቀስፋል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 985 102🔥 26🤔 22🏆 18🙏 15😡 13🕊 6😁 5🤯 1
• ወዳጆቹ እረፍ በሉት…! "…አቢይ አህመድ ባህርዳር ሊሄድ ሲያስብ የተመስገን ጥሩነህን በጋብቻ ዘመድ ቤተሰቡ የሆነውን እና ከትግሉ ሜዳ በሕመም ምክንያት የራቀውን ካፒቴን ማስረሻ ሰጤን ከተኛበት አልጋ አንሥተው አምጥተው የዐማራ ሕዝባዊ ሠራዊት በጎጃም ተመሠረተ ብለው ዐወጁ። ዐዋጁንም እንዲያጮኸው ትናንት ማስረሻ ከሀገሩ ልጅ በባለሀብቱ በአቶ ወርቁ አይተነው ስሙ ተጠራ ብሎ እንዳልፎጋላበት፣ እንዳልሰደበው አሁን ደግሞ ያን የከመረበትን አቧራ አራግፎለት የጎጃም ፋኖን ለሁለት ለመክፈል ተጋጋጠ። "…መለኛው ጎጃሜም ነገርየውን ሳያጮኸው፣ ሳያጦዘው ሙያ በልብ ብሎ ሥራውን ጀመረ። እርግጠኛ ነኝ የበላይ ዘለቀ ልጆች ነገርየውን በጥበብ ይሻገሩታል ብዬም አምናለሁ። "…ማስረሻ መግለጫ ለሁሉም ሚድያዎች ልኳል። ሚዲያዎቹ በሙሉ አልተቀበሉትም ውድቅ ነው ያደረጉበት። ኢትዮ 360 ግን አይደለም መግለጫውን ብአዴን ለስብሰባ ጠርቶ የሰበሰባቸውን ሚሊሻዎች ፊት ጨለማ የዋጠው ቪድዮ ሁላ ሠርተው ላኩለት። እሱም የተላከለትን ቪድዮ ይዞ ፎገላ። "…ልብ በሉ ሀብታሙ አያሌው እና አበበ በለው የዐማራን ችግር ጠምቀው፣ መከራውን በማርዘም፣ በጎፈንድሚ፣ ዶላር እየሰበሰቡ በዐማራ ደም ልጆቻቸውን ማሳደግ፣ ሕይወታቸውን በዚህ መግፋት ይፈልጋሉ። ለዚህ ነው ዜናውን ያጮሁት። ምድር ላይ የሌለን ኮተት ለሆዳቸው ሲሉ ነው ያጮሁት። ጎጃምም፣ ጎንደርም፣ ሸዋም፣ ወሎም በጥበብ ይወጡታል። 💪💪🏿💪 "…ተመልከቱ ግም ቦቲ 7 ቶች በሙሉ የማስረሻ ሰጤን ፎቶ ፕሮፋይል ፒክቸራቸው አድርገው ረጅም ሰዓት ድረስ ቲክቶክ ላይ የሚጣዱትም አንገታቸውን እየደፉ ነው። "…እደግመዋለሁ በጎጃም ምድር በስህተት እንኳ ፋኖዎች ቢመታቱ ሓላፊነቱን የሚወስዱት ይሄ ነገር ያጮሁት እነ ሀብታሙ አያሌው እና አበበ በለው ናቸው። • የደም ገንዘብ ባይበላስ ቢቀር…
Hammasini ko'rsatish...
👍 1080 96🙏 33😁 20🤔 20👌 18😡 16🕊 10🔥 9💔 7🤯 6
መልካም… ለርዕሰ አንቀጹ ንባብ ሙሉ የአንድ ሰዓት ጊዜ ተሰጥቷል። ሁላችሁም አንብባችሁ እንደፈጸማችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። አሁን የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁ ይከፈታል። ያነበባችሁ ሰዎች በተጻፈው ላይ የሚጨመር ጨምራችሁ፣ የሚቀነስ ካለም ቀንሳችሁ ሓሳባችሁን በጨዋ ደንብ መስጠት ትችላላችሁ። "…ነገር ግን ምንም ሳታነቡ፣ አንብባችሁም ስላልገባችሁ፣ ገብቷችሁም ለመበጥበጥ የምትመጡ፣ ከርዕሰ አንቀጹ ሓሳብ ውጪ ፀያፍ ስድብ ለመሳደብ የምትመጡ በፔጄ ላይ ልትቆዩ የምትችሉት "ለጥቂት ሰከንዶች ብቻ" መሆኑን እንደታውቁ ከወዲሁ ለማሳሰብ እወዳለሁ። እቀስፍሃለሁ እያልኩ ነው። • 1…2…3… ጀምሩ…
Hammasini ko'rsatish...
