fa
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

رفتن به کانال در Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

نمایش بیشتر
7 367
مشترکین
+424 ساعت
+907 روز
+34030 روز
آرشیو پست ها
የትናንትናውን የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት የዘገቡ ሚዲያዎች አሉ? ምናልባት ካያችሁ ንገሩን እኔ ስላላየሁኝ ነው።

" የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የዕድገት ልዕልና "ይኽን ይመስላል።እኛ አልረዳ ብለን እንጂ እውነትም ኢትዮጵያ ለውጥ ላይ ናት

በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመውን መዋቅራዊና መንግሥታዊ ፍጅት እየተከታተላችሁ መረጃ የምታደርሱን ወንድሞችና እህቶች ከልብ እናመሰግናለን ።ይኽም አንዱ የተጋድሎ አካል ነው።ሌሎቻችሁም በየአከባቢያችሁ
+2
በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመውን መዋቅራዊና መንግሥታዊ ፍጅት እየተከታተላችሁ መረጃ የምታደርሱን ወንድሞችና እህቶች ከልብ እናመሰግናለን ።ይኽም አንዱ የተጋድሎ አካል ነው።ሌሎቻችሁም በየአከባቢያችሁ የሚፈጸሙ ኦርቶዶክስን መሠረት ያደረጉ ፍጅቶች ሲኖሩ እንድታሳውቁን።መረጃ አትናቁ የመረጃ ትንሽ የለውምና።

የምሥራቅአርሲ የጉና ዉረዳና የመርቲ ወረዳ ፍጅትን በተመለከተ EMS Media የሠራው ዘገባ

እናንተ በጆምላ ስትገድሉን ስታርዱንና በጅምላ ስታፈናቅሉን ሀገር የምትጸና፣ኦርቶዶክሳውያን አትግደሉን ሲሉ ራሳቸውን ሲከላከል ሀገር የምትፈርስ ከሆነ አይደለም አንድ ጊዜ አሥር ጊዜ ትፍረስ
እናንተ በጆምላ ስትገድሉን ስታርዱንና በጅምላ ስታፈናቅሉን ሀገር የምትጸና፣ኦርቶዶክሳውያን አትግደሉን ሲሉ ራሳቸውን ሲከላከል ሀገር የምትፈርስ ከሆነ አይደለም አንድ ጊዜ አሥር ጊዜ ትፍረስ

በየቀኑ እሬሳ እየቆጠሩ መኖር ማብቃት አለበት።ተደራጅ ራስህን ተከላከል።እነርሱ ሲገድሉና ሲያፈናቅሉ ሀገር የምትጸና ኦርቶዶክሱ ራሱን ሲከላከል ሀገር የምምትፈርስ ከሆነ ለምን 10ጊዜ አትፈራርስም? በኦርቶዶክሳውያን ሞት የምትጸና ሀገር ልትኖር አይገባትም።ሀገር መፍረስ ያለባት በሁሉም አናት ላይ ነው መሆን ያለበት ለምን በኦርቶዶክስ ላይ ብቻ?

Update‼️ 1) በጉና ወረዳ ሬኤ አርባ ቀበሌ ሕይወታቸውን ለማትረፍ ቦታውን ለቀው በመውጣት ላይ የነበሩ ኦርቶዶክሳውያን በቀበሌ አስተዳዳሪ በሙክታር አማንና በሚሊሻ ሀላፊው እንዲመለሱ ከተደረጉ በ
+2
Update‼️ 1) በጉና ወረዳ ሬኤ አርባ ቀበሌ ሕይወታቸውን ለማትረፍ ቦታውን ለቀው በመውጣት ላይ የነበሩ ኦርቶዶክሳውያን በቀበሌ አስተዳዳሪ በሙክታር አማንና በሚሊሻ ሀላፊው እንዲመለሱ ከተደረጉ በኋላ 5000 ብር ቅጣት ተላልፎባቸዋል 2) ከሦስት ቀናት በፊት በመርቲ ወረዳ ሞለሜ ቀበሌ የተገደለው ደጀኔ ሩፌ የተባለ ኦርቶዶክሳዊ እሬሳው በጅብ ተበልቶ ጭንቅላቱ ብቻ ነው የተቀበረው

በዚህ በቪዲዮ ጥሪ የቀረባበላቹ በቴሌግራም የዘር ኔም ስልካችሁን ከነ ሙሉ ስም ላኩልኝ

በምሥራቅ አርሲ የተገደሉ
+3
በምሥራቅ አርሲ የተገደሉ

የቤተ ክርስቲያን መዋቅር በኢአማኒ፣በስሑታን ፖለቲከኞች፣ዘረኞች፣በሆዳሞችና ድሎት ፈላጊዎች፣በአቅመ ቢሶች፣በጨካኞችና በምንደኞች እጅ ላይ በመውደቁ የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት ሊቆም አልቻለም በ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለ ሞታችን እንኳ ማውራት እንደ ወንጀል ተቆጠረብን

