uk
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Відкрити в Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

Показати більше
7 374
Підписники
+524 години
+617 днів
+35230 день
Архів дописів
በሁሉም ሶሻል ሚዲያቹ እዚህ የሚለቀቀውን አዳርሱ አይናቹን ግለጡ መሬት ላይ ስሩበት

በዚህ ቁማራቸው እንዳንታለል። የወረዳ አመራሮች ከወሀቢያው ጋር እየተናበቡ ኦርቶዶክሱን እንዲያጸዱ ትዕዛዝ የሚወርደው ከፌዴራልና ከክልል መዋቅር ነው።በኦርቶዶክሳውያን እልቂት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምሮ
+1
በዚህ ቁማራቸው እንዳንታለል። የወረዳ አመራሮች ከወሀቢያው ጋር እየተናበቡ  ኦርቶዶክሱን እንዲያጸዱ ትዕዛዝ የሚወርደው ከፌዴራልና ከክልል መዋቅር ነው።በኦርቶዶክሳውያን እልቂት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምሮ እስከ ቀበሌ ድረስ ያለው ካድሬ ተጠያቂ ነው። https://t.me/Eyo21e

photo content

#ዜና_እስር ስለ አርሲ ያለማቋረጥ ሲጮህ የነበረው ወንድማችን ግርማው አሸብር በጸጥታ ኃይል መታፈኑ ተሰማ። የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬሽን ቢሮ ዳይሬክተርና መምህር ግርማው አሸብር ዛሬ በባሕር
+3
#ዜና_እስር ስለ አርሲ ያለማቋረጥ ሲጮህ የነበረው ወንድማችን ግርማው አሸብር በጸጥታ ኃይል መታፈኑ ተሰማ። የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬሽን ቢሮ ዳይሬክተርና መምህር ግርማው አሸብር ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ተወስዷል:: ገዳዮቻችን ሆይ እልቂታችንን በእስር መሸፈን አትችሉም።

ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ ግድ ነው 👉ከዘሩኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ 👉የድንቁርና እሳቤ ከሆነው ከብሔርተኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ 👉ከሰፈርተኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ 👉ከጎጠኝነት
ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ ግድ ነው 👉ከዘሩኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ 👉የድንቁርና እሳቤ ከሆነው ከብሔርተኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ 👉ከሰፈርተኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ 👉ከጎጠኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ 👉 ከምዕራባውያን ስሑት እሳቤ የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ 👉 ከፍትፍትና ከበርገር እሳቤ የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ 👉 የመኖር ኅልውናችንን የሚያረጋግጥ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ

Duguuggaan Sanyii Ortodoksoota Irratti Gaggeeffamu dhaabbachuu Kan Danda'u Tokkummaa Keenya Cimsinee Yoo dhaabbanne Qofaadha.
Duguuggaan Sanyii Ortodoksoota Irratti Gaggeeffamu dhaabbachuu Kan Danda'u Tokkummaa Keenya Cimsinee Yoo dhaabbanne Qofaadha.

