INFO TECH CRYPTO
Відкрити в Telegram
🎓 INFO TECH EDUCATION 📚💻 ከ 9ኛ–12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተዘጋጀ የትምህርት መድረክ። ✅ የ Exit Exam & Model Exam ጥያቄዎች ✅ የ Matric / National Exam ሞዴሎችና የልምምድ ጥያቄዎች ✅ COC / Holistic የፈተና ጥያቄዎች ✅ SAT / UAT / GAT የልምምድ ጥያቄዎች ✅ ከ 9–12ኛ ክፍል Aptitude ጥያቄዎች በዚህ ገፅ ያገኛሉ።
Показати більше984
Підписники
+124 години
+197 днів
+1230 днів
Архів дописів
📱 SOCIAL MEDIA MARKETING TRAINING
🎓 INFO TECH CRYPTO
🌐 መግቢያ
በዛሬው የዲጂታል ዓለም ማህበራዊ ሚዲያ ሰዎች ከጓደኞቻቸውና ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመገናኘት ብቻ የሚጠቀሙበት መድረክ አይደለም። ለBusiness፣ Branding፣ Promotion፣ Content Creation እና ለተለያዩ Online Income እድሎች እየተጠቀሙበት ይገኛል።
Social Media Marketing ደግሞ ይህንን እድል በዕቅድና በትክክለኛ ዘዴ በመጠቀም ምርት፣ አገልግሎት፣ የግል ብራንድ ወይም ሀሳብ ለተገቢው ታዳሚ ማድረስ ነው።
በዚህ ስልጠና ተማሪዎች Social Mediaን በቀላሉ መጠቀም ብቻ ሳይሆን፣ ዓላማ ማውጣት፣ ታዳሚን መለየት፣ ተገቢ Platform መምረጥ፣ ማራኪ Content መፍጠር፣ ብራንድ መገንባት እና የMarketing ውጤትን መለካት ይማራሉ።
🎯 የስልጠናው ዋና ዓላማ
ተማሪዎች Social Media Marketingን ከመሠረቱ ጀምሮ በተግባር እንዲማሩና የተማሩትን እውቀት በBusiness፣ Branding፣ Promotion እና Content Creation ላይ እንዲተገብሩ ማስቻል ነው።
📚 በስልጠናው የሚሸፈኑ ዋና ርዕሶች
Social Media እና Social Media Marketing
Digital Marketing እና Social Media Marketing
Target Audience መለየት
Social Media Platforms
Content Creation እና Content Strategy
Personal Branding
Caption እና Copywriting
Visual Content እና Design
Organic እና Paid Marketing
Analytics እና Performance
Social Media Marketing Plan
ተግባራዊ ፕሮጀክት
📱 የምንመለከታቸው Platforms
Facebook • Instagram • YouTube • TikTok • Telegram • LinkedIn • X
የስልጠናው ዋና መርህ፦
✅Social Mediaን መጠቀም ብቻ ሳይሆን፣ በዓላማ እና በዕቅድ መጠቀም።
⭐️🔗🤖Nice Jobs 🔥
👍Online work እና Free የቴሌ እና የ ሳፋሪኮም ኢንተርኔት ሚለቀቅበት ምርጥ ቻነል ነው ጆይን በሉ🎁
ዛሬ ማታ የ 500 Birr Give away አለ 🔥🔥🔥
Link ; @Nice_jobs1
#⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባን ይፋ አድርጓል።
የተመደቡበትን ዩኒቨርሲቲ ይመልከቱ 👇 https://student.ethernet.edu.et/view-placement
በምደባው ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተማሪዎች ቅሬታችሁን ይህ ምደባ ይፋ ከሆነበት ጀምሮ በአምስት ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን መረጃና ማስረጃ በማያያዝ እንድታቀርቡ ተብሏል።
ቅሬታ ለማቅረብ 👇
https://student.ethernet.edu.et/complaints
በአካል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር በመሔድ የሚቀርብ የምደባ ቅሬታን የማያስተናገድ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ቅሬታ በምታስገቡበት ወቅት የሐሰት መረጃ፣ የተሳሳተ ማስረጃ ወይም የተጭበረበረ ሰነድ ማቅረብ በፍጹም የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችንን እና ግሩፑን ይቀላቀላሉ 👇👇
✅@Info_tech19
✔️@Infotech1921
💰@OnlineAds19
#like👍 #share ➡️#comment 💬 #reaction 🫥
ለወዳጆዎ ያጋሩ መልካምነት ለራስ ነው 🙏
🎁🎁🎁🎁🎁🔤🔤🌐🌐🌐
እሺ በእናንተ ምርጫ መሰረት ባለ 25 ብር ካርድ ተመርጧል ለማሸነፍ
1. 🫥@Info_tech19 መቀላቀል።✅
2. 🫥@OnlineAds19 ላይ 100 ሰው አድ ማድረግ ነው:: እንደጨረሳችሁ
username melak 🔽🔽
✅@Infotech1921 ላይ ላኩ ✌️ መላካም ዕድል 🤝
እሺ በእናንተ ምርጫ መሰረት ባለ 25 ብር ካርድ ተመርጧል ለማሸነፍ
1. 🫥@Info_tech19 መቀላቀል።✅