👍 727 61😡 17🙏 16🏆 14 6🕊 6
👆ከላይኛው የቀጠለ…✍✍✍ …ፒያሳ፣ ለገሀር የጸዳው ለዓረቦቹ ነው። የሚሠራው መዝናኛ፣ የሚገነባው ግንባታ ሁሉ ለነገዎቹ ባለ ሀገሮቹ የኦሮሞ ሕዝቦች ነው። ዐማራና ሌላው ብሔር በዶዘርም፣ በድሮንም እየጸዳ ነው። አሁን የኦሮሞ ባለሀብቶች ጫካ ባሉ ልጆቻቸው አማካኝነት የኢትዮጵያውያኖችን ፋብሪካ በእገታ ምክንያት እየገዙ ነው። ስለዚህ በዚህ ትግል የዐማራ ፋኖ ከተሸነፈ ሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ለቁርስ ነው የሚሆኑት። "…ለዚህ ነው የዐማራን ትግል መደገፍ ሀገር ማትረፍ ነው የምለው። ለዚህ ነው እስክንድር ነጋ፣ ሀብታሙ አያሌው፣ አበበ በለው፣ ኢየሩሳሌም ተክለ ጻድቅ ከዐማራ ፋኖ የውስጥ ሥራ እጃችሁን አውጡ የምለው። ለዚህ ነው የዐማራን አንድነት ከሚሸራርፍ ተግባር እነ ሀብታሙ በቶሎ ይታቀቡ ዘንድ የምወተውተው። በጎጃም፣ በጎንደር፣ በሸዋና በወሎ ሀብታሙ አያሌው ከሕዝብ በተሰበሰበ ዶላር ፋኖ እየገዛ፣ እየከፋፈለ ያለውን ክፉ ሥራ ያቁም የምለው። "እኔ ዐማራ ብሔርተኛ አይደለሁም፣ ዘቅጬ ወርጄ ብሔርተኛ አልሆንም በማለት በድፍረት የተናገረው ሀብታሙ እየሠራ ያለውን ተግባር በድፍረት ዐማሮች ካላስቆሙት እመኑኝ ዐማራ ኪሳራ ይደርስበታል። "…ሀብታሙ አያሌው ትናንት በምን እንደሆነ በማይታወቅ ሁኔታ ከጎጃም ዐማራው ባለሀብት ከአቶ ወርቁ አይተነው ጋር በተጣላ ጊዜ አቶ ወርቁ አይተነውንም፣ ማስረሻ ሰጤንም ጥንብ እርኩሳቸውን እንዳላወጣ ዛሬ እነ ዘመነ የሚመሩት አንድ የዐማራ ፋኖ በጎጃም መመሥረቱን ተከትሎ በጎጃም ክፍፍልን ለመፍጠር በሙሉ ኃይሉ ከአበበ በለው ጋር ተናብቦ በመሥራት ትናንት ሰካራም ጠጪ ሲሉት የነበረውን የማስረሻ ሰጤን የጎጃም ዐማራ ተገዳዳሪ አድርገው ስለው ሲያቀርቡት ታይቷል። አረቄያም ተብሎ ትናንት በሀብታሙ አያሌው የተሰደበው ማስረሻም ዛሬ ጀግና ተደርጎ ሲንቆለጳጳስ ታይቷል። የግንቦት ሰባት አክቲቪስቶችና አባላት በሙሉም የማስረሻ ሰጤን ፎቶ ፕሮፋይል ፒክቸራቸው አድርገው ተከስተዋል። ተናግሬአለሁ፣ ዛሬም እደግመዋለሁ ሀብታሙ አያሌው ለዐማራ የደገሰው የጥፋት ድግስ ወለል ብሎ ታይቷል። እናም በስህተር ጎጃም ውስጥ፣ ጎንደር እና ሸዋ ወሎ ፋኖዎች እርስ በእርስ ከተታኮሱና ከተገዳደሉ ደማቸው በሀብታሙ አያሌው፣ በእስክንደር ነጋ፣ በአበበ በለው እና በኢትዮ 360 ዎች እጅ ነው። የዐማራ ፋኖ ትግሉን ከክልሉ እንዳያወጣ ነገር እየሠራ እያባላ ያለው ሀብታሙ አያሌውን ጨከን ብላችሁ ካላስቆማችሁ እመኑኝ በፀፀት የማይድን ደም መፋሰስ ይሆናል። አቢይ የተመስገን ጥሩነህን ዘመድ አረጋ ከበደን ለዐማራ ሹሞ አለጋጠበት። አቢይ እንደገና ህመምተኛውን የተመስገን ጥሩነህን ዘመድ ማስረሻ ሰጤን ከአልጋ ላይ አንሥቶ ሕዝባዊ ሠራዊት የሚል ስም አሰጥቶ በሀብታሙ አያሌው በኩል ፕሮሞሽን ሥራ እንዲሠራለት ሆነ። የምኒልክ ቴሌቭዥንም በብልጽግና ባለሀብቶች እንዲደገፍ የሚል ትእዛዝ ለአንዳንድ ባለሀብቶች መድረሱ መረጃዎች እየወጡ ነው። ለምሳሌ የካፒቴን ማስረሻ ሰጤ መግለጫ ለሚዲያዎች ሁሉ ተልኳል። ለመረጃ ቲቪ ተልኳል፣ ለሕብር ራዲዮም