photo content
+2

Arsiitti Dhumaatiin Amantoota Ortodoksii Irratti Gaggefaamu  Itti Fufeera    Odeeffannoo Tokkoffaa Godina Arsii Bahaa, Aanaa Guunaa, Ganda Re'ee Arbaa, iddoo addaa Xoosee jedhamutti kaleessa guyyaa 24/10/2018 Halkan Gara  25/10/2018tti  Bariitti amantoonni Ortodoksii lama kan ajjeefaman yoo ta'u, barsiisaan tokko ammoo rasaasaan dhahamee miliquun hospitaala galeera; akkasumas amantoonni Ortodoksii sadii ukkaamsamanii fudhatamaniiru. 1. Kan du'an: Barsiisaa Tasfaayee Tashomaa Aagaa, umrii 42 2. Kan du'an: Miimmmii Girmaa, umrii 24 (haadha ijoollee lamaa) Rasaasaan dhahamee hospitaala kan gale Barsiisaa Birhaanuu Lammaa kan jedhamu yoo tahu, nama umrii 52 ti. kaabinoonni gandaa ammas taanaan Ortodoksoonni baqatanii lubbuu isaanii akka hin oolchine dhorkaa jiru. Odeeffannoo Lammaffaa Godina Arsii Bahaa, Aanaa Martii, Ganda Faranqasaa Jaawwii, bakka addaa Saaguree Qarsaa jedhamutti, halkan 24/10/2018 irraa gara 25/10/2018tti, namni  Obbo Abaay Taaddasaa jedhamu Hordofaa Amantaa Ortodoksii Waan ta'eef qofa ajjeefameera . Akkasumas, Garasuu Girmaa  ,intalli Qees Damissaw Solomoon, Mihirat Damissaw jedhamtu, akkasumas mucaan dhiiraa umuriin waggaa 12 kan haadha isaa Haannaa Gazaanahany waliin jiraatu butamee fudhatamuu isaa odeeffannoon ibsa. Dabalataanis, Obbo Kaasahuun Jaankaa horii isaa hunda saamamuu isaa himameera. Kana malees, Aanaa Martii keessatti Ganda Moollammee keessatti guyyoota muraasa dura namni Ortodoksii tokko haala suukanneessaadhaan ajjeefamuu isaa fi gandoota heddu keessatti sodaan nageenyaa cimaa jiraachuu isaa odeeffannoon ni ibsa. yeroo rakkoon nageenyaa kun itti fufee jiru kanaatti, bulchaan Aanaa Mertii Obbo Kaliil Gananaa fi mootummaa aanaa keessaa namoota Ortodoksii magaalaa Aboomsaa keessatti baqatanii jiranitti, "Magaalaa keenya nu irratti dhiphisaa jirtu; gara bakka irraa dhuftanitti deebi'aa" jechuun dubbachaa jiraachuun himameera.

photo content
+2

ተጠናክሮ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት መረጃ አንድ በምሥራቅ አርሲ ጉና ወረዳ ረኤ አርባ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጦሴ በሚባል ቦታ  ትላንት ቀን 24/10/2018 ዓ.ም ለ25/10/2018  ዓ.ም ሁለት ኦርቶዶክሳውያን የተገደሉ ሲሆን አንዱ መ/ር በጥይት ተመቶ አምልጦ ሆስፒታል ገብቷል  ሦስት( 3) ኦርቶዶክሳውያን  ታግተው ተወስደዋል። 1).ሟች መ/ር ተስፋዬ ተሾመ አጋ እድሜ 42 2). ሟች ሚሚ ግርማ እድሜ 24 እና ባለሁለት ልጆች እናት በጥይት ተመቶ ሆስፒታል የገባው መምህር ብርሃኑ ለማ ይባላል  የ52ዓመት እድሜ የቀበሌ አመራሮች  አሁንም ቢሆን ሕዝቡ ሸሽቶ እንዳይመልጥ  እከለከሉት ነው።      መረጃ ሁለት በምሥራቅ አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ ፈረንቀሳ  ጃዊ ቀበሌ    ልዩ ቦታው ሳጉሬ ቀርሳ የሚባል አከባቢ  24/10/2018 ዓ.ም ለ 25/10/2018ዓ.ም  አጥቢያ አቶ አባይ ታደሰ የሚባል  ኦርቶዶክሳዊ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ተገድሏል። ታጣቂዎቹ  የቀሲስ ደምሰው ሰለሞንን ሴት ልጃቸው  ምሕረት ደምሰውን ፣ግርማ ገረሱ እና ሀና ገዛኸኝ የምትባል እናት ያለ አባት ያሳደገቸው የ12 ዓመት ወንድ ልጇን አግተው ወስደውባታል፣እንዲሁም አቶ ካሣሁን ጃንካ የሚባል ሰው ኩብቶቹን በሙሉ ወስደውበታል በዚህ ወረዳ ሞለሜ ቀበሌ ከሦስት ቀን በፊት አንድ ኦርቶዶክሳዊ በአቃቂ ሁኔታ መገደሉንና በተለያዩ ቀበሌዎች ላይ ከፍተኛ ስጋት መኖሩን ትናንት መዘገባችን ይታወሳል እንደዚህ ዓይነት ጥቃት እየተፈጸመ ባለበት ሁኔታ  የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከሊል ገናና እና ከቢኔዎቻቸው በአቦምሳ ከተማ ተጠልለው ያሉ  ኦርቶዶክሳውያንን ከተማችንን እያጣበባችሁብን ነውና ወደ መጣችሁበት ተመለሱ እያሉ በማስገደድ ላይ ናቸው።

