ምድርን ማሳመር
Kanalga Telegram’da o‘tish
የተለያዩ የዳዕዋ እና ወቅታዊ ምስል , ፅሁፍ እና ቪዲዎች የሚለቀቁበት ቻናል መጪው ግዜ የኢስላም ነው!
Ko'proq ko'rsatish894
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
-1930 kunlar
Postlar arxiv
894
+2
የህያ ሲንዋር የሃማስ መሪ ተደርጎ ተመረጠ !
ሃማስ በጠንካራ መሰረት ላይ እንደቆመ የሚያሳይ ትክክለኛ እና ያልተጠበቀ ምርጫ ነበር ወደ ድል ለመቃረባችን አላህ ሰበብ ያድርገው 🙏
894
Repost from Minber TV
የሐማስ መሪ እስማኢል ሐኒያህ ሰማዕት መሆናቸውን ድርጅቱ ገለጸ
የሐማስ መሪ ኢስማኢል ሐናያህ ሰማዕት መሆናቸውን ድርጅቱ የገለጸው ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 24/2016 ነው። ሐማስ ባወጣው መግለጫ ሐኒያህ ሰማዕት የሆኑት ቴህራን ውስጥ በሚገኘው ቤታቸው በተሰነዘረባቸው ጥቃት መሆኑን አስታቋል።
ሐማስ፣ በሐኒያህ ላይ ጥቃቱን የሰነዘሩት ፅዮናዊያን ናቸው ብሏል። ሐማስ ጥቃቱን ግብዝነት የተሞላበት ነው ሲል ኮንኖታል።
በፍልስጤም ስደተኞች ካምፕ ውስጥ የተወለዱት ሐኒያህ፣ ከ2006 ጀምሮ የአስረኛው የፍልስጤም መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።
894
+1
مِّنَ الْمُؤْمِنِينَ رِجَالٌ صَدَقُوا مَا عَاهَدُوا اللَّهَ عَلَيْهِ ۖ فَمِنْهُم مَّن قَضَىٰ نَحْبَهُ وَمِنْهُم مَّن يَنتَظِرُ ۖ وَمَا بَدَّلُوا تَبْدِيلًا
ከአማኞቹ በእርሱ ላይ ለአላህ ቃል ኪዳን የገቡበትን በእውነት የፈጸሙ ወንዶች አልሉ፡፡ ከነርሱም ስለቱን የፈጸመ (ለሃይማኖቱ የተገደለ) አልለ፤ ከነርሱም ገና የሚጠባበቅ አልለ፡፡ (የገቡበትን ቃል) መለወጥንም አልለወጡም፡፡"
894
«ኢኽላስና ኢማም አልበና ረሂመሁሏህ»
ታላቁ ዳዒ ሸይኽ አብዱልበዲዕ ሰቀር የኢኽዋነል አልሙስሊሚን መስራች ስለሆኑት ኢማም ሐሰን አልበና ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “በወጣትነቴ መጀመሪያ ላይ ካይሮ በሚገኘው የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር ጠቅላይ ቢሮ ውስጥ እሰራ ነበር፣ ኢማም አል-በና ደግሞ ሳምንታዊ "የማክሰኞ ት/ት" ይሰጡ ነበር። ከሁሉም የግብፅ ከተሞች በሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች ዳዕዋውን ለመታደም ይጎርፉ ነበር፣ ቦታው ሰፊ ቢሆንም በየሳምንቱ በህዝብ ማዕበል ይጨናነቅ ነበር።
አንድ ምሽት ትምህርቱ አልቆ ሰዎቹ ከሄዱ በኋላ ሸይኽ አል-በና ሳይሄዱ ቀሩ እኔም ቀረሁ። በዓይናቸው የሐዘን ቃላትን እያነበብኩ ነበርና ጠጋ ብዬ "ኸይረን ኢንሻአሏህ፤ ምነው ሙሐደራው ተጠናቅቆ የለ’ንዴ ምን አቆየህዎ?!" ስል ጠየቅኳቸው ለረጅም ጊዜ በጥሞና ከተመለከቱኝ በኃላ "አብዱልበዲዕ.. ወደቤት በጋሪ የምመለስበት ሳንቲም አለህ እንዴ?" ሲሉኝ እምባ ቀደመኝ።
እርሱን ለማዳመጥ ህዝብ ከየከተማው የሚተምለት ሰውዬ ወደ ቤቱ የሚመለስበት ሳንቲም እንኳን የሌለው… ምንኛ ኢኽላስን የተጎናፀፈ ኢማም ቢሆን ነው!? አላህ ይርሀመው።»
©Ezedin baba
894
በበርካታ የዳዕዋ መድረኮች በሚያቀርባቸው ሁለንተናን ሰቅዘው የሚይዙ ትምህርቶቹ በስፋት የምናውቀው ጥዑመ ልሳኑ ዳዒ ዶክተር ሰምሃር ተክሌ፤ ቤተል በሚገኘው አዲሱ የሙጀመዕ አት-ተቅዋ መስጂድ ለታዳሚዎች ዒልምን እየዘሩ ከሚገኙ ተወዳጅ ኡስታዞች መካከል አንዱ ሲሆን፤ በዕለት ተዕለት እንቅስቃሴዎቻችን በእጅጉ የሚያስፈልጉንን የአምልኮ፣ የሸሪዓ ድንጋጌዎችና ፊቅሃዊ ብያኔዎችን ከያዘው "አቢ ሹጃእ" ኪታብ ሰፋ ካሉ ማብራሪያዎች ጋር በማጣመር ግሩም በሆነ መንገድ ደርስ (ትምህርት) እየሰጠ ይገኛል፡፡
ለሁለንተናዊ ከፍታ የሚተጋው ጣቢያችን ሚንበር ቲቪም፤ አዲስ በጀመረው "ሚንበሩል ዒልም" ፕሮግራሙ ይህንን እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ትምህርቶችን የያዘውን የ "አቢ ሹጃእ" ደርስ (ትምህርት) ክፍል ሶስት ዝግጅቱን ዛሬ ምሽት ከ12፡30 ጀምሮ ለውድ ተመልካቾቹ ያቀርባል!
