7 365
Підписники
-224 години
+1857 днів
+33230 день
Архів дописів
7 367
በየቀኑ እሬሳ እየቆጠሩ መኖር ማብቃት አለበት።ተደራጅ ራስህን ተከላከል።እነርሱ ሲገድሉና ሲያፈናቅሉ ሀገር የምትጸና ኦርቶዶክሱ ራሱን ሲከላከል ሀገር የምምትፈርስ ከሆነ ለምን 10ጊዜ አትፈራርስም? በኦርቶዶክሳውያን ሞት የምትጸና ሀገር ልትኖር አይገባትም።ሀገር መፍረስ ያለባት በሁሉም አናት ላይ ነው መሆን ያለበት ለምን በኦርቶዶክስ ላይ ብቻ?
7 367
+2
Update‼️
1) በጉና ወረዳ ሬኤ አርባ ቀበሌ ሕይወታቸውን ለማትረፍ ቦታውን ለቀው በመውጣት ላይ የነበሩ ኦርቶዶክሳውያን በቀበሌ አስተዳዳሪ በሙክታር አማንና በሚሊሻ ሀላፊው እንዲመለሱ ከተደረጉ በኋላ 5000 ብር ቅጣት ተላልፎባቸዋል
2) ከሦስት ቀናት በፊት በመርቲ ወረዳ ሞለሜ ቀበሌ የተገደለው ደጀኔ ሩፌ የተባለ ኦርቶዶክሳዊ እሬሳው በጅብ ተበልቶ ጭንቅላቱ ብቻ ነው የተቀበረው
7 367
የቤተ ክርስቲያን መዋቅር በኢአማኒ፣በስሑታን ፖለቲከኞች፣ዘረኞች፣በሆዳሞችና ድሎት ፈላጊዎች፣በአቅመ ቢሶች፣በጨካኞችና በምንደኞች እጅ ላይ በመውደቁ የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት ሊቆም አልቻለም በ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለ ሞታችን እንኳ ማውራት እንደ ወንጀል ተቆጠረብን
7 367
Arsiitti Dhumaatiin Amantoota Ortodoksii Irratti Gaggefaamu Itti Fufeera
Odeeffannoo Tokkoffaa
Godina Arsii Bahaa, Aanaa Guunaa, Ganda Re'ee Arbaa, iddoo addaa Xoosee jedhamutti kaleessa guyyaa 24/10/2018 Halkan Gara 25/10/2018tti Bariitti amantoonni Ortodoksii lama kan ajjeefaman yoo ta'u, barsiisaan tokko ammoo rasaasaan dhahamee miliquun hospitaala galeera; akkasumas amantoonni Ortodoksii sadii ukkaamsamanii fudhatamaniiru.
1. Kan du'an: Barsiisaa Tasfaayee Tashomaa Aagaa, umrii 42
2. Kan du'an: Miimmmii Girmaa, umrii 24 (haadha ijoollee lamaa)
Rasaasaan dhahamee hospitaala kan gale Barsiisaa Birhaanuu Lammaa kan jedhamu yoo tahu, nama umrii 52 ti.
kaabinoonni gandaa ammas taanaan Ortodoksoonni baqatanii lubbuu isaanii akka hin oolchine dhorkaa jiru.
Odeeffannoo Lammaffaa
Godina Arsii Bahaa, Aanaa Martii, Ganda Faranqasaa Jaawwii, bakka addaa Saaguree Qarsaa jedhamutti, halkan 24/10/2018 irraa gara 25/10/2018tti, namni Obbo Abaay Taaddasaa jedhamu Hordofaa Amantaa Ortodoksii Waan ta'eef qofa ajjeefameera .
Akkasumas, Garasuu Girmaa ,intalli Qees Damissaw Solomoon, Mihirat Damissaw jedhamtu, akkasumas mucaan dhiiraa umuriin waggaa 12 kan haadha isaa Haannaa Gazaanahany waliin jiraatu butamee fudhatamuu isaa odeeffannoon ibsa. Dabalataanis, Obbo Kaasahuun Jaankaa horii isaa hunda saamamuu isaa himameera.
Kana malees, Aanaa Martii keessatti Ganda Moollammee keessatti guyyoota muraasa dura namni Ortodoksii tokko haala suukanneessaadhaan ajjeefamuu isaa fi gandoota heddu keessatti sodaan nageenyaa cimaa jiraachuu isaa odeeffannoon ni ibsa.
yeroo rakkoon nageenyaa kun itti fufee jiru kanaatti, bulchaan Aanaa Mertii Obbo Kaliil Gananaa fi mootummaa aanaa keessaa namoota Ortodoksii magaalaa Aboomsaa keessatti baqatanii jiranitti, "Magaalaa keenya nu irratti dhiphisaa jirtu; gara bakka irraa dhuftanitti deebi'aa" jechuun dubbachaa jiraachuun himameera.
