DDU SU ACADEMIC HEAD OFFICE
Відкрити в Telegram
Excellence is not being the best Rather it is trying your best!!!
Показати більшеКраїна не вказанаКатегорія не вказана
1 114
Підписники
Немає даних24 години
+47 днів
+430 день
Архів дописів
የ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎበኙ
👇👇👇👇👇👇
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎብኝተዋል፡፡ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራር ጋር የመከሩት የትምህርት ሚኒስትሩ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተቋም ደረጃ የጀመራቸው የለውጥ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው ጠቀመዋል፡፡
ሚኒስትሩ ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራር ጋር ካደረጉት ውይይት በተጨማሪ ዩኒቨርሲቲው በመሰረተ ልማት ግንባታ እና እድሳት ዙሪያ የሰራቸውን ስራዎች ተዟዙረው ጎብኝተዋል፡፡
ድሬዳዋ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት)
🔴 IMPORTANT NOTICE FOR APPLIED MATHS STUDENTS
---
📅 EXAM DATE & TIME:
👉 TOMORROW AT 2:00 PM (SHARP)
---
⚠️ STRICT WARNING ABOUT LATENESS:
· Since you had a holiday on the exam day, WE STRICTLY INFORM YOU THAT YOU WILL NOT BE PERMITTED TO ENTER IF YOU ARRIVE LATE.
· NO EXCUSES WILL BE ACCEPTED under any circumstances.
---
📌 WHAT YOU MUST BRING:
· PEN
· ID CARD / IDENTIFICATION PAPER
---
🚫 WHAT YOU MUST NOT BRING:
· DO NOT COME CARRYING ANYTHING ELSE.
· No bags, no books, no phones, no extra materials – NOTHING other than your pen and ID.
---
📍 VENUE:
B 29 R-5
---
🔔 REMEMBER: Late arrival = automatic disqualification. No exceptions. Be on time!
Kabajamtootaafi jaalatamtoota barattoota woggaa 1ffaa worroonni qoruumsa applied math's hin fudhatin hundi keessan guyyaa boruu ganama sa'aatii 2:00LT irratti waan kennamuuf hundumti keessanuu yeroodhaan akka argamtan!
Iddoo B 29 R-5
ሰላም እንዴት ናቹ Maths applied የምትፈተኑ ተማሪዎች ነገ 2:00 መሆኑን ልናሳውቃቹ እንወዳለን ይህን የምትፈተኑ ተማሪዎች በእለቱ አርፍዳቹ የነበራቹ በመሆኑ ነገ ካረፈዳቹ እንደማትገቡ በጥብቅ ልናሳውቃቹ እንወዳለን ምንም ነገር ይዛቹ እንዳትመጡ ከ እስክርቢቶ ና ID ወረቀትም ቢሆን
ቦታ B 29 R-5
ማስታወቂያ
በተማሪዎች ህብረት በተዘጋጀው መኪና ለመጓዝ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች፣ የመጀመሪያው ዙር ሞልቷል! ሁለተኛው ዙርም ተጀምሯል። ነገር ግን ግዴታ ከ60-65 ሰው መሙላት ስላለበት፣ እርስ በእርስ በሚተዋወቁት መሰረት ባለን አጭር ጊዜ ውስጥ መመዝገብ አለባችሁ! የመጀመሪያው ዙር መኪና ሰኞ ከሰአት 11:00 ሰዓት ላይ የሚመጣ ሲሆን፣ ከምሽቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ ዕቃ መጫን ይጀምራል፤ ከሌሊቱ 6:00 - 6:30 ደግሞ ጉዞውን ይጀምራል!
ማሳሰቢያ: ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥናችሁ ተመዝገቡ!
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
።።።።።።።።።።።።።። ።።።።።።።።
Beeksisa
barattoonni konkolaataa gamtaa barataa qopheesseen imaluuf galmooftan marsaan jalqabaa guutee jira! marsaa 2ffaanis eegalee jira. garuu dirqama nama 60-65 guutuu waan qabuuf akkaataa wal beektaniin yeroo gabaabaa qabnu kana keessatti galmaa’uu qabda! konkolaataan marsaa jalqabaa wixata waareen booda 11:00 ni dhufa, halkan sa’aat 4:00 irraan eegalee meeshaa fe’uu kan eegalu yoo ta’u, sa’aat 6:00-6:30tti imala isaa ni eegala!
hubachiisa: bakki qabnu muraasa waan ta’eef dafaa galmaa’aa!
