የቀጠናው ተመልካች
Kanalga Telegram’da o‘tish
በአለማችን ቀጠናዎች የሚከሰቱ ክስተቶችን ይዘግባል፣ ሳይቀዘቅዝ በትኩሱ። ለጥያቄና ለአስተያየቶች በኢሜል asuleyma246@Gmail.com ብላችሁ ፃፉልኝ።
Ko'proq ko'rsatishMamlakat belgilanmaganToif belgilanmagan
4 307
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-227 kun
-8530 kun
Postlar arxiv
4 307
🇺🇸🇮🇹⚡️ - ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጠዋት፡
የጣሊያኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ሜሎኒ በG7 ስብሰባ ላይ ምን እያለች ነበር የምትቆጣህ? እያላችሁ እየጠየቃችሁኝ ነው፣ ሲጀመር ልትቆጣኝ አትችልም። አለቃዋ እኔ ነኝ። ሲቀጥል፣ ከእሷ ጋር ፎቶ እንድነሳ ለመነችኝ! እሷ ከእኔ ጋር ፎቶ በጣም ትፈልጋለች ። እኔ እንኳን አላደርገውም ነበር ፣ ግን ለእሷ አዘንኩ! እሷን በማነጋገሬ ደስተኛ ነች! ከእሷ ጋር የመነጋገር ግዴታ አልነበረብኝም ።
4 307
🇺🇸🇮🇹⚡️ - ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጠዋት፡
የጣሊያኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ሜሎኒ በG7 ምን እያለች ነበር የምትቆጣህ እያላችሁ እየጠየቃችሁኝ ነው፣ ሲጀመር ልትቆጣኝ አትችልም። አለቃዋ እኔ ነኝ። ሲቀጥል፣ ከእሷ ጋር ፎቶ እንድነሳ ለመነችኝ! እሷ ከእኔ ጋር ፎቶ በጣም ትፈልጋለች ። እኔ እንኳን አላደርገውም ነበር ፣ ግን ለእሷ አዘንኩ! እሷን በማነጋገሬ ደስተኛ ነች! ከእሷ ጋር የመነጋገር ግዴታ አልነበረብኝም ።
4 307
🇺🇸🇮🇱🇱🇧🇮🇷 ሰበር ዜና፡ አሜሪካ፣ እስራኤል እና ሂዝቦላ የተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን ገለጸች። ከአሁን ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል ብላለች።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን ጨምሮ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ እስራኤል የምታደርገውን በፍጥነት እንድታቆም በማስፈራራት ጭምር አስጠንቅቀዋታል ተብሏው። ኳታርም ለዚህ ተሳትፎ እንዳደረገች ተነግሯል።
4 307
🇮🇱⚡️🇺🇸 እስራኤል ከትናንት ምሽት ጀምሮ ደቡብ ሊባኖስን 120 ጊዜ ደበደበች፣ አሜሪካ እስራኤል አሁኑኑ የማታቆም ከሆነ ግንኙነቷን ጥያቄ ውስጥ እንደምታስገባው አስጠነቀቀች።
እስራኤል 'እንዳበደ ውሻ' በአሁኑ ሰዓት የምታደርገውን አታውቅም፡ የዋይት ሃውስ ባለስልጣን ለCNN.
4 307
+1
🇮🇱⚡️ - የቀድሞው የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ኢሁድ ባራክ ለKan News -
ኔታንያሁ ምርጫውን ለማበላሸት ሊሞክር ይችላል ብዬ እሰጋለሁ፣ እና በቀላሉ ሊያደርገው ይችላል። ከሞከረ፣ በዱላ እና በድንጋይ ከማስወገድ ውጪ ሌላ አማራጭ አይኖረንም። ኔታንያሁ ማለቂያ የሌለው ጦርነት ይፈልጋል፣ ምክንያቱም፣ ማቆም፣ የፍርድ ሂደቱን እንደሚያፋጥንበት ስለሚረዳ ነው።ኔታንያሁ፣ ትናንት በሙስና ወንጀል በፍርድ ቤት ቀርቦ የነበረ ሲሆን፣ ሂደቱ ለሌላ ጊዜ ቀጠሮ ተቆርጦለት ተበትኗል። እንደ ፈረንጆች 2016 ላይ የተከሰሰው ጠቅላይ ሚንስትሩ፣ እስከ አሁን 90 ጊዜ ፍርድ ቤት ሂደቱ የታየ ሲሆን፣ አሁን ወደ ማገባደጃው ደርሷል ተብሏል። የእስራኤል መንግሥት አቃቤ ሕግ በእሱ ላይ ለአንድ ዓመት ያቀረበውን የክስ ሂደት ከሰሞኑ ማጠናቀቁ ተገልጿል።
4 307
🇮🇱🇺🇸🇮🇷⚡️ - የቀድሞው የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ኢሁድ ባራክ በኢራን ስምምነት ላይ ለKan News፡
- ስምምነቱን በአንድ ቃል ግለፀው ካልከኝ መጥፎ! በሁለት ቃላት በጣም መጥፎ! እስራኤል ለኔታንያሁ እብሪተኝነት እና አርቆ አስተዋይነት ማጣት፣ ዋጋ እየከፈለች ነው። በኢራን ላይ ያሳካው አንድ ግብ እንኳ የለም፣ አልተሳካም!
