uz
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Kanalga Telegram’da o‘tish

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

Ko'proq ko'rsatish
1 615
Obunachilar
-124 soatlar
+67 kunlar
+2030 kunlar
Postlar arxiv
Ramadhaan Kassiisi Dr Md .amr2.02 MB

Ramadhaan Esseroora.amr1.49 MB

عن أنس رضي الله عنه قال: قال رسول الله ﷺ: " تسحروا فإن في السحور بركة" [1] متفق عليه، "Sacurit barkat yanik, Sacuri akuma" Meqe NABIﷺ

ቁኑት ላይ እጅ ማንስት ~ ሸይኽ ሙሐመድ ብኑ ሒዛም እንዲህ ይላሉ፦ ثبت عن النبي صلى الله عليه وسلم أنه رفع في قنوت النازلة. رواه أحمد عن أنس وإسناده صحيح على شرط مسلم فإذا صح في الفريضة صح في النافلة والجمهور على ذلك،  واستدللنا بالرفع في قنوت النازلة لأن قنوت الوتر لم يثبت عن النبي صلى الله عليه وسلم لم يثبت القنوت فضلاً عن الرفع، وإنما قنت الصحابة رضوان الله عليهم . "ነብዩ صلى الله عليه وسلم ለመቅሰፍት በሚደረግ ዱዓእ ላይ እጅ ማንሳታቸው ተረጋግጧል። አሕመድ ከአነስ የዘገቡት ሲሆን የዘገባ ሰንሰለቱም የሙስሊምን መስፈርት የሚያሟላ ነው። ስለሆነም በግዴታ ሶላት ላይ ማድረጉ ከተቻለ በትርፍ (ግዴታ ባልሆነ) ሶላትም ላይ ይቻላል። ብዙሃን ዑለማዎችም በዚህ አቋም ላይ ናቸው። እጅ ለማንሳት ለመቅሰፍት የተደረገውን ቁኑት ማስረጃ ያደረግነው ለዊትር ቁኑት ማድረግ ከነብዩ صلى الله عليه وسلم ስላልተገኘ ነው። እጅ ማንሳቱ ቀርቶ ቁኑቱም አልተገኘም። ይልቁንም ሶሐቦች ናቸው ቁኑት ያደረጉት የአላህ ውዴታ በነሱ ላይ ይሁንና። ምንጭ፦ https://t.me/ibnhezam/13822 = የቴሌግራም ቻናል :- t.me//IbnuMunewor

ፆመኛ ሆኖ ምራቅን መዋጥ ~ ምራቅን መዋጥ ፆምን የሚያበላሽ የሚመስላቸው ሰዎች አሉ፡፡ በዚህም የተነሳ አንድ ቦታ ከተቀመጡ አካባቢያቸውን ምራቅ በምራቅ ሲያደርጉት ያጋጥማል፡፡ ምራቅ ፆም ያበላሻልን? 1. መደበኛ ወይም ከወትሮው ያልበዛ ከሆነ ከተለመደው ያልተጋነነ ምራቅ ከአፍ አውጥተው ካልመለሱት በስተቀር ባለበት ሁኔታ ቢዋጥ ፆም እንደማያበላሽ ኢብኑ ሐዝምና ነወዊይ የዑለማእ ወጥ ስምምነት (ኢጅማዕ) ጠቅሰዋል፡፡ 2. ታስቦበት ባልሆነ መንገድ ከበዛና ከተጠራቀመስ? ሆን ብለን ሳናጠራቅመው እንዲሁ ወሬ ስናወራ ወይም ቁርኣን ስንቀራ፣… ምራቃችን ሊበዛ ይችላል፡፡ ይህንንስ የዋጠ ፆሙ ይበላሻል? ነወዊይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “ሳይታሰብበት ብዙ ምራቅ ቢጠራቀም፣ ለምሳሌ ንግግሩ በመብዛቱና መሰል ሰበብ የተነሳ ሆን ብሎ ሳያደርገው ቢበዛና ቢውጠው (በሻፍዒያ መዝሀብ) ያለ ልዩነት ፆሙ አልተበላሸም፡፡” ይሄ የብዙ ዑለማዎች አቋም ነው፡፡ 3. ታስቦበት ከተጠራቀመስ? አንድ ሰው ሆነ ብሎ ምራቁን ካጠራቀመ በኋላ ቢወጠው ፆሙ ይበላሻል ወይስ አይበላሸም በሚለው ላይ ውዝግብ አለበት፡፡ በሻፍዒያ መዝሀብ ትክክለኛው አቋም ሐንበሊያም ዘንድ እንዲሁ “ፆሙ አይበላሽም” የሚለው ነው፡፡ ሸይኽ ኢብኑል ዑሠይሚንም ረሒመሁላህ “ፆሙ አይበላሽም” የሚለውን መርጠዋል፡፡ ሆኖም ግን እራስን ከውዝግብ ማራቅ ተገቢ ነውና መጠንቀቁ ሰላማዊ ምርጫ ነው፡፡ አክታን መዋጥስ? ~~~ 4. ከአቅም በላይ ከሆነ ማስወገድ በማይችለው መልኩ ከጭንቅላቱ ቀጥታ ወደታች የሚወርድ አክታ ከሆነ ሊጠነቀቀው አይችልም፡፡ አላህ ደግሞ ከአቅም በላይ በሆነ ነገር አይዝም፡፡ 5. መቆጣጠር ሲቻል ቢዋጥስ? ነገር ግን ስራዬ ብሎ አውጥቶ አፉ ጋር ካደረሰው በኋላ መትፋት ሲችል ቢውጠው ፆሙ ይበላሻል ያሉ ዐሊሞች አሉ፡፡ ከፊሎቹ ግን ይህም ቢሆን አይበላሽም ብለዋል፡፡ ለምሳሌ ሸይኽ ኢብኑል ዑሠይሚን ረሒመሁላህ “ፆሙ አይበላሽም” የሚለውን መርጠዋል፡፡ ታዲያ “ፆሙ አያበላሽም” ይበሉ እንጂ ድርጊቱ ፆመኛ ለሆነም ይሁን ላልሆነ ሰው ሐራም እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ አንደኛ አፀያፊ ነው፡፡ ሁለተኛ ምናልባትም በሽታ አምጪ ተህዋሲያንን የተሸከመ ሊሆን ስለሚችል ወደ ሆድ ሲገባ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል የሚል ነው፡፡ [ሸርሑል ሙምቲዕ፡ 6/428] እራስን ከውዝግብ ለማራቅ ሲባል መራቁም እራሱን የቻለ ዋጋ አለው፡፡ ወልላሁ አዕለም፡፡ - (ኢብኑ ሙነወር፣ ሚያዚያ 14/2010) https://t.me/IbnuMunewor

