uk
Feedback
ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea

ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea

Відкрити в Telegram

የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)

Показати більше
2 936
Підписники
-324 години
+3667 днів
+38130 днів
Архів дописів
የሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ጎርጎ ክላስተር የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ በታላቅ ድምቀት አካሄደ!!              ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም በአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት የክላስተር ጠቅላላ ጉባኤ ተካሄደ። ቀን 13/11/2018 ዓ.ም በአፋብን  የሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ፣ አንኮበር ቀጠና ጎርጎ ክላስተር ያሰናዳው ይህ ጉባኤ፤ የዕዙ ከፍተኛ አመራሮች እና የክላስተሩ ስራ አስፈፃሚዎች በተገኙበት በታላቅ ወታደራዊና ድርጅታዊ ስነ-ስርዓት ተካሂዷል። ጉባኤው የወደፊት የትግል አቅጣጫዎችንና የህዝቡን ህልውና የሚያረጋግጡ ቁልፍ አጀንዳዎችን በጥልቀት የመከረ ሲሆን፣ በዋናነትም በሚከተሉት አራት አበይት ነጥቦች ላይ ትኩረቱን አድርጓል፡- 1ኛ.የአፈጻጸም ሪፖርት ማቅረብ፡ የአጠቃላይ የክላስተሩንና የቀበሌዎችን የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳይ ዝርዝር ሪፖርት ቀርቦ አጠቃላይ ዳሰሳ ተደርጎበታል። 2ኛ.ጥልቅ ግምገማ፡ ያለፉትን ወታደራዊ፣ ድርጅታዊና ህዝባዊ ስራዎችን ጥንካሬንና ክፍተትን በመለየት አጠቃላይ ግምገማ ተካሂዷል። 3ኛ. በወቅታዊ ጉዳዮችና በቀጣይ አቅጣጫዎች፡ የትግሉን መንፈስ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግሩና የህዝቡን ደህንነት የሚያረጋግጡ የወደፊት ስትራቴጂካዊ አቅጣጫዎች ተቀምጠዋል። በጉባኤው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት፤ የትግሉን ፈጣን ዕድገትና ጥንካሬ አጉልተው አሳይተዋል። ትግሉ በአጭር ጊዜ ውስጥ እየጎመራ ነው። ከሰፈርና ከቀበሌ አደረጃጀት ተሻግሮ፣ መላውን ህዝብ ያስተባበረ ታላቅ የአማራ ድርጅት መፍጠር መቻሉን ገልፀው  ድላችንም ሩቅ አይመስልም ሲሉ ገልፀውታል። ህዝብን እንደ ህዝብ፣ ጦርን ደግሞ እንደ ጦር አደራጅቶ ዓመታዊ የክንውን ሒደትን በጉባዔ ደረጃ መገምገም መቻሉ የትግሉን ብስለትና የደረሰበትን ከፍተኛ የለውጥ ደረጃ የሚያሳይ ህያው ማረጋገጫ መሆኑን አስምረውበታል። " ክብር ለትግሉ ሰማዕታት"! " ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"! የሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ

አይሰማም የአሳምነው ልጅ ነው አባቴ አባህ አገር ሽዋ መከረ አገር ጠነከረ ነው። በሰፊው እመጣበታለሁ እስከዛ ሸር

+4
ይቀጥላል አለ ነገር ዘንድሮ ነጎድጓድ ክፍለ ጦር

ሰበር የድል ዜና!! ​ነጎድጓድ ክፍለጦር በአገዛዙ ሀይል ላይ በወሰደው እርምጃ አስደናቂ ድል ተቀዳጀ!    ሀምሌ 14/11/2018 ዓ.ም     ---------------------------------- ​ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ አፄ ዘረያዕቆብ ኮር ነጎድጓድ ክ/ጦር በወሰደው ፈጣን ስልታዊ  የማጥቃት እርምጃ አንፀባራቂ ድል ተቀዳጀ ።      በአንጨቆረር ከተማ ዛሬ ሌሊት 11:00 የጀመረው አውደ ውጊያ የጀግኖቹ ወታደራዊ ወኔ ጨምሮ በጠላት ኃይል ላይ ከፍተኛ ምት ሲያሳርፍ የቆየው  ነጎድጓድ ክፍለጦር፣  በተካሄደው  ወታደራዊ እርምጃ ታሪካዊና አንፀባራቂ ድል ተቀዳጅቶ  የአገዛዙ ሚሊሻና አድማ ብተና ማራገፊያ የነበረችውን አንጨቆረር ከተማን በተወሰደው መብረቃዊ የማጥቃት እርምጃ ሙሉ ለሙሉ  ተቆጣጥሯል። ​ክፍለጦሩ ወኔ በተሞላበት ስልታዊ ውጊያ የጠላትን ምሽግ በማፍረስ ፣ የጠላት ኃይልን  በመበደምሰስ እና በመማረክ ግዛቱን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ የበላይነት መቀዳጀቱን ሲገልፅ የአገዛዙ ሀይል ለመመከት ቢሞክርም በተወሰደ ፈጣን የከተማ ውስጥ እርምጃ ሙት እና ቁስለኛ እንድሁም ምርኮኛ በማድረግ አዝረክርከነዋል እኛን መመከት አልቻለም  ብለዋል። ​የነጎድጓድ ክፍለጦር አባላት ላሳዩት የማይናወጥ ፅናት፣ የውጊያ ብቃት ከፍተኛ ምስጋናና አድናቆት በአዋጊወቻቸው  የተቸራቸው ሲሆን ይህ ፈጣን ስልታዊ የማጥቃት እርምጃ ቀጥሎ ጠላታችንን በየቦታው የመቅበር ስራ ይቀጥላል ብለዋል።     ይህ በነጎድጓድ ክፍለጦር የተመዘገበው ታላቅ ድል የሰራዊታችንን የማይበገር ፅናትና ከፍተኛ ብቃት አሁንም በግልፅ ያሳየበት አጋጣሚ ሆኗል። ጀግናው ሰራዊታችን የተጣለበትን ድርጅታዊና ህዝባዊ አደራ በላቀ ጀግንነትና ቁርጠኝነት መወጣቱን አሁንም አጠናክሮ ይቀጥላል!    ​የቀሩ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃዎችን እንደደረሱን ይዘን እንመለሳለን።     ክብር ለትግሉ ሰማዕታት    ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን    ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ

ሰበር የድል ዜና!! ​ነጎድጓድ ክፍለጦር በአገዛዙ ሀይል ላይ በወሰደው እርምጃ አስደናቂ ድል ተቀዳጀ! ሀምሌ 14/11/2018 ዓ.ም ---------------------------------- ​ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ አፄ ዘረያዕቆብ ኮር ነጎድጓድ ክ/ጦር በወሰደው ፈጣን ስልታዊ የማጥቃት እርምጃ አንፀባራቂ ድል ተቀዳጀ ። በአንጨቆረር ከተማ ዛሬ ሌሊት 11:00 የጀመረው አውደ ውጊያ የጀግኖቹ ወታደራዊ ወኔ ጨምሮ በጠላት ኃይል ላይ ከፍተኛ ምት ሲያሳርፍ የቆየው ነጎድጓድ ክፍለጦር፣ በተካሄደው ወታደራዊ እርምጃ ታሪካዊና አንፀባራቂ ድል ተቀዳጅቶ የአገዛዙ ሚሊሻና አድማ ብተና ማራገፊያ የነበረችውን አንጨቆረር ከተማን በተወሰደው መብረቃዊ የማጥቃት እርምጃ ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥሯል። ​ክፍለጦሩ ወኔ በተሞላበት ስልታዊ ውጊያ የጠላትን ምሽግ በማፍረስ ፣ የጠላት ኃይልን በመበደምሰስ እና በመማረክ ግዛቱን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ የበላይነት መቀዳጀቱን ሲገልፅ የአገዛዙ ሀይል ለመመከት ቢሞክርም በተወሰደ ፈጣን የከተማ ውስጥ እርምጃ ሙት እና ቁስለኛ እንድሁም ምርኮኛ በማድረግ አዝረክርከነዋል እኛን መመከት አልቻለም ብለዋል። ​የነጎድጓድ ክፍለጦር አባላት ላሳዩት የማይናወጥ ፅናት፣ የውጊያ ብቃት ከፍተኛ ምስጋናና አድናቆት በአዋጊወቻቸው የተቸራቸው ሲሆን ይህ ፈጣን ስልታዊ የማጥቃት እርምጃ ቀጥሎ ጠላታችንን በየቦታው የመቅበር ስራ ይቀጥላል ብለዋል። ይህ በነጎድጓድ ክፍለጦር የተመዘገበው ታላቅ ድል የሰራዊታችንን የማይበገር ፅናትና ከፍተኛ ብቃት አሁንም በግልፅ ያሳየበት አጋጣሚ ሆኗል። ጀግናው ሰራዊታችን የተጣለበትን ድርጅታዊና ህዝባዊ አደራ በላቀ ጀግንነትና ቁርጠኝነት መወጣቱን አሁንም አጠናክሮ ይቀጥላል! ​የቀሩ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃዎችን እንደደረሱን ይዘን እንመለሳለን። ክብር ለትግሉ ሰማዕታት ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ

የምን የማይታወቁ ኃይሎች?ይታወቃሉ እንጅ! ሰሙን መጥራት ከፈራችሁ አኔ ልንገራችሁ። የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርዓ-ያዕቆብ 1ኛ ኮር ነጎድጓድ ክፍለ-ጦር የልዩ ኦፕሬሽን አባላት
የምን የማይታወቁ ኃይሎች?ይታወቃሉ እንጅ! ሰሙን መጥራት ከፈራችሁ አኔ ልንገራችሁ። የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርዓ-ያዕቆብ 1ኛ ኮር ነጎድጓድ ክፍለ-ጦር የልዩ ኦፕሬሽን አባላት ናቸው።

#ፋኖንና_የአማራ_ህዝብ_የከዳው ባንዳ መጨረሻ‼️ ማቻከል ወርዳ ላይ በተሰራ ኦፕሬሽን ከደ/ኤልያስ (ከቀስተ-ደመና ሻለቃ) ከድቶ ለብልጽግና ስላም አስከባሪ በመሆን ሲያገለግል የነበረ ከሃዲ በዚህ መል
+1
#ፋኖንና_የአማራ_ህዝብ_የከዳው ባንዳ መጨረሻ‼️ ማቻከል ወርዳ ላይ በተሰራ ኦፕሬሽን ከደ/ኤልያስ (ከቀስተ-ደመና ሻለቃ) ከድቶ ለብልጽግና ስላም አስከባሪ በመሆን ሲያገለግል የነበረ ከሃዲ በዚህ መልኩ እርምጃ ተወስዶበታል‼️ #የአማራ_ባንዳ_አለበት_እዳ‼️ 13/11/2018 ዓ.ም

አይበገሬው 64ኛ ክ/ጦር በምስራቅ አፍሪካ የውሃ ማማ ቀጠና የምትገኘው ዋበር ከተማ ወጣ ብሎ ከአረፋ ወንዝ እስከ አድባር፣ አልማና ፈረስቤት መገንጠያ ድረስ ከፍተኛ ተጋሃድሎ ሲፈፅም ውሏል!! 64ኛ ክ/ጦር ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ~~~~~~ ወንዝ የማይበግረው አይበገሬው 64ኛ ክ/ጦር በደቡብ ወሎ በመከነ ሰላም፣ በአባይ ተፋሰስ ሸሎቃማ ቦታዎች በጎጃም በጃዊ ልዩ ስሙ ኩንቡር፣ በየቦቅላ፣ በቁይ፣ በደብረወረቅ፣ በደጀን ጉቢያ፣ በዋበረና በተለያዩ ቦታዎች በርካታ ተጋሃድሎዎችን ሲፈፅም የቆየና ዛሬም እንደ ትላንቱ እየፈፀመ ይገኛል። በአብይ አህመድ ቀጭን ትዛዝ የተሰጣቸው ሌ/ጄነራል መሀመድ ተሰማ፣ ብ/ጀነራል አዲሱ መሀመድ፣ብ/ጄነራል መላኩ ገላነህ፣ ብ/ጄነራል ሶፍያን አህመድ የመሳሰሉት ያለ የሌለ መካናይዝድ ጦር በመያዝ ጎጃምን ለማውደም በተለያዩ ቦታዎች ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያርጉ ቢሆንም በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር እና 54ኛ ክ/ጦሮች በተባበረ ክንድ በዋበር አስበውት የነበረ እቅዳቸውን በሙሉ የቁም ቅዠት ሆኖ ቀረቷል። በፋሽቱ አብይ አህመድ ትዛዝ የተሰጣቸው ጀኔራሎችና ኮሎኔሎች ጎጃምን ለማውደም በርካታ መድፎችን፣ ዙ-23፣ BM ፣ ሞርተር፣ በቁጥር መግለፅ የማንችላቸው ድሽቃዎች፣ ብሬኖችና ስናይፕሮች የመሳሰሉት ከበባድ መሳሪያዎችን በመያዝ የም/አፍሪካ የውሃ ማማ የሆነውን ጮቄ ተራራን ለመያዝ ከድጎፂዮን ወደ ዋበር ጮቄ ተራራማና ደጋማ ቦታዎችን የተንቀሳቀሰ ቢሆንም ይህንን መርጃ ቀድሞ የደርሳቸው የደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ልጆች 64ኛ ክ/ጦር ከ54ኛ ክ/ጦር ጋር በመቀናጀት የጮቄው ደጋማ ክፍል የሆነችው ዋበር ከተማን ሀምሌ 12/2018 ዓ.ም ለአገዛዙ ሳያስደፍሩ ውለዋል። የደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ልጆች በዋበር ከተማ መምጣታቸውን የሰመው የአገዛዙ ግሬሳ ሰራዊት ከድጎፂዮን ወደ ዋበር የመድፍና ከባድ መሳሪያ ቅንቡላዎች ሲያስወነጭፍ ውሏል። በሁለቱ ክፍለ ጦሮች ክንደ ብርቱ ሰራዊት ከፍተኛ ተጋሃድሎ ሲያደርጉ የዋሉት የጠላትን እቅድ በማክሸፍ፣ የጠላትን ዙ-23 የቡድን መሳሪያ በወገን ድሽቃና እና ሹተር አልሞ ተኮሾች ጀግኖች ከአገልግሎት ውጭ እንዲሆን በማድርግ የጠላት መካናይዝድ ጦር ቅስም በመስበር ባለበት ቦታ እንዲውል አድርገውታል። የደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ልጆች ዋበር ከተማ ከፍተኛ ተጋድሎ ሲያደርጉ መዋላቸው የሰሙት የአብይ አህመድ ጀኔራሎች፣ ኮሎኔሎችና ግሬሳ ሰራዊታቸው ሀገር ስትደፈር፣ ስትወረር፣ ለሀገር ዳር ድንበር መጠበቂያ የሚሆነውን የቡድን መሳሪያ አስተዳድራዋለሁ በሚለው ህዝብ፣ በንፁሃን ላይ ሲያዝንቡት አምሽተው በአሉበት ቦታ አድፍጠዋል። አዲስ ትውልድ፣ አዲስ ተስፋ፣ አዲስ አስተሳሰብ!! ሀምሌ 13/2018 ዓ.ም አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር ሕዝብ ግንኙነት