2. 🫥@OnlineAds19 ላይ 100 ሰው አድ ማድረግ ነው::✅
እንደጨረሳችሁ username melak @Infotech1921 lay laku ✌️ መላካም ዕድል 🤝
#ጥቆማ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌንየም ሕክምና ኮሌጅ በአጠቃላይ ነርሲንግ BSc ፕሮግራም ለ2019 ዓ.ም ተማሪዎችን ለመጀመሪያ ጊዜ እየተቀበለ ነው፡፡
ፈጠራ የታከለበት የማስተማር ዘዴ፣ ሲሙላሽን መሰረት ያደረገ፣ በቀጥታ የሚደረግ የክሊኒካዊ የሥራ ልምምድ እና ሌሎችንም ያከተተ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ለፕሮግራሙ የሚፈለጉ ተማሪዎች ብዛት 30 ሲሆን ከዚህ ውስጥ 10 በመቶ ለአዳጊ ክልሎች የተመደበ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
ለቅበላ የ12ኛ ክፍል ውጤት
● ለአዳጊ ክልሎች ለወንድ 400 ፣ ለሴት 375
● ለሌሎች ክልሎች ለወንድ 425 ፣ ለሴት 400
● የትራንስክሪፕት አማካይ ውጤት 70%
ለማመልከት 👇
https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችንን እና ግሩፑን ይቀላቀላሉ 👇👇
https://t.me/Info_tech19
https://t.me/Infotech1921
https://t.me/OnlineAds19
#Like👍 #share⤵️ #comment🗨️
ለወዳጆዎ ያጋሩ መልካምነት ለራስ ነው 🙏
#AAU #GAT
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ሴሚስተር የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች አመልካቾችን በድጋሜ በመቀበል ላይ ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው ለ Masters ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብሮች እንዲሁም ለ PhD ፕሮግራም አመልካቾችን ይቀበላል፡፡
አመልካቾች የሚቀበልባቸውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ዝርዝር በ https://admission.aau.edu.et/GraduatePrograms መመልከት ይችላሉ፡፡
ለማመልከት ከላይ የተያያዘውን የማመልከቻ እና ምዝገባ ሒደት ይከተሉ፡፡
የማመልከቻው ጊዜ የሚያበቃው መስከረም 05/2019 ዓ.ም ቀን 6፡30 ነው፡፡ በቀሩት ሰዓታት ያመልክቱ፡፡
የመግቢያ ፈተናው መስከረም 06/2019 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ።
ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም፣ እና በሀገራዊ የትምህርት ፍትሃዊነት መርህ ላይ ተመስርቶ መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም መሰረት ከታችን የተገለጸውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ለሪሚዲያል መርሃ ግብርየዩኒቨርሲቲ ቅበላ ብቁ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
1. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 240 እና ከዚያ በላይ (40%)
2. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 228 እና ከዚያ በላይ (38%)
በልዩ ድጋፍ የሚታይ የተማሪ ምድብ
1. ከአፋር፣ ሶማሌ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%)
2. ከአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%)
3. በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ ዓይነ ስውር ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ500 ውስጥ 185 እና ከዚያ በላይ (37%)
4. በተፈጥሮ ወይም በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ መስማት የተሳናቸው ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መስከረም 4 ቀን 2019 ዓ/ም
@tikvahethiopia
📞True Caller Premium Unlocked 🔓
✔ ማስታወቂያ የለውም
✔ ስልካችሁን ማን እንዳየ ማወቅ ትችላላችሁ
✔ እምቢ ካላችሁ play store disable አድርጉ መጀመሪያ
✔ ምንም ክፍያ አይፈልግም
✔ የተቆለፈ ምንም ነገር የለውም
✔ ሌላ የምፈልጉት ካለ ኮሜንት ላይ 🗨️
@Info_tech19
📞True Caller Premium Unlocked 🔓
✔ ማስታወቂያ የለውም
✔ ስልካችሁን ማን እንዳየ ማወቅ ትችላላችሁ
✔ እምቢ ካላችሁ play store disable አድርጉ መጀመሪያ
✔ ምንም ክፍያ አይፈልግም
✔ የተቆለፈ ምንም ነገር የለውም
✔ ሌላ የምፈልጉት ካለ ኮሜንት ላይ