ተልኳል። ለእኔም ተልኳል። ነገር ግን ከሀብታሙ አያሌው እና ከእስክንድር ዘመድ ከጋሻ ሚዲያ በቀር ያቀረበ የለም። ህብርም ሌላውም ጋር ደውላችሁ ማጣራት ትችላላችሁ። ደጋገምከው አትበሉኝ እና በሀብታሙ አያሌው፣ በአበበ በለው ስህተት ፋኖዎች እርስ በእርስ ቢመታቱ ተጠያቂነቱን ከእነርሱ ላይ አላወርድም። መዝግቡልኝ። "…በመጨረሻም የዛሬውን ርዕሰ አንቀጼን የምቋጨው በጎንደር ነው። የእነ ሀብታሙ እጅ ጎንደርም ገብቶ ሁለት ፋኖዎችን ሲያታኩስ ውሏል። ዛሬ ይብረድ አይብረድ የማውቀው ነገር የለም። ሰኔ 30 በድጋሚ ለትግሬ ልትሞሸር እየተዘጋጀች ላለችው ጎንደር እነ ሀብታሙ በግል በገዙት ፋኖ እየረበሿት፣ ዘንዶው አቢይ አሕመድ ደግሞ በጎን ያዘጋጀላትን የጥሎሽ መዓት በተመለከተም ቆይቼ የምለው ይኖረኛል። እስከዚያው… ጎበዝ… "…ገንዘብ ባለበት ስፍራ የማይጠፉትን፤ እንደ ጥንብ አንሳ፣ እንደ ጆፌ አሞራ ተወርውረው የሚሰፍሩትን፣ ግንቦቴ እና ግንባሮችን እያባረርን የዐማራ ፋኖ አመራሮች በወከሏቸው ሰዎች በኩል ብቻ ለሰብአዊ ጉዳት የሚውል ገንዘብ እና ዶላር መሰብሰቡ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት። • ጆፌ አሞሮቹን በጋራ እንከላከል። • የጥንብ አንሳ ፖለቲከኞች ይውደሙ…! • ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ።
Hammasini ko'rsatish...
👍 997 95🤔 33🙏 30😡 27🏆 18 15🔥 11😱 5😁 1👌 1
👆ከላይኛው የቀጠለ…✍✍✍ "…አቢይ ይሄን የሚያደርገው ለምንድነው ቢሉ በጭፍጨፋው ዐማራው የበለጠ እንዲያመርር፣ ለሽማግሌ እንኳ እሺ እንዳይል፣ በደምፍላት፣ በብስጭት እንዲገፋ ለማድረግ ነው። መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ መረጃ የሚያገኘው ከኢቢሲ፣ ከኢቴቪ፣ ከፋና፣ ከአሚኮ፣ ከዋልታና ከመንግሥታዊ መገናኛ ብዙኅናች ስለሆነ የተቃዋሚዎችን ድምጽ የመስማት ዕድሉ የጠበበ ነው። ሕዝቡም በኢቲቪ የሚሰማው የአቢይን ፋኖን "ወንድሞቼ መገዳደል ይብቃን" የሚለውን ፉገራ ብቻ ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ በሰሜን ሸዋ፣ በጎንደር፣ በጎጃምና በወሎ አቢይ እያስጨፈጨፈ መሆኑን አያይም። ቢያይም የወገኖቹ መጨፍጨፍ፣ የገበሬዎች መረሸን ያንገበገበው ፋኖ በእልህ ሲዝት ስለሆነ ፋኖ በሕዝቡ ዘንድ ጥጋበኛ፣ ለሥልጣን ሲል መንግሥትን ለመገልበጥ የሚሄድ፣ የሰላም ጥሪን የማይቀበል፣ የሚገፋ ነው የሚል ሥዕል በአእምሮው እንዲሥል ያደርጋል። ከዚህ የተነሣ ሕዝቡ በፋኖ ተናዶ ከአቢይ ጎን እንዲቆም ለማድረግ የተሠራ ቁማር ነው። "…የአቢይን "ወንድሞቼ መገዳደል ይቅር" ንግግር የሚገዙ የዋሕ ኢትዮጵያውያንን ከጎኑ በማሰለፍ ወደ ልክ እንደ ትግራዩ ግዜ ሕዝቡ ተባብሮ ወደ ዐማራ በማዝመት ዐማራን ከነጭራሹ ከበሻሻም በላይ ምድረ በዳ ለማድረግ እንደ ትግሬ አንድ ሚልዮን ሳይሆን ከአስር እስከ አስራ አምስት ሚሊዮን ዐማራ በአስተማማኝ መልኩ ከጨፈጨፈ፣ ከረሸነ በኋላ እንደለመደው በእርቅ ሰበብ እንደ አረጋ ከበደ ዓይነቱን ደብረ ጽዮን፣ ጌታቸው ረዳን