#ሚንበሩል_ዒልም
#አቢ_ሹጃእ
#ክፍል_3
#ዶክተር_ሰምሃር_ተክሌ
ዕለተ ረቡዕ ሐምሌ 17 - 2016 | ሙሐረም 18 - 1446
894
وفي حديث الرسول في أهل اليمن: "أتاكم أهل اليمن، هم أرق أفئدة وألين قلوباً، الإيمان يمان والحكمة يمانية".
#فلسطين_مع_اليمن
#فلسطين_مع_اليمن
894
ተከብቤ ቆስያለሁ። እነዚህ የመጨረሻ ጊዜዎቼ ናቸው። ሁላችሁንም እወዳችኋለሁ። ይቅር በይኝ እናቴ ፣ በእኔ ደስ ይበልሽ። አቤቱ ጌታዬ ሆይ ደስ ይበልኝ። ወንድሜ ሀሪዝ ሸሂድ ሆኗል ኢንሻአላህ እሱን ለመቀላቀል ተስፋ አደርጋለሁ። እናትና አባቴ እወዳችሁአለሁ ኢንሻአላህ በቂያማ ቀን ሸፈአ እሆናችኋለሁ። አልሀምዱሊላህ የዓለማት ጌታ።
ፈጅርን ሰግጃለሁ፣ ሱረቱል ካህፍን አንብቤአለሁ የማለዳ አዝካርን አድርጌአለሁ።
ከ ኋላዬ የሚሰማዉ የጽዮናውያን ሰው አልባ አውሮፕላኖች ድምፅ ነው… ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ እመሰክራለሁ እንዲሁም መሐመድ የሱ መልእክተኛ ናቸው። ጓደኞቼ፣ ውዶቼ፣ ይቅርታ አድርጉልኝ...” - በዌስት ባንክ የሚገኘው የአልቃሳም ብርጌድ አዛዥሃማም ሀሻሽ የመጨረሻዎቹ ጊዜያት
እሱ ቢያንስ 17 የእስራኤል ወታደሮች የተገደሉበት በሰኔ 27 ቀን በጄኒን አድፍጦ ጀርባ ዋና አቀናባሪ ነበር።
894
+2
.....ይህ መጽሃፍ በዘመናዊው የአመራር ሳይንስ እውቀትን ከታላቁ ነብዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) የአመራር ምሳሌዎች እና የሰሃባዎች ታሪክ ጋር ያዋህዳል። በደንብ ከተመዘገበው ከታወቀ ዘመናዊ አመራር ሞዴል በመነሳት ከሀዲስ እና ሲራህ ማስረጃዎችን አሰባስቧል። አንባቢዎች በግል እና ለሙስሊሙ ማህበረሰብ በጣም የተሻለ አመራር እንዲሰጡ ለመርዳት ያግዛል.....
Prophet Muhammad (SAW): The Hallmark of Leadership
ነቢዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ)፡ የመሪነት ልክ
እሁድ ጧት ሀምሌ 14 በዋልያ መጽሀፍት በፈይሰል ከማል ይዳሰሳል
©m.neja shukur
894
ይህ የክረምት ስልጠና ፓኬጅ ብዙ አማራጮች የያዘ ነው ዛሬም ለመመዝገብ አልረፈደም
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdGOaw8DOliLcws37JJO92xtzfWTIoTTXjN145lL2UVgGMwkA/viewform?usp=pp_url
894
ከ20 በላይ ቀጣሪ ተቋማት የሚታደሙበት በርካታ ምሁራን ምሁራዊ ተሞክሮአቸውን የሚያካፍሉበት ዱዓቶች በተገኙበት ለአቻ የለሽ ትግላችሁ እውቅና እና ሽልማት የሚበረከትበት ቀረዊዪን የ 2016 ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምረቃ መርሐግብር ሊከወን አንድ ቀን ብቻ ቀረው::
በዚህ መሰናዶ ላይ ለመሳተፍ ያልተመዘገባችሁ ተመራቂ ሙስሊም ተማሪዎች ከታች በተቀመጠው link ይሳተፉ ከነገ ውጪ ሊያገኙት በማይቻለው የስራ ዕድል ተጠቃሚ ይሁኑ!!
👇👇ለመመዝገብ 👇👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSegfoiYgIh3pZTCAv_CAFyfXiUbjqXhUAQaB271OfmzkyS4DQ/viewform?usp=sf_link
ለበለጠ መረጃ
0973081726 ይደውሉ አልያም
ቴሌግራም ገፃችንን ይጎብኙ
https://t.me/ms_league
894
በዛሬው እለት የፆዮናዊ ወታደርን ከሩቅ በስናይፐር ቅልብ ያደረገው የ ከታኢብ ቀሳም ወታደር
በወረቀት እጅ ፅሁፍ ያጋራው
وسنبقى على جبل الرّماة .. وخلفنا صوت النّبيّ يردد.. لا تبرحوا.. لا تبرحوا
በእሁድ ጦርነት ተራራው ላይ የነበረውን ክስተት የሚያስታውስ መልእክት ነው" በጀበሉ ሩማት ተራራ እንዘልቃለን ...ከኋላችን የነብዩን (ሰ.ዐ.ወ) ድምፅ ተደጋግሞ ይሰማል..እንዳትወርዱ ..እንዳትወርዱ (ቦታችሁ ላይ ፅኑ!)