።።።።።።።።።።።። ።።።።።።።።።።
Announcement
Students who have registered to travel by the bus arranged by the student union, the first round is full! The second round has already started. However, since it is mandatory to fill a capacity of 60-65 people, you must register within the short time we have based on how you know each other (peer networks)! The first-round bus will arrive on Monday at 11:00 PM (local time / It will start loading luggage starting from **4:00 AM (local time / and will begin its journey between **6:00 -6:30 AM (local time /
>Note: Since our available space is limited, register quickly!
🚌 STUDENT TRANSPORTATION POSTER / ማስታወቂያ / HUBACHIISA 🚌
📢 REGISTRATION OPEN / ምዝገባ ተጀምሯል / GALMEEN JALQABEERA!
📍 ROUTES / የጉዞ መስመሮች / KALLATTII IMALAA:
• Dire Dawa ➡️ Adama (አዳማ)
• Dire Dawa ➡️ Addis Ababa (አዲስ አበባ)
📅 DEPARTURE DATE / የመነሻ ቀን / GUYYAA IMALAA:
• Tuesday / ማክሰኞ / Kibxata
• 16/10/2018
📞 CALL TO REGISTER / ደውለው
ይመዝገቡ / NU QUUNNAMAA:
Place:discipline office
Time:
Monday,Tuesday and Wednesday
Only 3 day
Morning 4:00-5:00
Afternoon 9:00-10:00
Evening 3:00-4:00
• 📱 0967965982
• 📱 0935229000
✨ Have a Safe Journey! / መልካም ጉዞ ይሁንላችሁ! / Imala Gaarii! ✨
🚌 STUDENT TRANSPORTATION POSTER / ማስታወቂያ / HUBACHIISA 🚌
📢 REGISTRATION OPEN / ምዝገባ ተጀምሯል / GALMEEN JALQABEERA!
📍 ROUTES / የጉዞ መስመሮች / KALLATTII IMALAA:
• Dire Dawa ➡️ Adama (አዳማ)
• Dire Dawa ➡️ Addis Ababa (አዲስ አበባ)
📅 DEPARTURE DATE / የመነሻ ቀን / GUYYAA IMALAA:
• Tuesday / ማክሰኞ / Kibxata
• 16/10/2018
📞 CALL TO REGISTER / ደውለው ይመዝገቡ / NU QUUNNAMAA:
Place:discipline office
Time:
Monday,Tuesday and Wednesday
Only 3 day
Morning 4:00-5:00
Afternoon 9:00-10:00
Evening 3:00-4:00
• 📱 0967965982
• 📱 0935229000
✨ Have a Safe Journey! / መልካም ጉዞ ይሁንላችሁ! / Imala Gaarii! ✨
Kabajamtootaafi jaalatamtoota barattoota woggaa 1ffaa akkuma beekamu silkii qabatanii gara kutaa qormaata seenuun dhoorkaadha. Irraa dalaguu miti! Silkii qabatanii iddoo qormaataa dhufuun woggaa tokkoof nama adabsiisa.
Hubachiisa:- namni silkii keessan iddoo keettan hin qabne biiroo keenya kan DDU SU ACADEMIC SECTOR LTH BLOOK 8 TTI ARGAMU KAAYYACHUUN HOGGUU QORMAATAA BAATAN FUDHACHUU DANDEESSU.
0931523109 YKN 0968897537 dawwaluun kaayachuu dandeessu.
QORMAATA GAARII
👉 ሰላም እንዴት ናቹ ሁላችሁም የክፍል ተወካዮች 🙏 አሁንም ደግማቹ ለተማሪዎቻችሁ ለጓደኞቻችሁ በሙሉ አሳውቅዋቸው ንገርዋቸው... አይደለም በስልክ እየሰራ ተገኝቶ ስልክ ይዞ ወደ ፈተና እንኳን ቢመጣ እና ቢገኝበት አንድ አመት ይቀጣል!
በተጨማሪም አርፍዶ ለሚመጡ ተማሪዎች ማንም እንደማያስገባቸው አስረዱዋቸው ምንም ምክንያት አይሰራም ፈተና እንደሚታወቀው 2:00 ሰአት ነው የሚጀመረው እና ሁሉም ተማሪ ከ 10 ደቂቃ በፊት በፈተና ቦታ መገኘት አለበት አበቃ እና የተማሪ ህብረት የቆመው የተማሪ ችግር መፍታት እስከሆነ ድረስ እኛ ቢሮኧች ክፍት ነው ኑ እና አነጋግሩን ስልክ ማስቀመጫ አጣን የሚለው ምክንያት እባካቹ እንደ ምክንያት አታቅርቡ ኑ እና እኛጋ አስቀምጡት ከዛ ከፈተና በኃላ መጥታቹ ውሰዱት
ቢሮ :- LTH-B8 ጀርባ
0968897537 merhawi
0931523109 muktar
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