የመሰለ ሮቦት ይዞ ሳይጠየቅ፣ ሌሎች እንጂ ጃዊሳ፣ ጽንፈኛ፣ አሸባሪ፣ ያሏችሁ እኔማ ወንድሞቼ፣ መገዳደል፣ መጨፋጨፍ ይቅር ብዬ እኮ ስማጸን ነበር እያለ ሊያጃጅል ይቆምራል። ለዚህ ነው ወለጋ ላይ መንግሥቱ የኦሮሞ ነው፣ የሰበሩንን ሰብረናል፣ ከባርነት ነፃ ወጥተናል ብሎ በድፍረት ተናግሮ፣ ራሱም የኢትዮጵያ ሳይሆን የኦሮሞ መሪ መሆኑን ሰብኮ ሲያበቃ ትናንት ባሕርዳር ሄዶ "ወንድሞቼ፣ መገዳደል ይብቃ፣ ኑ አረጋ ከበደ ስር ገብታችሁ ክልሉን አልሙ ብሎ ቀልዶ፣ እሱ ይሄን እያለ ግን ትግሬው የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃ በላይና ብርሃኑ ጁላ ከይልማ መርዳሳ ጋር በመሆን ሰሜን ሸዋን የደም ጎርፍ አድርገው አጥለቀለቁት። "…አቢይ ከራሱ ሸኔ ጋር ሊደራደር ሲልም እንዲሁ ነው የሚያደርገው። አቢይ ወደ ጫካ አልገቡ ብለው ሥራ ላይ ተፍተፍ የሚሉ የኦሮሞ ወጣቶችን ወደ ጫካ እንዲገቡ ከማግባባት ባለፈ ብዙ ዘዴዎችን ይጠቀማል። ለምሳሌ በከተማ በሞተር ሳይክል እና በባጃጅ አገልግሎት በመስጠት ኑሮአቸውን የሚገፉ የኦሮሞ ወጣቶችን የኦሮሞ ፖሊስ ንብረታቸውን ሰብስቦ ያስረዋል፣ ወጣቶቹ ይበሳጫሉ። ገሚሱ ይሰደዳል፣ ገሚሱ ወደ ሸኔ ይገባል። የአቢይ ዓላማው ተሳካ ማለት ነው። አቢይ ከራሱ ሸኔ ጋር መጀመሪያ ስለድርድር ያስወራል፣ ቀጥሎ በድሮንና በአራጅ መከላከያው በኩል ንፁሐን ኦሮሞዎችን ይጨፈጭፋል፣ ድርድር ተብዬውም በዚያው ይቀራል። እዚያው ጫካ ሆነው ዐማራውን እያረዱና ሀብቱን እያራቆቱ እንዲቀመጡ ያደርጋል። አፄ ኃይለሥላሴ ኢሳይያስ አፈወርቂን በረሃ ልከው ሚሽኑን ጨርሶ ወደ ሰላማዊ ኑሮው መመለስ እንደሚፈልግ ሲልክባቸው ንጉሡ እዚያው ሁን ብለው ፀረ ኢትዮጵያ ኃይል ሀገር አፍራሽ ገንጣይ እንዳደረጉት ሁሉ አቢይም እንደዚያው ነው እያደረገ ያለው። "…አቢይ ይሄን የሚያረገዉ ደግሞ ለሁለት ነገር ነው። 1ኛ፦ እንደ ገዳ ልዩ የኢንደስትሪ ዞን የተባሉ ትልልቅ የኦሮሞ ፕሮጀክቶች ተገንብተው እስከሚያልቁ ድረስ የኢትዮጵያ መከላከያንና የራሱን ሸኔዎች ጭምር በመጠቀም ሌላውን ነገድ ያደቅቃል። በወያኔ ድንቁርና መጀመሪያ ትግሬን አደቀቃት፣ አወደማት፣ ሽባም አድርጓት ሲያበቃ በመጨረሻ አሁን ባሪያ ገረድ አደረጋት። አቢይ የትግሬን ስስ ልብ ዐውቆአል። ትግሬ ኢትዮጵያን በሞኖፖል ይዞ እየገዛ ሀብት ካላፈራ በራሱ አቅም ምንም ማምጣት እንደማይችል ስለሚያውቅ ራያ፣ ጠለምትና ወልቃይት የሚባል ሳር ትግሬ አንገት ላይ አስሮ በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ እያለ ወደ ገደል ይከተዋል። ከትግሬ ቀጥሎ ዐማራ ይኸው እየተዋደቀ ነው። ዐማራን በሻሻ ካደረገ በኋላ ወደ ሱማሌ ክልል ይገባል። ለምሳሌ ከወለጋው ዐዋጅ ማግስት በኢትዮ ሶማሌ ክልል በጅጅጋ የዐማራና የደቡብ ተወላጆች ተመርጠው መታሰር ጀምረዋል። አቢይ የዐማራውን በድል ቢወጣ በቀጥታ ወደ ሌሎቹ ክልሎች ዘምቶ ነው የሚያጸዳቸው። "…ሰዉ ሁሉ ጉዳቱ በትግራይ ያለው ትግሬ፣ በዐማራ ክልል ብቻ ያለው ዐማራ፣ በኦሮሚያ ውስጥ ያለው ዐማራ ብቻ እየመሰለው ይቸገራል። አይደለም ከጦርነቱ ውጪ በሰላማዊ ቀጠና