Eotc Task Force
Ir al canal en Telegram
7 374
Suscriptores
+524 horas
+617 días
+35230 días
Archivo de publicaciones
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
በዚህ ቁማራቸው እንዳንታለል። የወረዳ አመራሮች ከወሀቢያው ጋር እየተናበቡ ኦርቶዶክሱን እንዲያጸዱ ትዕዛዝ የሚወርደው ከፌዴራልና ከክልል መዋቅር ነው።በኦርቶዶክሳውያን እልቂት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምሮ እስከ ቀበሌ ድረስ ያለው ካድሬ ተጠያቂ ነው።
https://t.me/Eyo21e
7 370
+3
#ዜና_እስር
ስለ አርሲ ያለማቋረጥ ሲጮህ የነበረው ወንድማችን ግርማው አሸብር በጸጥታ ኃይል መታፈኑ ተሰማ።
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬሽን ቢሮ ዳይሬክተርና መምህር ግርማው አሸብር ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ተወስዷል:: ገዳዮቻችን ሆይ እልቂታችንን በእስር መሸፈን አትችሉም።
7 370
ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ ግድ ነው
👉ከዘሩኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉የድንቁርና እሳቤ ከሆነው ከብሔርተኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉ከሰፈርተኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉ከጎጠኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉 ከምዕራባውያን ስሑት እሳቤ የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉 ከፍትፍትና ከበርገር እሳቤ የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉 የመኖር ኅልውናችንን የሚያረጋግጥ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
7 370
Duguuggaan Sanyii Ortodoksoota Irratti Gaggeeffamu dhaabbachuu Kan Danda'u Tokkummaa Keenya Cimsinee Yoo dhaabbanne Qofaadha.
7 370
አትነሳም ወይ?
አንተ የተዋሕዶ ልጅ ሆይ
ማንቀላፋቱ አይበቃም ሆይ!
መዘናጋቱስ አይበቃም ወይ
አይገድህም ወይ!
አትነሳም ወይ
እያለቀ ያለው ወገንህ አይደለም ወይ!
ወገን ሲታረድ እንደ በግ ጠቦት
ደሙ ሲፈስ እንደ ውኃ ጅረት
አየነው አየነው እረፉ ባይ ጠፋ
ሞት ታውጆብን ከምድር እንድንጠፋ
አየገባህም ወይ
አትነሳም ወይ
በግፍ የሚገደለው ሕዝብህ አይደለም ወይ
መንግሥት አለ ብለህ እንዳትጃጃል
አባት አለ ብለህ እንዳትጃጃል
እግዚአብሔርን ይዘህ ተነስ ለ ትግል
ወደ ፊት ሂድ እንጂ ወደ ኋላ እንዳትል
አይበቃም ወይ
አያሳዝንም ወይ
አትነሳም ወይ
በግፍ የሚታረደው
ሕዝብህ አይደለም ወይ
ወገን በሃይማኖቱ በግፍ ሲገደል
ሬሳው እንኳ ሳይቀር በእሳት ሲቃጠል
አያሳዝንም ወይ እየሆነ ያለው
ተነሳ ወጣት ሆይ መፍትሔው
መነሳት ነው
አይገባህም ወይ
አይበቃህም ወይ
አይገድህም ወይ
አትነሳም ወይ
በመከራ ውስጥ ያለው
ሕዝብህ አይደለም ወይ
ሥጋህን በልቶ ደምህን የሚጠጣ
የእናት ሆድ ቀዶ ጽንስ የሚያዉጣ
አውሬው እጅግ ከፍቷል አስወግደው
ለጭቁን ሕዝብህ ሙሴ ሁነው
አትነሳም ወይ
አይገድህም ወይ
አያሳዝንህም ወይ
አይበቃህም ወይ
በእሳት የሚነደው ሕዝብ አይደለም ወይ
ሃይማኖትህን የሚያረክስ ጠላት
ጥቁር ጣሊያን የክፋት አባት
ገዳማትህን በእሳት አውድሞ
መነኮሳትን ሲያርድ አጋድሞ
አትነሳም ወይ
አይበቃህም ወይ
አይገድህም ወይ
አይጨንቅህም ወይ
እየተሰቃየ ያለው ወገንህ አይደለም
በፖለቲካ ረሃብ ሕዝብ እየጨረሰ
የኦርቶዶክሳዊያን ዘር ቁጥር እየቀነሰ
ሰው አልተራበም ይላል በሚድያ ወጥቶ
በአባቱ መንፈስ በሰይጣን ተመርቶ
አይገባህም ወይ
አይበቃህም ወይ
አትነሳም ወይ
በረሃብ የሚረግፈው
አካልህ አይደለም ወይ
እናም ወገኔ ሆይ...!!!