4 307
🇺🇸🇪🇹⚡️ — የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ በኢትዮጵያ የሰላም ጥረቶችን ያበላሻሉ ባላቸው የሕወሓት አመራሮች እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ ገደቦችን ጥሏል።
➡️ እርምጃዎቹ፣ በትግራይ ለተፈጠረው ቀውስ መፍትሄዎችን በማደናቀፍ ተጠያቂ ወይም ተባባሪ ናቸው ተብለው የሚታሰቡ ግለሰቦች ላይ ያነጣጠሩ ናቸው።
➡️ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በሕወሓት ቡድን እና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል ያለው ውጥረት በሰሜናዊ ኢትዮጵያ ግጭትን እንደገና ሊያነሳሳ እና የቀጠናውን ደህንነትን አደጋ ላይ ሊጥል እንደሚችል አስጠንቅቋል።
➡️ ኢትዮጵያ፣ ከጦርነት እና ግጭቶች መውጣት አልቻለችም፣ በመሆኑም ከዚህም በላይ ቀውሱ እንዳይባባስ በማለት፣ በሕወሓት አመራሮች ላይ የቪዛ እገዳ እርምጃ ለመውሰድ ተገዷል።
4 307
🇮🇱⚡️🇱🇧 አሜሪካ እስራኤልን አስጠነቀቀች፣ አርፈሽ ካልተቀመጥሽ በጥፊ ነው የምልሽ ብላታለች።
እስራኤል ምሽቱን በርካታ ድብደባዎችን በደቡብ ሊባኖስ አካሂዳለች። ድብደባው አሁንም እንደቀጠለ ነው። በዚህም፣ የኢራንን እና የአሜሪካንን ትዕግስት እየተፈታተነች እንደሆነ ተገልጿል።
እስራኤል፣ በሁለቱ ሀገሮች መካከል የተደረሰውን ስምምነት ለማደናቀፍ በብዙ እየሰራች ሲሆን፣ The Washington Post ምክትል ፕሬዝዳንት JD VANCEን ጠቅሶ አሁን እንደዘገበው፣ በእስራኤል ላይ የአሜሪካ ትዕግስት እየተሟጠጠ እንደሆነና ስምምነቱን በተመለከተ ከእስራኤል የሚሰነዘረው አላግባብ ትችት መቆም እንዳለበት አስጠንቅቋል፣ ብሏል።
JD VANCE በንግግሩ፣ "
እኔ እስራኤል ካቢኔ ውስጥ ብሆን፣ አንድ ያለችኝን አጋሬን አሜሪካን፣ ከመኮነን እቆጠብ ነበር። እስራኤሎች ስምምነቱን እና ፕሬዝዳንታችንን በመተቸት ጣልቃ ባይገቡብን የተሻለ ይሆናል"ብሏል።
4 307
🇮🇱⚡️🇱🇧 አሜሪካ እስራኤልን አስጠነቀቀች፣ አርፈሽ ካልተቀመጥሽ በጥፊ ነው የምልሽ ብላታለች።
እስራኤል ምሽቱን በርካታ ድብደባዎችን በደቡብ ሊባኖስ አካሂዳለች። ድብደባው አሁንም እንደቀጠሉ ነው። በዚህም፣ የኢራንን እና የአሜሪካንን ትዕግስት እየተፈታተነች እንደሆነ ተገልጿል። እስራኤል፣ በሁለቱ ሀገሮች መካከል የተደረሰውን ስምምነት ለማደናቀፍ በብዙ እየሰራች ሲሆን፣ The Washington Post ምክትል ፕሬዝዳንት JD VANCEን ጠቅሶ አሁን እንደዘገበው፣ በእስራኤል ላይ የአሜሪካ ትዕግስት እየተሟጠጠ እንደሆነና ስምምነቱን በተመለከተ ከእስራኤል የሚሰነዘረው አላግባብ ትችት መቆም እንዳለበት አስጠንቅቋል ብሏል።
JD VANCE በንግግሩ፣ "
እኔ እስራኤል ካቢኔ ውስጥ ብሆን፣ አንድ ያለችኝን አጋሬን አሜሪካን፣ ከመኮነን እቆጠብ ነበር። ስምምነቱን በመተቸት ጣልቃ ባይገቡብን የተሻለ ይሆናል"ብሏል።
4 307
🇺🇦🇷🇺 ሩሲያዎች ትራፊክ እያስቆሙ ሁላ ነበር ሞስኮ ውስጥ ዛሬ እንደ ቀላል የትከሻ ሚሳዬል ድሮኖች ላይ ሲተኩሱ የዋሉት።
በለው፣ ተኩሰው፣ ያውና፣ ተኩስ። እዛ ጋር ደግሞ የቆመው አጫፋሪ ቺቺኒያዊ ነው መሰል፣ ማሻላህ ይላል። አይ ፑቲን!