ውስጥ የሚኖሩ የዐማራና ሌላው ኢትዮጵያዊም ፍዳውን እየበላ ነው። ልጆች፣ ሚስት፣ ሠራተኞችና ባለሀብቱን ራሱን ጭምር በማገት ሙሉ ፋብሪካ እስከማሸጥና በኦሮሞ ስም በማዞር፣ ገዢውም እነሱ እራሳቸውና ኮሚሽን የሚከፈላቸው በውጪ ባለሀብት ስም የሚጡ ነጮችና አረቦችን ጭምር በመጠቀም ገንዘብ በመሰብሰብ በኢኮኖሚ ይዳብራሉ። ኦሮሙማው በኢትዮጵያ ስም በብድር ከሚያገኘው በተጨማሪ እንደ ኤምሬት ዓይነቷ በቀጥታ ገንዘብ በመስጠት ኦሮሞ ለሚያደርገው የዘር ጭፍጨፋ ድጋፋቸውን ይሰጣሉ። ለኦሮሞ እታገላለሁ የሚሉ አንዳንድ ምስጢሩን ከሚያውቁ ሸኔዎች በቀር ብዙዎቹ ሸኔዎች ይሄን ፌቨር ስለማያውቁ እንደፈለገም ይነዳቸዋል። ለሽንት ቤት፣ ለማእድ ቤት፣ ለቀለም መግዣ ወዘተ ከዜጎች ላይ በሰበብ አስባቡ የሚሰበሰበው ገንዘብ የኦሮሞ ሜጋ ፕሮጀክቶች እውን እስኪሆኑ ድረስ ይቀጥላል። አሁን እየታየ እንዳለው ሌላው ኢትዮጵያዊ ሕጋዊ ደሀ እየሆነ ነው። እየታሰረ ነው። እየታገተ ቤተሰቡ እየተበተነ ነው። ወደ ውጭ እየተሰደደ ነው። ሌላው ዜጋ ሕጋዊ ደሀ እየሆነ የተመረጡ ኦሮሞዎች ግን ቅንጡ ቢሊየነር፣ ለፌስቡክ ላይክና ኮመንት ሼር 1ሺ ብር የሚከፍል፣ አንዲት ሴተኛ አዳሪ ለአንድ ቀን አዳር ሁለት ሦስት ሚልዮን ብር በጨረታ የሚከፍል ሆኗል። 2ኛ፦ አቢይ ሁሉንም ክልል በሻሻ ካደረገ በኋላ የራሱን ሸኔ በተለያየ ሁኔታ ከሸኔ ውስጥ ያወጣና ቀሪውን ሸኔ ነገሩ ገብቶት እመለሳለው ቢል አሸባሪ ሸኔ ነበር ብሎ ያስረዋል። ይደመስሰዋልም። ስለዚህ ትግሬ እስኪንኮታኮት፣ ዐማራ እስኪደቅቅ፣ ሌሎች ክልሎች እስኪገብሩ፣ ጉራጌ እስወርሞት ከመሃሉ ተነቅሎ እስኪጠፋ ድረስ እዚያው ጫካው ያቆየውና አንዴ አሸባሪ ተብሏል የኦሮሞ ክርስቲያኑንና ዋቄፈታውን ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ ይደመስሳቸዋል። ያኔ አረቦቹ ኢትዮጵያ በግልጽ ይከሰታሉ። ለዚህ ነው የኦሮሚያ መጅሊስ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ በመላው ዐረብ ሀገራት በመሪ ደረጃ በታላቅ ክብር እየተንቀሳቀሱ ያሉት። ኦሮሞ አረብኛ እንዲማር ታዞ እየተማረ ነው። በቀጣይ ኢትዮጵያን የሚገዙት ዐረቦች ባሪያ ስለሚያስፈልጋቸው እንዳይቸገሩ ከወዲሁ አረቢኛ ለኦሮሞ እስላሞች በይፋ እየተሰጠ ነው። ታስታውሱ እንደሆነ አቢይ ፓርላማ ላይ መጪውን 40 እና 50 ዓመታት የሚወስኑ ነገሮች በዚህ 5 ዓመት ውስጥ ይከሰታሉ ብሎ ነበር። ይህን በተናገረ ማግስት ወዲያው ጅማ ውስጥ የፍልስጤምን ባንዲራ ለኢሬቻ በዓል ይዞ ወጣ፣ በሳምንቱ ፍልስጤም እስራኤልን ወጋች። እሱም ከዚያ ዐማራውንና ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን መጨፍጨፉን ቀጠለ። ጭራሽ አሁን ደግሞ ይባስ ብሎ ፍልስጤም ሀገር ትሁን የሚለው አጀንዳ ላይ እጁን አውጥቶ ኢትዮጵያን እንደ ሀገር በምዕራባውያኑ ጥርስ ውስጥ ከተታት። ዐረቦቹ አቢይን ቢልዮን ዶላር አውጥተው የሚረዱት ያለምክንያት አይደለም። 👇 ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
Hammasini ko'rsatish...