አሳዛኝ ዜና‼️ በምሥራቅ አርሲ ዞን በተለያዩ ወረዳ ሌሊቱን በኦርቶዶክሳውያን ላይ ጭፍጨፋና እገታ ተፈጸሟል በዝርዝር መረጃ እመለሳለሁ

ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፦ 👉ሀገራችንንም ሃይማኖታችንንም እየተነጠቅን ነው 👉በሁለቱም እረኞች ተክደናል(የቤተ መንግሥትና የ ቤተ ክህነት) 👉 እንደ ሌሎች ቤተ እምነቶች ስንጎዳ የሚጮህልን ሀገር የለ
+1
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፦ 👉ሀገራችንንም ሃይማኖታችንንም እየተነጠቅን ነው 👉በሁለቱም እረኞች ተክደናል(የቤተ መንግሥትና የ ቤተ ክህነት) 👉 እንደ ሌሎች ቤተ እምነቶች ስንጎዳ የሚጮህልን ሀገር የለም፣መግለጫ የሚያወጣ በመንግሥት ላይ ጫና የሚያሳድር ኤምባሲ የለም 👉ዓለም ሁሉ ይጠላናል 👉 ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ስብአዊ መብት ጉባኤ፣እንባ ጠባቂ፣ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፣የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ወዘተ.. ሞታችንን የሚያስቀጥሉ ለገዳዮች ሽፋን የሚሰጡ ናቸው 👉የጸጥታ ተቋሟትና የፍትሕ ሚንስቴር የፍጅቱ ተባባሪ ፈጻሚና አስፈጻሚ ናቸው 👉በገንዘባችን የበለጸጉ ባንኮች እና ኢትዮ ቴሌኮም ፍጅቱ ተባባሪ ናቸው በአጭሩ እኛ ለእኛ ካልሆን በቀር አንድም ሊታደገን በሚችል ምድራዊ ኀይል የለም

ብዙዎቻችን አርሲ ላይ ግድያው የቆመ ይመስለናል።ስልታቸውን ቀይረውት ነው።በጅምላ መግደሉ ብዙ ጫጫታ ስላስነሳባቸው ነጣጥሎ ወደ መግደል ስልት ቀይረዋል።እድሜ ብእሬሳ ላበለጸጉን ለ"አዲሲቷ ኢትዮጵያ"መሪዎች ሕዝባችን የጅምላ መቀብሮችን ስለተለማመደው አንድና ሁለት ሰው ሲገደል አይደነግጥም ።እነርሱ ደግሞ የሚፈልጉት ይኽንን ነው።የመከራውን ጥልቀት የማይረዳ ሕዝብ ሁሌም እየተገደለ ይኖራል። ያልተደራጀ ብዙ ሕዝብ በተደራጁ ጥቂት ኀይሎች ይጠፋል።

Inbox  መርቲ ወረዳ <<በግፍ ስተገደለው ኦርቶዶክሳዊና ሌሎች መረጃዎች>> 1) መርቲ ወረዳ   በሞለሜ ቀበሌ  ከሦስት ቀን በፊት አንድ ኦርቶዶክሳዊ  ኦሮሚያን የማስለም ዓላማ አንግበው በሚንቀሳቀሱ በ አክራሪ እስልምና ታጣቂዎች  በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድሏል።ግድያው የተፈጸመው  በምሽት ላይ ነው። እንደ ድትገት ቤቱ ገብተው የተኩስ እሩምታ ከፍተውበት ነው የገደሉት። 2) ቦሌ የሚል አከባቢ ዛሬ ከፍተኛ ዉጥረት አለ አክራሪ ታጣቂዎች እንቅስቃሴ ሲያደርጉ በግልጽ እየታዩ ነው 3) ጋዶ ቀበሌ፤መንዲቃና ቢጮ የሚባሉ አከባቢዎች አሁንም በአክራሪ ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር ናቸው እንዲሁም ጋዶ አርባ አክራሪዎቹ በቋሚነት የሚንቀሳቀሱበት ቀጠና ነው።ነገር ግን  ኦርቶዶክሳውያን    ከአከባቢው   ቀደም ብለው  እርስታቸውን  ለቀው  የወጡ  በመሆናቸው   ባለሥልጣናቱ የተፈናቀሉትን  "ወደ  ቀድሞ  ቦታችሁ  ተመለሱ"  በማለት ስልታዊ  በመሆነ መንገድ ለማስመታት እያሴሩ ነው። https://t.me/Eyo21e

photo content