uz
Feedback
Pharo School - Assosa

Pharo School - Assosa

Kanalga Telegram’da o‘tish

Dear all, Welcome to Pharo School - Assosa Telegram channel. We will be able to reach you through this telegram channel, and share messages and update you with important information. Thank you! The school.

Ko'proq ko'rsatish
2 211
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+27 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
Postlar arxiv
photo content

photo content

Document 50.pdf2.61 KB

ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች ሰላም ለእናንተ ይሁን 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 የአራተኛ ሩብ አመት ማጠቃለያ ፈተና ከ1ኛ-5ኛ ክፍል ከሰኔ 15-17፣ 2018; ይሰጣል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች በቀረበው የፈተና መርሀግብር መሠረት ለልጅዎ አስፈላጊውን ድጋፍ እና ክትትል ያድርጉ። ት/ቤቱ

ቀን፦ ሰኔ 1/2018 ዓ/ም ማስታወቂያ ለወላጆች! ጉዳዩ፡ የፅሁፍ መጠይቅ ሞልተዉ እንዲልኩልን ስለማሳሰብ፤ ዉድ ወላጆች ፋሮ ት/ቤት አሶሳ፤ በሚሰጠዉ የትም/አገልግሎት ዙሪያ የእናንተን የተማሪዎቻችን ወላጆች የእርካታ መጠን በዳሰሳ ጥናት መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መጠይቅ በተማሪዎቻችን በኩል በዛሬዉ ዕለት የላክን በመሆኑ ከ10 ~15 ደቂቃ ጊዜ በመዉሰድ ሞልተዉ ነገ ጧት በተማሪዎች በኩል መልሰዉ እንዲልኩልን በአክብሮት እንጠይቃለን። ስለ ትብብርዎ እናመሰግናለን!! ፋሮ ት/ቤት አሶሳ (ገብርዔል ካምፓስ)

Grade6and8Schedule.pdf6.49 KB

ክልል አቀፍ የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 15 አስከ 16/2018 ዓ.ም ይሰጣል ----------     --------------      ------------     ----------- (ግንቦት 27/2018 አሶሳ) የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 15 አስከ 16/2018 ዓ.ም እንዲሰጥ ቢሮው ወስኗል። የቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ትምህርት ቢሮ በክልል ደረጃ የሚሰጠውን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት (6ኛ ክፍል) መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 15 አስከ 16/2018 ዓ.ም እንዲሰጥ ወስኗል፡፡ ፈተናውን  የሚወስዱ ተማሪዎችም ተገቢውን ቅድመ-ዝግጅት በማድረግ መጠቃለል የሚገባቸውንና መከለስ የሚያስፈልጋቸውን የትምህርት ይዘቶች በአጽንዖት እንዲፈጽሙ፤ የየትምህርት ቤቶቹ ርዕሳነ-መምህራንና መምህራን የተለመደ ትጋታቸውን እንዲቀጥሉ፤ በትምህርት ቢሮ የሥርዓተ-ትምህርት ዝግጅት፣የትምህርት ተቋማትና ግንባታ ዘርፍ ምክትል የቢሮ ኃላፊው አቶ መሐመድ ዑስማን አሳስበዋል፡፡ በሀገር-ዓቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ (የ8ኛ ክፍል) ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተም፤ የብሔራዊ ፈተናዎች ኤጀንሲ ባወጣው መርኃ-ግብር መሠረት፤ ከሰኔ 11 አስከ 12 /2018 ዓ.ም የሚሰጥ መኾኑን በማስታወስ፤መምህራንና ተማሪዎች የጊዜ ሰሌዳውን ተንተርሰው አስፈላጊውን ቅድመ-ዝግጅት አጠናክረው እንዲቀጥሉ አቶ መሐመድ ጨምረው  ገልጸዋል፡፡ ዘገባው የቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል  ትምህርት ቢሮ የኮሙኒኬሸን ዳይሬክቶሬት ነው