7 367
ተጠናክሮ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት
መረጃ አንድ
በምሥራቅ አርሲ ጉና ወረዳ ረኤ አርባ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጦሴ በሚባል ቦታ ትላንት ቀን 24/10/2018 ዓ.ም ለ25/10/2018 ዓ.ም ሁለት ኦርቶዶክሳውያን የተገደሉ ሲሆን አንዱ መ/ር በጥይት ተመቶ አምልጦ ሆስፒታል ገብቷል ሦስት( 3) ኦርቶዶክሳውያን ታግተው ተወስደዋል።
1).ሟች መ/ር ተስፋዬ ተሾመ አጋ እድሜ 42
2). ሟች ሚሚ ግርማ እድሜ 24 እና ባለሁለት ልጆች እናት
በጥይት ተመቶ ሆስፒታል የገባው መምህር ብርሃኑ ለማ ይባላል የ52ዓመት እድሜ
የቀበሌ አመራሮች አሁንም ቢሆን ሕዝቡ ሸሽቶ እንዳይመልጥ እከለከሉት ነው።
መረጃ ሁለት
በምሥራቅ አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ ፈረንቀሳ ጃዊ ቀበሌ ልዩ ቦታው ሳጉሬ ቀርሳ የሚባል አከባቢ 24/10/2018 ዓ.ም ለ 25/10/2018ዓ.ም አጥቢያ አቶ አባይ ታደሰ የሚባል ኦርቶዶክሳዊ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ተገድሏል። ታጣቂዎቹ የቀሲስ ደምሰው ሰለሞንን ሴት ልጃቸው ምሕረት ደምሰውን ፣ግርማ ገረሱ እና ሀና ገዛኸኝ የምትባል እናት ያለ አባት ያሳደገቸው የ12 ዓመት ወንድ ልጇን አግተው ወስደውባታል፣እንዲሁም አቶ ካሣሁን ጃንካ የሚባል ሰው ኩብቶቹን በሙሉ ወስደውበታል
በዚህ ወረዳ ሞለሜ ቀበሌ ከሦስት ቀን በፊት አንድ ኦርቶዶክሳዊ በአቃቂ ሁኔታ መገደሉንና በተለያዩ ቀበሌዎች ላይ ከፍተኛ ስጋት መኖሩን ትናንት መዘገባችን ይታወሳል
እንደዚህ ዓይነት ጥቃት እየተፈጸመ ባለበት ሁኔታ የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከሊል ገናና እና ከቢኔዎቻቸው በአቦምሳ ከተማ ተጠልለው ያሉ ኦርቶዶክሳውያንን ከተማችንን እያጣበባችሁብን ነውና ወደ መጣችሁበት ተመለሱ እያሉ በማስገደድ ላይ ናቸው።
7 367
አሳዛኝ ዜና‼️
በምሥራቅ አርሲ ዞን በተለያዩ ወረዳ ሌሊቱን በኦርቶዶክሳውያን ላይ ጭፍጨፋና እገታ ተፈጸሟል
በዝርዝር መረጃ እመለሳለሁ
7 367
+1
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፦
👉ሀገራችንንም ሃይማኖታችንንም እየተነጠቅን ነው
👉በሁለቱም እረኞች ተክደናል(የቤተ መንግሥትና የ ቤተ ክህነት)
👉 እንደ ሌሎች ቤተ እምነቶች ስንጎዳ የሚጮህልን ሀገር የለም፣መግለጫ የሚያወጣ በመንግሥት ላይ ጫና የሚያሳድር ኤምባሲ የለም
👉ዓለም ሁሉ ይጠላናል
👉 ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ስብአዊ መብት ጉባኤ፣እንባ ጠባቂ፣ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፣የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ወዘተ.. ሞታችንን የሚያስቀጥሉ ለገዳዮች ሽፋን የሚሰጡ ናቸው
👉የጸጥታ ተቋሟትና የፍትሕ ሚንስቴር የፍጅቱ ተባባሪ ፈጻሚና አስፈጻሚ ናቸው
👉በገንዘባችን የበለጸጉ ባንኮች እና ኢትዮ ቴሌኮም ፍጅቱ ተባባሪ ናቸው
በአጭሩ እኛ ለእኛ ካልሆን በቀር አንድም ሊታደገን በሚችል ምድራዊ ኀይል የለም
7 367