👍 498 58😡 16🤔 11🙏 10 4🕊 2🤯 1👌 1🏆 1
"ርዕሰ አንቀጽ" "…የዐቢይ የወለጋ ጉዞ የተጠና፣ በደንብ የተዘጋጁበት፣ መልእክቱም ለኦሮሞ ወሳኝ ነበር። በወለጋ አቢይ አሕመድ የተገኘው ዘንጦ፣ ተረጋግቶ፣ ሽር ብትን ብሎ ነው። በወለጋ ወደ እስታዲየሙ የተጠሩት ከአራቱም የወለጋ ዞኖች የተውጣጡ የብልጽግና አባላት፣ ጥቂት የኦሮሞ ወሀቢይ እስላሞችና ሙሉ በሙሉ ግን የጴንጤ አማኝ ኦሮሞዎች ናቸው የተገኙት። ዝግጅቱም መንፈሳዊ የወንጌል ኮንፍረንስ ሁላ ነበር የሚመስለው። ስብከትም ነበረው። በጌታ ያመናችሁ አዳዲስ አማኞች ወጥታችሁ ጌታን ተቀበሉ ማለት ብቻ ነበር የቀረው። "…አቢይ አሕመድ በወለጋ ጉዞው በዚያው በወለጋ ክፍለ ሀገር አለ የሚባለው ኦነግ ሸኔ በክልሉ አለመኖሩን ቢኖርም የብልጽግና የዐማራ ማጽጃ ማሽን እንጂ የኦሮሞ ብልጽግና ጠላት ያለመሆኑን በገሀድ አሳይቷል። በወለጋ ያ ሁሉ የአቢይ ብልፅግና አገዛዝ ደጋፊ ነጭ በነጭ ቀሚስ ኮት ሱሪውን ለብሶ ስታዲዮም ሙሉ ዘጭ ብሎ ሞልቶ፣ ከስብሰባው በኋላም እየሱስ ጌታ ነው እያለ እየዘመረ ወደየመጣበት ዞን ሲመለስ አንዲትም ኮሽ ያለች ነገር የለችም። በወለጋ ያለው ኦነግ ሽሜ ከአቢይ አሕመዱ ብልጽግና የተሰጠውን ዐማራን ከክልሉ የማጽዳት የቤት ሥራ በሚገባ እንደተወጣ ማሳያው የአቢይ አሕመድ የወለጋ የስታዲዮም ትርኢት አንዱ ማሳያ ነው። የኦሮሞ አክቲቪስቶች ነን የሚሉ የአቢይ ሽመልስ ጨዋታና ቁማር ያልገባቸው ጥቂት የማይባሉ ጎጋዎችን የዚያን ዕለት አገላብጬ በርብሬ ሳያቸው ብልጦቹ ነገሩን የሚያውቁ የገባቸው በሙሉ አልተነፈሱም። ግማሽ ትግሬ የሆኑ ፀረ ዐማራ የኦነግ አክቲቪስቶች ግን ነገሩ ስላልገባቸው ሲያብዱ ነው የዋሉት። የወለጋ ኦሮሞ ማንም ሳያስገድደው፣ የቀሪ መዝገብ ሳይያዝበት፣ ይሄ ሁሉ ሕዝብ እንዴት አቢይን ደግፎ ሊወጣ ቻለ ብለው ነው ሲያብዱ የዋሉት። "…አቢይ በወለጋ ለኦሮሞ የድል መልእክት ማስተላለፍ የፈለገው ገና ከጅምሩ አውሮጵላን ውስጥ እያለ ነው። ይኸውም ከተሾመ እስከ አሁን ያልተቀየረውን ሽመልስ አብዲሳን ሙሽራ አስመስሎ፣ አስውቦ ከፊት ወንበር አስቀምጦ፣ እሱም ሙሽራ መስሎ ከፊት ወንበር ተቀምጦ፣ በፕሮቶኮሉ መሠረት በአጠገቡ አፈ ጉባኤውን ታገሰ ጫፎን ማስቀመጥ ሲገባው ጎጃሜውን ተመስገን ጥሩነህን እና አባ አረቄ ጎንደሬውን አገኘሁ ተሻገርን ከመኝታቸው ቀስቅሶ፣ ፊታቸውን እንኳ በቅጡ ሳይታጠቡ፣ ዓይናራቸውን ሳይጠርጉ፣ ለሀጫቸው በከንፈር በአፋቸው የቡሃቃ እቃ መስሎ፣ ንፍጣቸውን በአፍንጫቸው ላይ ደርቆ እየታየ፣ አፋቸውን ሳይጉመጠመጡ፣ ቡቱቱ፣ ጨርቃም አስመስሎ እንደ አሽከር ገረድ ይዟቸው ሄዶ እነሱን ጎልቶ አስቀምጦ ነው  ለወለጋዎች መልእክት ያስተላለፈው። "…ዘንዶው አቢይ አህመድ በወለጋ ተሳስቶ በአማርኛ አላወራም። በወለጋ ያወራው ሙሉውን በኦሮሚኛ ብቻ ነው። ለመቶ ዓመታት ያህል በባርነት ውስጥ አስገብተውን የነበሩትን ሰባብረን አሁን ኦሮሞ ነፃ ወጥቷል። አንዳንድ ያልገባቸው፣ ነገሩ ያልተገለጸላቸው ጫካ የገቡ ኦሮሞ የኦሮሞ ልጆች