ramadhan radio fana.MP318.54 MB

Saquudiyah doolat elle tiysixxugennal, beerih ayro(arbaqa) shaqbaan 30 heele ayro akkeleeh, Ramadhaan alsi beeca(kamessi ayro) 1 axcuk qimbiselem qaddosse. https://t.me/httpsDiiniKeeAnaakara

አዋጅ ~ ቂም ይዘን፣ በደል ተሸክመን ረመዷን ውስጥ ከመግባት ጥንቃቄ እናድርግ። ሰለፎች ቂም ይዘው ረመዷን እንዲገባባቸው አይወዱም ነበር። ለበደለን ሰው - የሚገባው አይነት ከሆነ - ይቅርታ እናድር
አዋጅ ~ ቂም ይዘን፣ በደል ተሸክመን ረመዷን ውስጥ ከመግባት ጥንቃቄ እናድርግ። ሰለፎች ቂም ይዘው ረመዷን እንዲገባባቸው አይወዱም ነበር። ለበደለን ሰው - የሚገባው አይነት ከሆነ - ይቅርታ እናድርግ። የበደልነውን ሰው ደግሞ ይቅርታውን ለማግኘት እንጣር። በማህበራዊ መገናኛ "ይቅር በሉኝ" ከሚለው አዋጅ ይልቅ እንደ በደልናቸው የምናውቃቸውን ሰዎች ያለ ምንም ትእቢት፣ ያለ ምንም ሃፍረትም፣ ያለ ምንም ግዴለሽነት ይቅርታቸውን ለማግኘት አስፈላጊውን ሰበብ ሁሉ እናድርስ። በርግጠኝነት ከነገ ውርደት ይልቅ የዛሬ ሽንፈት - ሽንፈት ከሆነ - የተሻለ ነው። = የቴሌግራም ቻናል :- t.me/IbnuMunewor

Tawciid Kee Ramadaana Dr Macammad Cuseen @afargcao

Soom Bayissaama Dr Macammad Cuseen @afargcao

Mohammed Awwal Samara✍ Nanu Qafárak mango qaaday dariifa kee baad ayyunti kaxxam yassokoote linom kaxxam muxxolem kinni way diini caddol diinik sinam tayyaaqem xiqtá Kaxxaam uma qaaday shirkih tani (yallat agleyta haanamih abtó) raqtam faxximta. Sicri Kitooba fillat akah takaraanam macaay innek fillat lon kitooba rusasaay gileey caxxa net radi mahayta iyyeenih haan Sicri kitooba. Sinaamak abxa inkinnah masgiid luk tamaatem tambulle. Annah tan sicri kitooba akah takaraanamak sabab Diini iggimaa kee Diinì tû cubbusih dagnaay ken barsa marih wayti. Tu igmah yan barri mara a caagiida caboonuh ken geysiisaanah yanin waqdi kaadu kaxxa cikmat faxxiima . Kee numow fillat takarteh tan kitooba Sicri kitoobak fillak isik kal kaak intek !😁 diray gex atu taaxigem mantuk jaahiltow a kitooba kaxxa Sheek Yoh yuktubeeh yoh yece kitoobak atu woo sheekik ixxigah maay tayse iyyam bictaamih taagah a kitoobay takaraana Shirki kinnim kaxxa cubbii kee cikmatal ken geysiisaanam faxximta. Ni qunxaaneyti isinni ayyunta uma qaadoodiy diini kee kinnaanet nek boodda bayisoonuh yangiicilleenim elle faxxiimak tenekkel Udduuruuk udduur keenih ginaanah yanin Siyaasah ajenxaaxih gadda yekkeenih geytiman. Migaaqah Macammadaay Qali nakkem neh abtam mali yallat agleyta hayneeh yallaak kalihim tu xiqtaah tu kaltah axcuk Sicri kitoobat catotta fanxek. قال رسول الله ﷺ: من تعلق تميمة فلا أتم الله له وفي رواية: من تعلق تميمة فقد أشرك

የዘካህ ህግጋት አጭር ማብራሪያ ይህ ርዕሰ ጉዳይ በተለይ ሰሞኑን ብዙዎች ስለምትፈልጉት አንብቡት። 35 ገፅ ነው በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ [2001 E.C ላይ የተጻፈ] || https://t.me/MuradTadesse/18671