ብዙዎቻችን አርሲ ላይ ግድያው የቆመ ይመስለናል።ስልታቸውን ቀይረውት ነው።በጅምላ መግደሉ ብዙ ጫጫታ ስላስነሳባቸው ነጣጥሎ ወደ መግደል ስልት ቀይረዋል።እድሜ ብእሬሳ ላበለጸጉን ለ"አዲሲቷ ኢትዮጵያ"መሪዎች ሕዝባችን የጅምላ መቀብሮችን ስለተለማመደው አንድና ሁለት ሰው ሲገደል አይደነግጥም ።እነርሱ ደግሞ የሚፈልጉት ይኽንን ነው።የመከራውን ጥልቀት የማይረዳ ሕዝብ ሁሌም እየተገደለ ይኖራል። ያልተደራጀ ብዙ ሕዝብ በተደራጁ ጥቂት ኀይሎች ይጠፋል።
7 367
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
Inbox መርቲ ወረዳ
<<በግፍ ስተገደለው ኦርቶዶክሳዊና ሌሎች መረጃዎች>>
1) መርቲ ወረዳ በሞለሜ ቀበሌ ከሦስት ቀን በፊት አንድ ኦርቶዶክሳዊ ኦሮሚያን የማስለም ዓላማ አንግበው በሚንቀሳቀሱ በ አክራሪ እስልምና ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድሏል።ግድያው የተፈጸመው በምሽት ላይ ነው። እንደ ድትገት ቤቱ ገብተው የተኩስ እሩምታ ከፍተውበት ነው የገደሉት።
2) ቦሌ የሚል አከባቢ ዛሬ ከፍተኛ ዉጥረት አለ አክራሪ ታጣቂዎች እንቅስቃሴ ሲያደርጉ በግልጽ እየታዩ ነው
3) ጋዶ ቀበሌ፤መንዲቃና ቢጮ የሚባሉ አከባቢዎች አሁንም በአክራሪ ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር ናቸው እንዲሁም ጋዶ አርባ አክራሪዎቹ በቋሚነት የሚንቀሳቀሱበት ቀጠና ነው።ነገር ግን ኦርቶዶክሳውያን ከአከባቢው ቀደም ብለው እርስታቸውን ለቀው የወጡ በመሆናቸው ባለሥልጣናቱ የተፈናቀሉትን "ወደ ቀድሞ ቦታችሁ ተመለሱ" በማለት ስልታዊ በመሆነ መንገድ ለማስመታት እያሴሩ ነው።
https://t.me/Eyo21e
7 367
ይኽች የምትመለከቷት እህታችን ፋንቱ ደምሴ ትባላለች ።ኦርቶዶክስ በኦሮሞ ፖለቲካ ውስጥ መኖር የለበትም ብለው የገደሉት ሞቱንም ምክንያት አድርገው በኦሮሚያና በሐረር ከ300 በላይ ኦርቶዶክሳውያንን የጨፈጨፉ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ባለቤት ናት።በሃይማኖቷ ጠንካራና ቤተ ክርስቲያን በማሳነጽ እንደምትታወቅ ብዙዎች ይመሰክሩላታል።
ሰሞኑን የባለቤቷ ሃጫሉ ስድስተኛው ሽልማት መርሐ ግብር ላይ "ልዑል እግዚአብሔር ከቅድስት እናቱ ጋር ተመሰገነ ይሁን" ብላ በመናገሯ በኦርቶዶክስ ጥላቻ ያበዱ የኦሮሞ ብሔርተኛ ነን ባዮች(የወሀቢያ፣የጴንጤና የዋቄፋና ግሪሳዎች ) እንዴት" የአምላክ እናት ትላለች "እያሉ ሲንጫጩ በጣም ጸያፍ የሆነ ስድቦችንም ሲሳደቡ እያየሁኝ ነው።ከዚህ ምን እንረዳለን ? ፦
👉የኦሮሞ ፖለቲካ ኦሮቶዶክስ ጠል ብቻ ሳይሆን ኦርቶዶክስ በል መሆኑን
👉ኦሮሚኛ ተናጋሪ ኦርቶዶክሳውያን የኦሮሞነትን መስፈርት እንደማያሟሉ
👉 በሃጫሉ ስም የሚነግዱት ሃጫሉን ወደውት ሳይሆን የወጣቱን ልብ የሚይዙበትና ለዘር ማጥፋት ወንጀል የሚያነሳሱበት ስልት መሆኑን
👉 አብዛኛው የኦሮሞ ትውልድ በ ኦርቶዶክስ ጠልነት መመረዙንና ኦርቶዶክስ ጠልነቱ እንደ አንድ አስፈላጊ ማኅበራዊ ሕይወት መቆጠሩን
👉በኦሮሚያ ምድር ኦርቶዶክስ ሆኖ መኖር እንደማይቻልና ለወደፊትም ከዚህ በፊት ከፈጸሙትና አሁንም እየፈጸሙ ካሉት የከፋ የዘር ማጽዳት ወንጀል ለመፈጸም እየተዘጋጁ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው
👉 የኦሮሞብሔርተኝነት አሁን ባለው ቁማና ከቀጠለ አይደለም በኦሮሚያ በመላው ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የሚባል እንደማይተርፍ
7 367
አባ ሳዊሮስ ሆይ በቤተ ክርስቲያንና ልጆቿ ላይ ምን እየተከሄደ እንዳለ ጠንቅቀው ያውቃሉ ይረዳሉ ስለዚህ ይኽች ቤተ ክርስቲያን ከእነ ልጆቿ ጠፍታ እርስዎም በታሪክም በእግዚአብሔርም በፊት ከሚወቀሱ ሥርዐቱን ከማገልገል ወጥተው ዛሬም እውተታውን ይናገሩ ይኽ ሥርዐት ቤተ ክርስቲያንን ዋጋ ቢያስከፍላትም ማለፉ አይቀርም ለዘላለም የሚቆይ ምድራዊ ንግሥና የለምና። አዎ እናውቃለን ይኽን የተናገሩት ከ2015 ዓ.ም በፊት ነው ዛሬም ይኽንን እውነት ይናገሩ።
7 367
ነባር ጠል ለሆነችው "ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ"፦
👉 ኦርቶዶክሳውያንን ማጥፋት ህገመንግሥታዊ መብት ነው
👉ኦርቶዶክሳውያንን ማደህየት ብልጽግና ነው
👉ኦርቶዶክሳውያንን ማሳደድ ልማት ነው
👉ኦርቶዶክሳውያንን እረፍት መንሳት ሰላም ነው
👉 የኦርቶዶክሳውያን ደም ካልፈሰሰ የመሪዎቿ ወንበር አይጸናም
👉የኦርቶዶክሳውያን ሰቆቃ ለመሪዎቿ ደስታ ፈንጠዝያ ነው
7 367
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
የአርሲውን ጅሃዳዊ ዘመቻ ለማረሳሳት የተፈበረከ አጀንዳ።እነዚህ ሰዎች ውሸት፣ቅጥፋት፣ ደም ማፍሰስ፣ታሪክ ማውደም ዋነኛው መገለጫቸው ነው።ይኽን ሁሉ ግፍ በሰው ልጅ ላይ እየፈጸሙ "ኢስላም ሰላም ነው" ይሉናል።ኢትዮጵያን ካላሰለምኳት ሞቼ እገኛለሁ እያለ የሚፎክረው የሳዑዲ ተላላኪ የዓለም አቀፍ አሸባሪዎች ሴል የሆነው መጅሊሱን የተቆጣጠረው ይኽ አራጅ ቡድን በአርሲና በሀረርጌ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ያወጀውን ጅሃዳዊ ዘመቻ ለማረሳሳት የዓረብኛ ቋንቋን አጀንዳ ይዞ መጥቷል። እኛ ደግሞ አጀንዳችንን አንቀይርም ቋንቋችሁንም እንደማንቀበል አስረግጠን እንነግራችኋለን።አምና የአማራ ትምህርት ቢሮ ግዕዝ ትምህርት ለአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች እንዲሰጥ በመወሰኑ ግዕዝ የጠንቋይ ቋንቋ ነው የአጼዎቹ ቋንቋ ነው ፣እስልምናን ለመጨቆን ነው፣እስልምናን ለማጥፋት ነው ወዘተ... ዑዝታዞቻቸው አፋቸውን ሲከፍቱብን ለህጻናት ግጥም ጽፈው ሰጥተው ሲያሰድቡን ፣ከዞን መጅሊስ እስከ እስልምና ጠቅላይ ምክርቤት ፣ኢስላማዊ ፓርቲዎች ሳይቀሩ "ግዕዝን እናወግዛለን" እያሉ የመግለጫ መዓት ሲያዘንቡብን ቆይተው አሁን ደግሞ ዐረብኛ ተማሩ እያሉን ነው። እነርሱ "ግዕዝ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ማስፋፊያ ነው እንዳሉን"ሁሉ እኛም ዐረቢያ የእስልምና ማስፋፊያ ነው፣ዓረቢኛ እስላም የሌሎችን ባልህል ታሪክና እሴት የሚያጠፋበት መሳሪያ ነው። እናንተ ኢትዮጵያን ለማስለም እንደምትፈልጉ ሁሉ እኛም ሃይማኖታችንን ከእነ እሴቷ ከእነ ታሪኳ መጠበቅ እንፈልጋለን።አትቸኩሉ ተረጋጉ ምነው ተቁነጠነጣችሁ? ምነው የግራኝን ታሪክ ካልደግምን አላችሁ? ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገንም አስቡ ዛሬ የተደገፋችሁት ስሑት ሥርዐት ነገ እንደሚጠፋ እወቁ።አጀንዳችንን አንቀይርም የጅሃድ ማስፋፊያ ቋንቋችሁንም አንቀበልም
https://t.me/Eyo21e