እረፉ እና ነፃነታችሁን አጣጥሙ በሏቸው በማለት መልእክቱን አስተላልፏል። ይሄን ሲል ኦሮሚኛ የማይሰሙት እና ኦሮሞን በባርነት መቶ ዓመት ገዛው የተባለው ዐማራ ከሚባል ነገድ የወጡቱ ተመስገንና አገኘሁን አስቀምጦ ነው። ይሄ ከምር ሰዎቹ አገኘሁ ተሻገር እና ተመስገን ጥሩነህ ከተከበረ ማኅበረሰብ የወጡ እና የተገኙ ቢሆንም በግል ግን የተዋረዱ፣ የተነወሩ ሆነው ነው የተገኙት። በወለጋ ዲስኩር አቢይ በግልጽ ቃል በቃል "አሁን ኢትዮጵያን እየገዛ ያለው የኦሮሞ መንግሥት ነው" በማለት ዐውጇል። "…በወለጋ አቢይ ያን ዐዋጅ ዐውጆ ከወጣ በኋላ ኦነግ ሸኔ በንዴት በሚመስል ነገር ግን በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት በቀጥታ ወደ ወለጋ ዐማሮች መንደር በመግባት ጭፍጨፋ ለመፈጸም የሞከረ ሲሆን ከአቢይ ድንፋታ ቀጥሎ ይሄ እንደሚሆን ይጠብቁ የነበሩት ዐማሮችም የመጣውን የአቢይ ሸኔ መንጋ መክተው በቂ ተተኳሽ ከነ ከባድ መሣሪያ መረከቡ ተሰምቷል። የወለጋ ዐማራ አሁን ከምንግዜውም በላይ ነቅቶ እየጠበቀ መሆኑም ተሰምቷል። "…ዘንዶው ከወለጋው ጉዞ በኋላ በሳምንቱ በቀጥታ የሄደው ወደ ዐማራ ክልል ጎንደር ጎርጎራና ጎጃም ባህርዳር ነበር። የዐማራ ክልሉ ጉዞ እንደ ወለጋው ጉዞ የደመቀ ሊሆን አልቻለም። ያለ የሌለ ክፍለጦሮን፣ ብረት ለበስ ታንክና የአየር መቋወሚያ፣ በሰማይ ድሮንና የጦር ሄሊኮፕተሮችን አሰልፎ፣ በባዶ ድልድይ ላይ ቪድዮ እና ፎቶ ተነሥቶ፣ የብልጽግና አባላትን በሙሉ ኀዘን ላይ ያለውን ዐማራ ለማብሸቅ ነጭ በነጭ አልብሶ፣ እሱ ግን ጥቁር የኀዘን ልብስ ለብሶ፣ የተመስገን ጥሩነህን ዘመድ፣ ታላቅ ወንድሙ የታወቀ ጠንቋይ የሆነውን አረጋ ከበደን እኔ መርጬላችኋለሁ እና ተቀበሉ፣ በማለት አላግጦ፣ አሹፎ፣ ቀልዶ፣ ሳይቆይ፣ ውሎም ሳያድር ቀረጻ ከፈጸመ በኋላ በቀጥታ አዲስ አበባ ገብቶ ቆሻሻ ያላቸውን ዜጎች ያጸዳው ሰውዬ ሽንት ቤት ያስፈልጋችኋል እና ለሽንት ቤት ማሠሪያ ገንዘብ አውጡ ልመና ላይ ሲጣድ ታይቷል። የሚሠራው ድራማ መቼም ቀላል አይደለም። የሆነው ሆኖ ግን አቢይ ወለጋ ሲሄድ ወለጋ ኦነግ ሸኔ የሚባል ተቃዋሚ እንደሌለው አስመስክሯል። ወደ ዐማራ ክልል ሲሄድ ግን ባህርዳር ላይ የጀመረውን ቅዘን አዲስ አበባ ሮጦ መጥቶ ሽንትቤት ጎልቶት ታይቷል። የዐማራ ፋኖ በአንድ ዓመት ውስጥ ኃይሉን አሳይቷል። "…አቢይ ባህርዳር ላይ "ለዐማራ ዲሞክራሲ፣ ለዐማራ መብት፣ ለዐማራ ነጻነት፣ ለዐማራ ጥቅም ስትሉ ወደ ጫካ የገባችሁ ወንድሞች እባካችሁ መገዳደል ይብቃን፣ መተላላቅ ይብቃን" ዓይነት አስመሳይ እባባዊ መርዝ ንግግር እያደረገ በዚያው ሰዓት አካባቢ በሰሜን ሸዋ በትምህርት ቤት ላይ የድሮን ጥቃት ፈጽሞ የዐማሮችን ደም አፍስሷል። የደም ግብሩ ለዘንዶው ነው። ለድልድዩ ማስመረቂያ የዐማራ ደም ያስፈልግ ነበር እና ወዲያው በዚያው በዐማራ ክልል የዐማሮችን ደም አፍስሶ ገብሮላቸዋል። አቢይ ባሕርዳር ላይ የሰላም ዐዋጅ እያወጀ፣ በግብረ ሰዶማውያን ባንዲራ ያጌጠ የባህርዳር ድልድይ እየመረቀ በሸዋ ይፋት ቀጠና በቀወት ወረዳ የለን ቀበሌ ጉሎ ትምህርት ቤት ላይ በሁለት ዙር በተፈጸመ የድሮን የቦንብ ጥቃት የትምህርት ቤቱን 4 መምህራንና ከ27 በላይ ንፁሃን ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል። በድሮኖቹ ቦንብ የተጨፈጨፉት ዐማሮቹ ከሞቱት ሌላ እግራቸውን እና እጃቸውን ያጡት ወገኖች ህክምና ተቋም መድረስ ባለመቻላቸው ብዙ ደም ፈሷቸው ቤተሰብ እያያቸው ሕይወታቸው ማለፉ ተነግሯል። አቢይ ሰይጣን ነው። እነኚህን ሁለት ነገሮች እንዴት አንድ ላይ ይፈጽማል? የሚል ሰውም የትየለሌ ነው። ይሄ ለአቢይ የተለመደ ቀላሉ ሥራ ነው። "ለትግራይ እናቶች አፍ መሸፈኛ ማስስ እንጂ ጥይት አልልክም እያለ እርሱ ግን የድሮን ቦንብ ነበር ሲያዘንብባቸው የከረመው። ያውም በትግሬው አብርሃም በላይ ትእዛዝ። አሁን ግን አቢይ በዋናነት የሚፈልገው ዐማራን ከትግራይ በባሰ መልኩ ማጥፋት፣ ማውደም ነው። ያን ነው የሚፈልገው። ስለዚህ ፋኖ እሺ ብሎም ወደ ሰላም እንዲመለስ እኮ አይፈልግም። ከተመለሰማ ሰላም ካለማ አቢይ ሀገር መምራት አይችልም። ስለዚህ አቢይ በአፉ ጻድቅ ጻድቅ እየተጫወተ፣ ወንድሞቼ እህቶቼ እያለ እየደሰኮረ በጎን እዚያው ጎጃም ውስጥ ወጣቶችን ረሽኖ አስከሬናቸው እንዳይነሣ አድርጎ ፀሐይ ሲያስመታ ይውሏል። 👇 ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
Hammasini ko'rsatish...
👍 652 63😡 29🙏 15🔥 12 6👌 5🕊 5🤯 4🏆 3😁 2
መልካም… "…እንደተለመደው ያመሰግን ዘንድ የሚጠበቀው 1ሺ የአመስጋኝ ቁጥር ሞልቷል። በምስጋናው መካከል ሊሳደቡ፣ ሊያነውሩን የመጡ ወደ 17 የሚደርሱ ፀያፍ ተሳዳቢዎችም በሚገባ ተቀስፈዋል። በምስጋና መሃል ሌላ ወሬ የሚያወራ ይቀሰፋል። ይወገዳል። ቤቴን ከቆሻሾች በማጽዳቴ እንዴት ያለ ሰላም እንዳገኘሁ ተመልከቱ። "…በመቀጠል የምንሄደው ወደ ርዕሰ አንቀጻችን ነው። የዛሬው ርዕሰ አንቀጽ ወለጋና ባህርዳር ነው የሚወስደን። ለትግራይ እናቶች የአፍ መሸፈኛ እንጂ ጥይት አልልክም ብሎ አንድ ሚልዮን ትግሬ ቀርጥፎ የበላው ዘንዶ አሁን ደግሞ ለዐማራ ድልድይ ሠርቻለሁ በማለት እንዴት በድሮን እንደሚጨፈጭፍ እናያለን። "…እዚሁ የዛሬው ርዕሰ አንቀጽ ላይ የዐማራ ፋኖ ወደ አንድነት ሲመጣ እነ ሀብታሙ አያሌው እንዴት አድርገው ሊከፋፍሉት እንደተነሡም ረገጥ አድርገን እንመለከታለን። ከአንድ ሰዓት በኋላም ርዕሰ አንቀጹን አንብባችሁ ከጨረሳችሁ በኋላ የውይይት ሰንዱቁ ክፍት ይሆናል። ከዚያም በጨዋ ደንብ የሚቀርቡ የተቃውሞ ሃሳቦችን እያከበርን፣ ከርዕሱ ውጪ የሚዘላብዱትን ሰካራምና መሃይም ኮመንቶችን እያጸዳን፣ በጨዋ ደንብ እንወያያለን። በነገራችን ላይ እንዴት እንዴት ያሉ አስተያየት ሰጪዎች በቤቴ ተፈጥረዋል መሰላችሁ። ~ እህሳ ርዕሰ አንቀጹን ለማንበብ ዝግጁ ናችሁ…?
Hammasini ko'rsatish...
742👍 416🙏 50 31🔥 24😡 10😁 6🏆 5😱 2