uz
Feedback
DDU SU ACADEMIC HEAD OFFICE

DDU SU ACADEMIC HEAD OFFICE

Kanalga Telegram’da o‘tish

Excellence is not being the best Rather it is trying your best!!!

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganToif belgilanmagan
1 115
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+17 kunlar
+530 kunlar
Postlar arxiv
የ12ኛ ክፍል ሀገራዊ የመልቀቂያ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 23 ቀን ጀምሮ ሲሰጥ የቀየው የ12ኛ ክፍል ሀገራዊ የመልቀቂያ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ። ዩኒቨርሲቲው በዘንድሮው የ
+7
የ12ኛ ክፍል ሀገራዊ የመልቀቂያ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 23 ቀን ጀምሮ ሲሰጥ የቀየው የ12ኛ ክፍል ሀገራዊ የመልቀቂያ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ። ዩኒቨርሲቲው በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 2615 ተማሪዎችን ያስፈተነ ሲሆን ከተፈታኞቹ ውስጥ 1156 በተፈጥሮ ሳይንስ እንዲሁም 1459 የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ ከተፈታኞቹ ውስጥ 1332ቱ ሴቶች እንዲሁም 1283 ወንድ ተፈታኞች ሆነዋል፡፡ የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በተሳካ ሁኔታ ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሰፊ የቅድመ ፈተና ስራዎችን ሲሰራ የቆየ ሲሆን በተለይ በኦንላይን ለሚፈተኑ ተማሪዎች ምቹ የመፈተኛ ኮምፒተር እና መሰል ግብዓቶችን የማሟላት ስራ መሰራቱ ተጠቁሟል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከዚህ ባሻገር ራቅ ካሉ ከተሞች እና አካባቢዎች ለመጡ ተማሪዎች የማረፊያ ቦታ፣ የምግብ እና መዝናኛ አገልግሎት በመስጠት ተፈታኞች ያለምንም ችግር እና መጉላላት ፈተናቸውን እንዲወስዱ ማድረግ ችሏል፡፡ ላለፉት ሶስት ሳምንታት የተሰጠው ሀገራዊው የ12ኛ ክፍል የመወጫ ፈተና ያለምንም ችግር እና የፈተና ስነ-ምግባርን እና ፀጥታ በተጠበቀ መልኩ የተሰጠ ሲሆን ለዚህ ስኬት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ ላደረጉ የማኔጅመንት አባላት፣ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለመጡ ፈታኝ እና የፈተና አስተባባሪ መምህራን፣ በየደረጃው ላሉ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች ዩኒቨርሲቲው ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል፡፡

#አስደሳች_ዜና የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2019 የትምህርት ዘመን 60 የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋለ፡፡ በመሆኑም በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክል
#አስደሳች_ዜና የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2019 የትምህርት ዘመን 60 የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋለ፡፡ በመሆኑም በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የተፈተናችሁና ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተማሪዎች በተዘጋጀው የምዝገባ ሊንክ (link) በመጠቀም እንድትመዘገቡ እንጋብዛለን። ሊንክ፡ https://forms.gle/rpgGP8r3Ea6LrEPUA

#ፍሬ_ከናፍር የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በዛሬው እለት በተካሄደው የተማሪዎች ምርቃት ስነ ስርዓት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት ''የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለአስተዳደራችን እና ለተለያዩ የፌፈ
#ፍሬ_ከናፍር የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በዛሬው እለት በተካሄደው የተማሪዎች ምርቃት ስነ ስርዓት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት ''የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለአስተዳደራችን እና ለተለያዩ የፌፈራል ተቋማት ከሚያደርገው ድጋፍ በተጨማሪም የተቋሙን መሰረተ ልማት ደረጃ በደረጃ በማሻሻል እና ያሉትን ነባር መሰረተ ልማቶች በመጠገን ምቹ እና ተወዳዳሪ ዩኒቨርሲቲ በመሆን ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው ሰላማዊ እና የተረጋጋ ዩኒቨርሲቲ ይሆን ዘንድም ባለፉት አመታት ላቅ ያለ ስራ መስራት ችሏል''