እናም ወገኔ ሆይ!!!
ጠላትህ ሊያጠፋህ ቆርጦ ከተነሳ
ከደጃፍህ መጥቶ ሊውጡህ ካገሳ
በብርቱ ታገለው እንዳት ሰጥእጅ
መብትህን አስከብረህ በ ነጻነት ኑር እንጂ
ሁሉም ሰው ለትግል አእምሮውን ያድስ
ከእንግዲህስ ይበቃናል ተቀምጦ ማለቃቀስ
እንደ አባቶቻችን እንደነ አጼ ካሌብ
ሕዝብን ለመታደግ እንነሳ ከልብ
ሃይማኖት ሲደፈር ሃገር ስትፈራርስ
ወገንህ ሲታረድ ደም እንደ ጅረት ሲፈስ
በአርምሞ መመልከት መረገም ነውና
ገዳይህን ታገለው በነቂስ ዉጣና።
በመቻቻል ሴራ የሚያደነዝዙንን
በቁማርተኞች
"ሰላም"የሚያጃጅሉንን
ለሆዳቸው ሲሉ እኛን የከዱንን
ከጠላት ጋር አብረው የሚሳለቁብንን
እነርሱን አንስማ አንከተላቸው
ተኩላዎች ናቸውና እንወቅባቸው።
የተገፋው ሕዝባችን ነጻነት የሚያገኘው
በገዛ ሃገሩ ተከብሮ የሚኖረው
በአንድነት ታግለን ለውጥ ስናመጣ ነው።
ኢዮሳፍጥ ጌታቸው
በድጋሚ የተለጠፈ
https://t.me/Eyo21e
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
እንዲህ በአደባባይ ስትናገሩ አቤት ደስ ስትሉ።ለምን አትሉኝም? አባቶች ይታደጉናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉአችሁ የዋኀን ይኽን ሲሰሙ ቁርጣቸውን አውቀው ራሳቸውን ወደ መታደግ ያመራሉ።
7 370
ይኽ የ የኔታ ገብረመድኅን እንየው አዲስ የከፈቱት የfb ገጽ ነው #Follow
እውነተኛ ሊቃውንትን ባገኘን አጋጣሚ ሁሉ ከጎናቸው እንቆማለን የፍትፍትና የበርገር ሰባኪዎችን #ignore መግጨት።
7 370
አምስት ዓመት እስር ቤት ቆይቶ ከወጣ በኋላ የሶሪያ ኦርርቶዶክሳውያንን አደራጅቶ አይኤስ አይኤስን ፊትለፊት የገጠመ ጀግና ወጣት Johan Coasar
7 370
ዛሬ አርሲ ና ሐረርጌ ላይ ኦርቶዶክሳውያንን የሚያሳርዱት ወሎ ላይ ኢስላማዊ መንግሥት ለማቋቋም የሚሯሯጠው የእነዚህ ጅሃድስቶች ፍሬዎች ናቸው
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ኦሮወሀቢዝም
አማራ ክልል(ኦርቶዶክስ) ካልተመታ ኢትዮጵያ ሰላም አትሆንም።በኦሮ ወሀቢዝም calculation ኦርቶዶክስ=አማራ
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ይኽም የጅሃድ ኮርስ ነው
ካፊሮግችን(ክርስቲያኖችን)አንገታቸውን ቅሉ