እውነተኛ ህዝባዊ ምክክር ማለት እንዲህ ነው‼️ ትግላችን የህዝብ ፥ለህዝብ ነው የምንለው በበርካታ ማሳያዎችና መለኪያዎች ነው ።ከህዝባችን ተደብቀን ፣ከህዝባችን ጋር ሳንመክር የምንሰራው አንዳችም ነገር የለም ። የአብዮታችን ትግላችን ቁልፍ ጉዳይ የህልውና አደጋ ውስጥ የሆነውን ህዝባችን ከገጠመው አደጋና ከፈፅሞ መጥፋት መታደግ ነው ።ከዚያም ባሻገር ታላቁ ህዝባችን በወርድና ቁመቱ ልክ ፤ በነበረው፥ባለው አገራዊ አበርክቶ ልክ ትክክለኛ መሪዎች እንዲኖሩት እና ለሁሉም የሚበጅ ሰርአት- መንግስት ማወለድ ነው ። በመሆኑም በየትኛው ሁኔታ ውስጥ ሆነን ከህዝባችን ጋር ምክክር እናደርጋለን።የወገናችንን ጥቅሙን፣ፍላጎቱን እና ልባዊ መሻቱን ቁጭ ብለን እንጠይቃለን።በፍጥነትም ምላሽ እንሰጣለን። አዲሱ ትውልድ በአንድ እጁ ወደ ጠላት የሚተኩስ ፤በሌላኛው እጃችን ከህዝባችን ጋር እንመክራለን፣እናደራጃለን የወደፊቱን የትግል አቅጣጫችንን በጋራ እንተለማለን ። ህዝባዊ ምክክር ማለት ይኼው ነው። ክፋት ለማንም ፣በጎነት ለሁሉም! አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ! Hailemichael Bayeh

ሰበር ዜና የጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር  አካል የሆነው ቴዎድሮስ ብርጌድ በወገራ ወረዳ ድል  ተቀናጀ።    የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ ዕዝ  የዳግማዊ ቴዎድሮስ (5ኛ) ኮር  ግዙፋን  ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር ቴዎድሮስ ብርጌድ አሀድ የሆኑት ራስ አሞራው  ውብነህ ሻለቃ ቁጥር አንድ  እና   አሳምነው  ሻለቃ  በጥምረት  ባደረጉት ከባድ አውደ ውጊያ ጠላትን በዝረራ ሸኝተውታል ። የቴዎድሮስ ብርጌድ መሰረት የትግል ጀማሪ የሆኑት  ሁለቱ ሻለቆች ትናንት  ሀምሌ 10/2018 ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 2፡30  በወገራ ወረዳ ትርጎስጌ እና ዳባት አቦ ቀበሌዎች  ለመግደልና ለመዝረፍ የመጣውን  ሆድ አደር ሀይል  የሚገባውን በቀይ ጥይት ሰጥተውታል ።እንደ ተከበበና መውጣት እንደማይችል የተረዳው  የአብይ አህመድ ወንበር አስጠባቂ ሀይል የድረሱልኝ ጥሪ  ባስተላለፈው  መሰረት ተጨማሪ ሀይል ከአምባጊወርጊስ ፣ገደብየ እና  ዳባት ከተሞች አምጥቶ ለጊዜው ሀይሉን ከሙሉ ድምሰሳ ቢያተርፍም  መታደግ ያልቻላቸው አራት አጥቦ አይለብሴ ሚኒሻን ጨምሮ  11 የመከላከያ አባላቱን  በሞት   8ቱን ደግሞ  በቁስል አጥቷል ከቆሰሉት መካከል  ጌታቸው ውቤ  የተባለ ማህበረሰቡን ሲያሰቃይ የነበረ  የሚኒሻ መሪም ይገኝበታል አሁን ላይ  ቁስለኞች ጎንደር ሆስፒታል  ለህክምና መግባታቸው ተረጋግጧል  ። ግዙፋ  ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር ትናንትና በጎንደር ዙሪያ ዳዋ እና አምቦበር እንዲሁም በወገራ ወረዳ ትርጎስጌ እና ዳባት አቦ ቀበሌዎች አሰፍስፎ  የመጣውን የብርሃኑ ጁላን ምስለኔ ሰራዊት  በሚገባ መክቶ  ጭቃ ላይ ሲያንከባለል የዋለ አሳማ አስመስሎ መልሶታል  ።               ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን  !!! አርበኛ  ታድሎ ደሴ (ካስትሮ ) የጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር ህ/ግን /ኃላፊ                 ሀምሌ 11/2018 ዓ/ም