photo content

photo content

የ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎበኙ 👇👇👇👇👇👇 የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎብኝተዋል፡፡ በተ
የ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎበኙ 👇👇👇👇👇👇 የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎብኝተዋል፡፡ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራር ጋር የመከሩት የትምህርት ሚኒስትሩ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተቋም ደረጃ የጀመራቸው የለውጥ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው ጠቀመዋል፡፡ ሚኒስትሩ ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራር ጋር ካደረጉት ውይይት በተጨማሪ ዩኒቨርሲቲው በመሰረተ ልማት ግንባታ እና እድሳት ዙሪያ የሰራቸውን ስራዎች ተዟዙረው ጎብኝተዋል፡፡ ድሬዳዋ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት)

🔴 IMPORTANT NOTICE FOR APPLIED MATHS STUDENTS --- 📅 EXAM DATE & TIME: 👉 TOMORROW AT 2:00 PM (SHARP) --- ⚠️ STRICT WARNING ABOUT LATENESS: · Since you had a holiday on the exam day, WE STRICTLY INFORM YOU THAT YOU WILL NOT BE PERMITTED TO ENTER IF YOU ARRIVE LATE. · NO EXCUSES WILL BE ACCEPTED under any circumstances. --- 📌 WHAT YOU MUST BRING: · PEN · ID CARD / IDENTIFICATION PAPER --- 🚫 WHAT YOU MUST NOT BRING: · DO NOT COME CARRYING ANYTHING ELSE. · No bags, no books, no phones, no extra materials – NOTHING other than your pen and ID. --- 📍 VENUE: B 29 R-5 --- 🔔 REMEMBER: Late arrival = automatic disqualification. No exceptions. Be on time!

Kabajamtootaafi jaalatamtoota barattoota woggaa 1ffaa worroonni qoruumsa applied math's hin fudhatin hundi keessan guyyaa boruu ganama sa'aatii 2:00LT irratti waan kennamuuf hundumti keessanuu yeroodhaan akka argamtan! Iddoo B 29 R-5 ሰላም እንዴት ናቹ Maths applied የምትፈተኑ ተማሪዎች ነገ 2:00 መሆኑን ልናሳውቃቹ እንወዳለን ይህን የምትፈተኑ ተማሪዎች በእለቱ አርፍዳቹ የነበራቹ በመሆኑ ነገ ካረፈዳቹ እንደማትገቡ በጥብቅ ልናሳውቃቹ እንወዳለን ምንም ነገር ይዛቹ እንዳትመጡ ከ እስክርቢቶ ና ID ወረቀትም ቢሆን ቦታ B 29 R-5

ማስታወቂያ በተማሪዎች ህብረት በተዘጋጀው መኪና ለመጓዝ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች፣ የመጀመሪያው ዙር ሞልቷል! ሁለተኛው ዙርም ተጀምሯል። ነገር ግን ግዴታ ከ60-65 ሰው መሙላት ስላለበት፣ እርስ በእርስ በሚተዋወቁት መሰረት ባለን አጭር ጊዜ ውስጥ መመዝገብ አለባችሁ! የመጀመሪያው ዙር መኪና ሰኞ ከሰአት 11:00 ሰዓት ላይ የሚመጣ ሲሆን፣ ከምሽቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ ዕቃ መጫን ይጀምራል፤ ከሌሊቱ 6:00 - 6:30 ደግሞ ጉዞውን ይጀምራል! ማሳሰቢያ: ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥናችሁ ተመዝገቡ! ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ።።።።።።።።።።።።።። ።።።።።።።። Beeksisa barattoonni konkolaataa gamtaa barataa qopheesseen imaluuf galmooftan marsaan jalqabaa guutee jira! marsaa 2ffaanis eegalee jira. garuu dirqama nama 60-65 guutuu waan qabuuf akkaataa wal beektaniin yeroo gabaabaa qabnu kana keessatti galmaa’uu qabda! konkolaataan marsaa jalqabaa wixata waareen booda 11:00 ni dhufa, halkan sa’aat 4:00 irraan eegalee meeshaa fe’uu kan eegalu yoo ta’u, sa’aat 6:00-6:30tti imala isaa ni eegala! hubachiisa: bakki qabnu muraasa waan ta’eef dafaa galmaa’aa! ።።።።።።።።።።።። ።።።።።።።።።። Announcement Students who have registered to travel by the bus arranged by the student union, the first round is full! The second round has already started. However, since it is mandatory to fill a capacity of 60-65 people, you must register within the short time we have based on how you know each other (peer networks)! The first-round bus will arrive on Monday at 11:00 PM (local time / It will start loading luggage starting from **4:00 AM (local time / and will begin its journey between **6:00 -6:30 AM (local time / >Note: Since our available space is limited, register quickly!