4 307
🇺🇦🇷🇺 ሩሲያዎች ትራፊክ እያስቆሙ ሁላ ነበር ሞስኮ ውስጥ ዛሬ እንደ ቀላል የትከሻ ሚሳዬል ድሮኖች ላይ ሲተኩሱ የዋሉት።
በለው፣ ተኩሰው፣ ያውና፣ ተኩስ
4 307
+5
🇺🇦🇷🇺 የሩሲያ ምንጮች፡ ትናንት ሌሊት ዩክሬን ወደ ሩሲያ ግዛት 1172 ድሮኖችን ልካለች፣ አብዛኞቹ ወደ ዋና ከተማዋ ሞስኮና አካባቢው።
ከእነዚህ ድሮኖች መካከል፣ የሩሲያ ኃይሎች 992 ድሮኖችን መትተው ጥለዋል (85% ስኬት)። የተቀሩት 180 ድሮኖች ግን፣ የአየር መከላከያ አጥሩን በጣጥሰው በመግባት ያደረሱትን ውድመት አድርሰዋል ብለዋል።
በG7 ስብሰባ ላይ፣ ምዕራባዊያ ተጨማሪ የመሳሪያ እርዳታ ያቀርቡ ዘንድ፣ ዘለንስኪ ማሳመን ነበረበት። ለፕሬዝዳንት ትራምፕ ጨምሮ፣ ለተሰብሳቢዎች በሙሉ፣ ዘለንስኪ፣ ዩክሬን ጦርነቱን እያሸነፈች እንደሆነና ከዚህ በኋላ የሚያስፈልገው ጥቂት ጊዜ መሆኑን ሰብኳል፣ ይላሉ እነዚሁ ምንጮች።
ከዚያ በተመለሰ በማግስቱ ነው፣ ለምዕራባዊያን "እያሸነፍን ነው" ያለውን መልዕክት ለማጉላት ሲል፣ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ ጥቃት በሞስኮ ላይ ያዘነበው።
ጥቃቱን የሩሲያ ኃይሎች በብዛት ያከሸፉት ቢሆንም፣ ጥሰው የገቡት ድሮኖች ያደረሱት ውድመት ግን የዓለምን የዜና አውታሮችን አየር ሊቆጣጠር ችሏል። ስለዚህ ዘለንስኪ የተሳካለት መስሏል፣ ብለዋል።
*-*-*
ሩሲያዎች፣ በሞስኮ እምብርት ላይ ዛሬ የደረሰባቸውን ውርደት ለማሳነስ እና ራሳቸውን ለማጥናናት እንዲህ ያሉ ብዙ መረጃዎችን እያወጡ ናቸው።
ሲጀመር በዚህ መጠንና ኃይል ዩክሬኖች ዋና ከተማውን መምታት መቻላቸው፣ ሩሲያ እየተዳከመች ለመምጣቷ ማሳያ ነው። 40 ፐርሰንቱን የሩሲያን የጋዝና የነዳጅ ኢንዱስትሪ በቦንብና በድሮን ማንኮታኮታቸውም፣ እንዲሁ፣ የሩሲያን መብረክረክ የሚያሳይ ነው።
ዩክሬኖች ከዋናው የጦር ግንባር አልፈው ነው፣ የመንግሥቱን መቀመጫ በሞስኮ እየመቱ ያሉት። ይህ ለዩክሬን ትልቅ ስኬት ነው።
ፑቲን፣ ካሁን በኋላ ቆፍጠን ብሎ ኃይል ለመጠቀም ካልደፈረ፣ ይገለብጡታል። የሩሲያ ታሪክ ቀልድ አያውቅም።
4 307
🇺🇦🇷🇺 የሩሲያ ምንጮች፡ ትናንት ሌሊት ዩክሬን ወደ ሩሲያ ግዛት 1172 ድሮኖችን ልካለች፣ አብዛኞቹ ወደ ዋና ከተማዋ ሞስኮና አካባቢው።
ከእነዚህ ድሮኖች መካከል፣ የሩሲያ ኃይሎች 992 ድሮኖችን መትተው ጥለዋል (85% ስኬት)። የተቀሩት 180 ድሮኖች ግን፣ የአየር መከላከያ አጥሩን በጣጥሰው በመግባት ያደረሱትን ውድመት አድርሰዋል ብለዋል።