አንገር ጉትን ክ/ጦር በአገዛዙ ጦር ላይ በደፈጣ ጥቃት ድል መቀዳጀቱ ሲገለፅ፤በጉቶ ጊዳ ወረዳ ሜጢ ቀበሌ ለይ በአንድ ሆድ አደር ካድሬ ላይ የማያዳግም እርምጃ ተወሰደበት!!! የአፋብን ወለጋ/ቢዛሞ አንሻ ሰይድ ዕዝ አንገር ጉትን ክ/ጦር አካል የሆነው የድቾ መብረቅ ሻለቃ1 በጥላት ሃይል ላይ አንፀባራቂ ድል ተቀዳጀ። ሐምሌ13ቀን 2018ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት መነሻውን በምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ቀበሌ ልዩ ቦታዋ "ዶሮ በራ" ከምትባል ቦታ በመነሳት ወደ ዲቾ ተራራ ለደፈጣ እቅስቃሴ እያደረገ ባለበት ሁኔታ የድቾ መብረቅ ሻለቃ1 ቀድሞ ቦታውን በመያዝ የጥላትን ሃይል ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተቺሏል። ፨በጥላት ላይ የደረሰበት ጉዳት ሁለት የመከላከያ ሃይል ተበታትነው እግሬ አውጪኚ ብለው ሲሮጡ እጅ ከፈንጂ ከነሙሉ ትጥቃቸው ሲያዙ የደረሰበትን ምት መቋቋም ሲያቅተው ቁስለኛውን ይዞ ወደኋላ እዲመለስ ተገዷል። በሌላኛው ጌጤ ግርማ መብረቅ ክ/ጦር የኦፕሬሺን ስራ በመስራት የጥላት የመረጃ መረብ በመበጣጠስ ላይ ይገኛል።ክ/ጦሩ በምስራቅ ወለጋ ጉቶ ጊዳ ወረዳ ሜጢ ቀበሌ ላይ የአገዛዙ መረጃ የነበረ ተከፋይን ዘመን ወርቁ በሚባል ባንዳ ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል። ግለሰቡ በተደጋጋሚ በክ/ጦሩ ማስጠንቀቂያና ምክር ቢሰጠውም ባለመስማቱ በብሶት ሻለቃ የቅኚት ቡድን አማካኚነት ዘልቆ በመግባት እስከወዳኛው ሊሰናበት እንደቻለ የክፍለጦሩ ሪፖርተር ከግንባር በላከው መረጃ አመላክቷል። በተጨማሪም የአገዛዙ ተላላኪ ተከፋይ ካድሬ ላይ እድህ አይነት የማያዳግም እርምጃዎቺ ተጠናክረው ስለሚቀጥሉ ሌሎች  ተላላኪዎቺ ከዘመን ወርቁና ከጌታቸው መንግስቱ ተማሩ። ግፍ የወለደን: ግፈኞቺን የምቀጣ የአንሻ ሰይድ ወድሞቺ ነን!!! አፋብን ወለጋ /ቢዛሞ አንሻ ሰይድ ዕዝ ህ/ግንኙነት መምሪያ