አጀንዳችን ኅልውናችን

አትነሳም ወይ? አንተ የተዋሕዶ ልጅ ሆይ ማንቀላፋቱ አይበቃም ሆይ! መዘናጋቱስ አይበቃም  ወይ አይገድህም ወይ! አትነሳም ወይ እያለቀ ያለው ወገንህ አይደለም ወይ! ወገን ሲታረድ እንደ በግ ጠቦት ደሙ ሲፈስ እንደ ውኃ ጅረት አየነው አየነው እረፉ ባይ ጠፋ ሞት ታውጆብን ከምድር እንድንጠፋ        አየገባህም ወይ         አትነሳም ወይ        በግፍ የሚገደለው ሕዝብህ አይደለም ወይ        መንግሥት አለ ብለህ እንዳትጃጃል አባት አለ ብለህ እንዳትጃጃል እግዚአብሔርን ይዘህ ተነስ ለ ትግል ወደ ፊት ሂድ እንጂ ወደ ኋላ እንዳትል            አይበቃም ወይ             አያሳዝንም ወይ             አትነሳም ወይ       በግፍ የሚታረደው        ሕዝብህ አይደለም ወይ ወገን በሃይማኖቱ በግፍ ሲገደል ሬሳው እንኳ  ሳይቀር በእሳት ሲቃጠል አያሳዝንም ወይ እየሆነ ያለው ተነሳ ወጣት ሆይ  መፍትሔው መነሳት ነው          አይገባህም ወይ         አይበቃህም ወይ          አይገድህም ወይ          አትነሳም ወይ    በመከራ ውስጥ ያለው   ሕዝብህ አይደለም ወይ ሥጋህን በልቶ ደምህን የሚጠጣ የእናት ሆድ ቀዶ ጽንስ የሚያዉጣ አውሬው እጅግ ከፍቷል አስወግደው ለጭቁን ሕዝብህ ሙሴ  ሁነው                አትነሳም ወይ             አይገድህም ወይ           አያሳዝንህም ወይ             አይበቃህም ወይ          በእሳት የሚነደው ሕዝብ አይደለም ወይ ሃይማኖትህን የሚያረክስ ጠላት ጥቁር ጣሊያን የክፋት አባት ገዳማትህን በእሳት አውድሞ መነኮሳትን ሲያርድ አጋድሞ        አትነሳም  ወይ        አይበቃህም ወይ       አይገድህም ወይ       አይጨንቅህም ወይ       እየተሰቃየ ያለው ወገንህ አይደለም በፖለቲካ ረሃብ ሕዝብ እየጨረሰ የኦርቶዶክሳዊያን ዘር ቁጥር እየቀነሰ ሰው አልተራበም ይላል በሚድያ ወጥቶ በአባቱ መንፈስ በሰይጣን ተመርቶ         አይገባህም ወይ         አይበቃህም ወይ           አትነሳም ወይ            በረሃብ የሚረግፈው            አካልህ አይደለም ወይ      እናም ወገኔ ሆይ...!!!       እናም ወገኔ ሆይ!!! ጠላትህ ሊያጠፋህ ቆርጦ ከተነሳ ከደጃፍህ መጥቶ ሊውጡህ ካገሳ በብርቱ ታገለው እንዳት ሰጥእጅ መብትህን አስከብረህ በ ነጻነት ኑር እንጂ ሁሉም ሰው ለትግል አእምሮውን ያድስ ከእንግዲህስ ይበቃናል ተቀምጦ ማለቃቀስ እንደ  አባቶቻችን እንደነ አጼ ካሌብ ሕዝብን ለመታደግ እንነሳ ከልብ ሃይማኖት ሲደፈር ሃገር ስትፈራርስ ወገንህ ሲታረድ ደም እንደ ጅረት ሲፈስ በአርምሞ መመልከት መረገም ነውና ገዳይህን ታገለው በነቂስ ዉጣና። በመቻቻል ሴራ የሚያደነዝዙንን በቁማርተኞች "ሰላም"የሚያጃጅሉንን ለሆዳቸው ሲሉ እኛን የከዱንን ከጠላት  ጋር አብረው የሚሳለቁብንን እነርሱን አንስማ አንከተላቸው ተኩላዎች ናቸውና እንወቅባቸው። የተገፋው ሕዝባችን ነጻነት የሚያገኘው በገዛ ሃገሩ ተከብሮ የሚኖረው በአንድነት ታግለን ለውጥ ስናመጣ ነው። ኢዮሳፍጥ ጌታቸው     በድጋሚ የተለጠፈ https://t.me/Eyo21e

እንዲህ በአደባባይ ስትናገሩ አቤት ደስ ስትሉ።ለምን አትሉኝም? አባቶች ይታደጉናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉአችሁ የዋኀን ይኽን ሲሰሙ ቁርጣቸውን አውቀው ራሳቸውን ወደ መታደግ ያመራሉ።
+1
እንዲህ በአደባባይ ስትናገሩ አቤት ደስ ስትሉ።ለምን አትሉኝም? አባቶች ይታደጉናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉአችሁ የዋኀን ይኽን ሲሰሙ ቁርጣቸውን አውቀው ራሳቸውን ወደ መታደግ ያመራሉ።

ይኽ የ የኔታ ገብረመድኅን እንየው አዲስ የከፈቱት የfb ገጽ ነው #Follow እውነተኛ ሊቃውንትን ባገኘን አጋጣሚ ሁሉ ከጎናቸው እንቆማለን የፍትፍትና የበርገር ሰባኪዎችን #ignore መግጨት።

አምስት ዓመት እስር ቤት ቆይቶ ከወጣ በኋላ የሶሪያ ኦርርቶዶክሳውያንን አደራጅቶ አይኤስ አይኤስን ፊትለፊት የገጠመ ጀግና ወጣት Johan Coasar

+1
ዛሬ አርሲ ና ሐረርጌ ላይ ኦርቶዶክሳውያንን የሚያሳርዱት ወሎ ላይ ኢስላማዊ መንግሥት ለማቋቋም የሚሯሯጠው የእነዚህ ጅሃድስቶች ፍሬዎች ናቸው

እትዴት አድርገው ሕዝቡን ለጅሃድ እንደሚቀሰቅሱ ተመልከቱ

+1
ኢትዮጵያ የሙስሊሞች ብቻ ሀገር ናት

ኦሮወሀቢዝም አማራ ክልል(ኦርቶዶክስ) ካልተመታ ኢትዮጵያ ሰላም አትሆንም።በኦሮ ወሀቢዝም calculation ኦርቶዶክስ=አማራ

ይኽም የጅሃድ ኮርስ ነው ካፊሮግችን(ክርስቲያኖችን)አንገታቸውን ቅሉ