በG7 ስብሰባ ላይ፣ ምዕራባዊያ ተጨማሪ የመሳሪያ እርዳታ ያቀርቡ ዘንድ፣ ዘለንስኪ ማሳመን ነበረበት። ለፕሬዝዳንት ትራምፕ ጨምሮ፣ ለተሰብሳቢዎች በሙሉ፣ ዘለንስኪ፣ ዩክሬን ጦርነቱን እያሸነፈች እንደሆነና ከዚህ በኋላ የሚያስፈልገው ጥቂት ጊዜ መሆኑን ሰብኳል፣ ይላሉ እነዚሁ ምንጮች።
ከዚያ በተመለሰ በማግስቱ ነው፣ ለምዕራባዊያን "እያሸነፍን ነው" ያለውን መልዕክት ለማጉላት ሲል፣ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ ጥቃት በሞስኮ ላይ ያዘነበው።
ጥቃቱን የሩሲያ ኃይሎች በብዛት ያከሸፉት ቢሆንም፣ ጥሰው የገቡት ድሮኖች ያደረሱት ውድመት ግን የዓለምን የዜና አውታሮችን አየር ሊቆጣጠር ችሏል። ስለዚህ ዘለንስኪ የተሳካለት መስሏል፣ ብለዋል።
*-*-*
ሩሲያዎች፣ በሞስኮ እምብርት ላይ ዛሬ የደረሰባቸውን ውርደት ለማሳነስ እና ራሳቸውን ለማጥናናት እንዲህ ያሉ ብዙ መረጃዎችን እያወጡ ናቸው።
ሲጀመር በዚህ መጠንና ኃይል ዩክሬኖች ዋና ከተማውን መምታት መቻላቸው፣ ሩሲያ እየተዳከመች ለመምጣቷ ማሳያ ነው። 40 ፐርሰንቱን የሩሲያን የጋዝና የነዳጅ ኢንዱስትሪ በቦንብና በድሮን ማንኮታኮታቸውም፣ እንዲሁ፣ የሩሲያን መብረክረክ የሚያሳይ ነው።
ዩክሬኖች ከዋናው የጦር ግንባር አልፈው ነው፣ የመንግሥቱን መቀመጫ በሞስኮ እየመቱ ያሉት። ይህ ለዩክሬን ትልቅ ስኬት ነው።
ፑቲን፣ ካሁን በኋላ ቆፍጠን ብሎ ኃይል ለመጠቀም ካልደፈረ፣ ይገለብጡታል። የሩሲያ ታሪክ ቀልድ አያውቅም።
4 307
🇪🇹 የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ አቶ አብይ አሕመድ ዓሊ፣ እየተሰነዘረበት ላለው ዘለፋና ፌዝ፣ እርሱ ራሱ በብዕር ስም እንደፃፈው በሚታመን ሌላ ረጅም ጽሑፍ፣ ምላሽ መስጠቱን ቀጥሏል።
ጸሐፊው በጽሑፉ፣ የታወቁ ቲክቶከሮች የሆኑ ህፃናትና ወጣቶች፣ ከዑጋንዳ፣ ከዛንቢያ፣ ከቡርኪናፋሶ፣ ከአሜሪካ እና ከሌሎችም ሀገሮች እየመጡ፣ በተከልናቸው የከተማ መብራቶች እየተደመሙ ነው፣ ስለዚህ እኔም በዓለም ላይ ተጽእኖ እየፈጠርኩኝ ነው ብሏል።
4 307
🇺🇦❌🇷🇺 - አስደንጋጭ ምስል ከሞስኮ፡
ዛሬ ጠዋት በካፖትኒያ በሚገኘው የሞስኮ የነዳጅ ኢንዱስስትሪ ላይ የዩክሬን ድሮኖች ያደረሱትን ጥቃት ተከትሎ የነዳጅ ማጠራቀሚያ ጣሪያ ተገንጥሎ ወደ አየር ሲወጣ ታይቷል።
የዛሬው የዩክሬን ጥቃት፣ በክሬምሊን ላይ ከፍተኛ ድንጋጤ ፈጥሯል።
*-*-*-
ፑቲን ፈርቷል! ሀገሩን እና ጦሩን አሳስሮ ለእንግሊዝ እና ለዩክሬን አይሁድ ሃይሎች አሳልፎ እየሰጠ ይመስላል።
በጊዜ ከእንቅልፉ ይነቃል? ወይስ ጦሩ 'በቃህ!' ብሎ ያነቃዋል?