አፋብን ወሎ ቤተ-አማራ ምኒልክ ዕዝ 106ኛ ኮር 31ኛ ክፍለጦር በዳውንት ወረዳ ታላቅ ጀብዱ ተቀዳጁ! የክፍለጦሯ ቃኝ ባደረገችው የደፈጣ ውጊያ የአገዛዙን ሰራዊት 09 ቀበሌ ጉደር በተባለ ቦታ ላይ ጥምር ሰራዊቱ በርካታ ሙትና ቁስለኛ ሲደረግ፤ ሌሊቱን የዳውንት ወረዳ ጤና ጣቢያ አልጋዎች በአገዛዙ ቁስለኛና ሙት ሰራዊት ተጨናንቀው ያደረ ሲሆን ጠዋት ላይ በሁለት ባስ ከፍተኛ ቁስለኞቹ ተጭነው ወደ ደሴ ሆስፒታል ተወስደዋል። የአማራን ህዝብ ሊጨፈጭፍ ወደ አማራ ክልል በብአዴን ፊትአውራሪነት የገባው የአገዛዙ ጥምር ሰራዊት በ31ኛ ክፍለጦር አናብስት ፋኖዎች ወደ ሲዖል ተሸኝቷል። በመጨረሻም የጓዶቻቸውን አስከሬን ለማውጣት ሲገትቱ የነበሩ የጠላት የሰራዊት በአልሞ ተኳሽ ፋኖዎች ቅንድብ ቅንድባቸውን ተብለው ሙት ተደርገዋል። መዳረሻውን ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ሕዝብ የሕልውና ተጋድሎ ይቀጥላል ሲል መረጃውን የ106ኛ ኮር ሚዲያና ኮሚኒኬሽን መምሪያ አድርሷል። ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! አፋብን ወሎ ቤተ-አማራ ምኒልክ ዕዝ 106ኛ ኮር ሚድያና ኮሙኒኬሽን ሀምሌ 13/11/2018 ዓ/ም

ከትጥቅ ትግሉ ባሻገር ጎን ለጎን ህዝባዊ መድረኮች ተጠናክረው ቀጥለዋል። የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ወሎ ቤተ-አማራ ምኒልክ ዕዝ 303ኛ ግዙፉ አሳምነው ኮር በተቆጣጠራቸው ቦታወች ከውጊያ ጎን ለጎን ህዝባዊ መድረኮችን በማካሄድ የህዝቡን እና የፋኖን የተቀናጀ  ትስስር በመፍጠር አንድነትን ማጠናከርና የተጋረጠበትን የአማራ የህልውና ታጋድሎ በጥልቀት በመወያየት የነቃ ተሳቶፎን እያሳዬ ይገኛል። ህዝባዊ መድረኮቹ ፋኖ በተቆጣጠራቸው  በተለያዩ ጊዚያዊ የሲቪል መዋቅር ወረዳዎች መቄት ወረዳ ፣ላስታ ወረዳ እና ቡግና ወረዳ የሲቪል መዋቅር ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የክፍለጦር እና የኮር አመራሮችን ስምሪት በመስጠት ጠንከር ያለ ህዝባዊ መድረኮች ተካሒደዋል። ህዝባዊ መድረኮቹ የህዝቡን የነቃ ተሳትፎ ያካተተ ሲሆን ላስታ ወረዳ 04 ሳርዝና ቀበሌ ፣መቄት ወረዳ 09 ቂላ ቀበሌ እና ቡግና ወረዳ 05 ቅደስ ሃርቤ ቀበሌ ላይ ለተከታታይ ቀናት የህዝብና የሰራዊቱን አሁናዊ የአማራን ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የህዝቡና የሰራዊቱ የጋራ ጥምረት አስፈላጊ እንደሆነ በኮሩ እና በክፍለ ጦሩ ትምህርት ተሰጥቷል ። ውይይቶቹ በአምስት ዋናዋና ነጥቦች ያተኮረ ነው። 1' የአማራ ፋኖ መነሻወች እና አሁን ያለበት ደረጃ 2' የህልውና ትግሉን ጫፍ ለማድረስ ከህዝቡ ምን ይጠበቃል 3' የህዝብ አስተዳደር ተግባርና ሃላፊነት 4' የህዝብ እና የፋኖ አንድነትና አብሮ ከመስራት አኳያ 5' ከአገዛዙ ስቦ በማስከዳት ሂደት ለሚመጡ የአገዛዙ ወታደሮች እንክብካቤ ከመስጠትና ተደጋግፎና ተባብሮ ከመስራት አኳያ በሚል ህዝባዊ ውይይቶች ተካሂደዋል ሲል የ303ኛ ግዙፉ አሳምነው ኮር ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን  መምሪያ መረጃውን አድርሷል። መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል። ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !! አፋብን ወሎ ቤተ-አማራ ምኒልክ ዕዝ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ! ሐምሌ13/11/2018 ዓ 'ም