Yihen 🆔 yagagne sw Bazi silk dawilulign 0985603696

photo content

Yihen 🆔 yagagne sw Bazi silk dawilulign 09668897537 Merhawi

photo content

Dawlesh wuseji 0931523109
Dawlesh wuseji 0931523109

Dawlachu wusedu 0931523109
Dawlachu wusedu 0931523109

🚌 STUDENT TRANSPORTATION POSTER / ማስታወቂያ / HUBACHIISA 🚌 📢 REGISTRATION OPEN / ምዝገባ ተጀምሯል / GALMEEN JALQABEERA! 📍 ROUTES /
🚌 STUDENT TRANSPORTATION POSTER / ማስታወቂያ / HUBACHIISA 🚌 📢 REGISTRATION OPEN / ምዝገባ ተጀምሯል / GALMEEN JALQABEERA! 📍 ROUTES / የጉዞ መስመሮች / KALLATTII IMALAA: • Dire Dawa ➡️ Adama (አዳማ) • Dire Dawa ➡️ Addis Ababa (አዲስ አበባ) 📅 DEPARTURE DATE / የመነሻ ቀን / GUYYAA IMALAA: • Tuesday / ማክሰኞ / Kibxata • 16/10/2018 📞 CALL TO REGISTER / ደውለው ይመዝገቡ / NU QUUNNAMAA: Place:discipline office Time: Monday,Tuesday and Wednesday Only 3 day Morning 4:00-5:00 Afternoon 9:00-10:00 Evening 3:00-4:00 • 📱 0967965982 • 📱 0935229000 ✨ Have a Safe Journey! / መልካም ጉዞ ይሁንላችሁ! / Imala Gaarii! ✨

🚌 STUDENT TRANSPORTATION POSTER / ማስታወቂያ / HUBACHIISA 🚌 📢 REGISTRATION OPEN / ምዝገባ ተጀምሯል / GALMEEN JALQABEERA! 📍 ROUTES / የጉዞ መስመሮች / KALLATTII IMALAA: • Dire Dawa ➡️ Adama (አዳማ) • Dire Dawa ➡️ Addis Ababa (አዲስ አበባ) 📅 DEPARTURE DATE / የመነሻ ቀን / GUYYAA IMALAA: • Tuesday / ማክሰኞ / Kibxata • 16/10/2018 📞 CALL TO REGISTER / ደውለው ይመዝገቡ / NU QUUNNAMAA: Place:discipline office Time: Monday,Tuesday and Wednesday Only 3 day Morning 4:00-5:00 Afternoon 9:00-10:00 Evening 3:00-4:00 • 📱 0967965982 • 📱 0935229000 ✨ Have a Safe Journey! / መልካም ጉዞ ይሁንላችሁ! / Imala Gaarii! ✨

0962938307 bezi slk dewelesh tekabeyi
0962938307 bezi slk dewelesh tekabeyi

You can take by calling me 0931523109
You can take by calling me 0931523109

You can take it from freshman cafe Christian gate
You can take it from freshman cafe Christian gate