ቀን:- 15/9/2018 ጥብቅ ማሳሰቢያ ለወላጆች! ጉዳዩ፡ የተማሪዎች መውጫን ይመለከታል፡፡ ለተማሪዎቻችን ጥበቃና ደህንነት ያመች ዘንድ ከሰኞ ግንቦት 17/2018 ጀምሮ ልጆች ለመውሰድ ወደ ት/ቤት የሚመጣ ወላጅም ይሁን የባጃጅ አገልግሎት ሰጪ የተማሪውን መታወቂያ ካላሳየ በስተቀር ተማሪ የማንሰጥ መሆኑን አውቃችሁ መታወቂያ ይዞ በመገኘት አስፈላጊውን ትብብር እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ ማስታዎሻ፡ ራሳቸውን ችለው እንዲወጡ ወላጅ ፈርሞ ልዩ የመውጫ መታወቂያ የተሰጣቸው ተማሪዎችን አይመለከትም!     ፋሮ ካምፓስ-1 (ገብርኤል ካምፓስ) ት/ቤት

ቀን:- 15/9/2018 ጥብቅ ማሳሰቢያ ለወላጆች! ጉዳዩ፡ የተማሪዎች መውጫን ይመለከታል፡፡ ለተማሪዎቻችን ጥበቃና ደህንነት ያመች ዘንድ ከሰኞ ግንቦት 17/2018 ጀምሮ ልጆች ለመውሰድ ወደ ት/ቤት የሚመጣ ወላጅም ይሁን የባጃጅ አገልግሎት ሰጪ የተማሪውን መታወቂያ ካላሳየ በስተቀር ተማሪ የማንሰጥ መሆኑን አውቃችሁ መታወቂያ ይዞ በመገኘት አስፈላጊውን ትብብር እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ ማስታዎሻ፡ ራሳቸውን ችለው እንዲወጡ ወላጅ ፈርሞ ልዩ የመውጫ መታወቂያ የተሰጣቸው ተማሪዎችን አይመለከትም!     ፋሮ ካምፓስ-1 (ገብርኤል ካምፓስ) ት/ቤት

photo content

የ6ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና የጊዜ ሰሌዳ ሀሙስ ግንቦት 13, 2018 - ጠዋት---> አማርኛ እና English - ከሰአት ----> ሒሳብ አርብ ግንቦት 14, 2018   - ጠዋት---> አከባቢ ሳይንስ    - ከሰአት ----> ግብረ-ገብ

photo content

photo content

ውድ የካምፖስ-1 ወላጆች ሰላም ለእናንተ ይሁን 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 የ2018 ዓ.ም የሶስተኛ ሩብ አመት የተማሪ ውጤት እና ስነምግባር በተመለከተ የ 1ለ1 የመምህር ወላጅ ውይይት ቅዳሜ በ24/08/2018 ከጠዋቱ 2:30 -6:30 የሚከናወን ይሆናል። ስለዚህ ሁሉም የካምፓስ-1 ( የገብርኤል ካምፓስ  ) ወላጅ በተጠቀሰው ሰዓት ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ ከተጠቀሰው ቀን ውጪ ውጤት የማይሰጥ በመሆኑ በፍጹም መቅረት እንደሌለብዎት ልናሳስብ እንወዳለን። ት/ቤቱ

ውድ የካምፖስ-1 ወላጆች ሰላም ለእናንተ ይሁን 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 የ2018 ዓ.ም የሶስተኛ ሩብ አመት የተማሪ ውጤት እና ስነምግባር በተመለከተ የ 1ለ1 የመምህር ወላጅ ውይይት ቅዳሜ በ24/08/2018 ከጠዋቱ 2:30 -6:30 የሚከናወን ይሆናል። ስለዚህ ሁሉም የካምፓስ-1 ( የገብርኤል ካምፓስ ) ወላጅ በተጠቀሰው ሰዓት ት/ቤት እንዲገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ ከተጠቀሰው ቀን ውጪ ውጤት የማይሰጥ በመሆኑ በፍጹም መቅረት እንደሌለብዎት ልናሳስብ እንወዳለን። ት/ቤቱ

photo content

ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች ሰላም ለእናንተ ይሁን 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 የሶስተኛ  ሩብ አመት ማጠቃለያ  ፈተና ከ1-6ኛ ክፍል ከሚያዚያ 7-9፣ 2018 ይሰጣል። ስለዚህ ከዚህ በታች በቀረበው የፈተና መርሀግብር መሠረት ለልጅዎ አስፈላጊውን ድጋፍ እና ክትትል ያድርጉ። ት/ቤቱ