uk
Feedback
Ethiopian Entrance examination preparation 2018

Ethiopian Entrance examination preparation 2018

Відкрити в Telegram

◉ This channel serve as quiz and short tricks provider! ✨ It provides all the quizzes and tricks from grade 9 through grade 12. 🔭 ◉ Some useful videos are also included! ➊➋ Entrance ተፈታኝ ከሆኑ ፣ join this channel right now!! 📝 Join it right away! 💎

Показати більше
1 128
Підписники
Немає даних24 години
+577 днів
+7230 день
Архів дописів
🌐በሀገራችን Medicine የሚሰጡ ዩኒቨርሲቲዎች ዝርዝር ✅Addis Ababa University ✅Adigrat University ✅Aksum University ✅Ambo University ✅Arba Minch University ✅Arsi University ✅Bahir Dar University ✅Debre Berhan University ✅Debre Markos University ✅Debre Tabor University ✅Dilla University ✅Dire Dawa University ✅University of Gondar ✅Haramaya University ✅Hawassa University ✅Jigjiga University ✅Jimma University ✅Madda Walabu University ✅Mekelle University ✅Mizan-Tepi University ✅Wachemo University ✅Wolaita Sodo University ✅Wolkite University ✅Wollega University ✅Wollo University ✅Werabe University

ለማየት የተቸገራችሁ ተማሪዎች ከታች ባለው ግሩፕ admission number & first name ላኩልን በማየት እንግዛችሁ። አሁን ይስራል

ለማየት የተቸገራችሁ ተማሪዎች ከታች ባለው ግሩፕ admission number & first name ላኩልን በማየት እንግዛችሁ።

You can see your results now 🎉🎉🎉
You can see your results now 🎉🎉🎉

" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms 📨 @keleme_2013

The 2018 E.C. national examination results will be available through the official result-checking system starting 19/09/2018
The 2018 E.C. national examination results will be available through the official result-checking system starting 19/09/2018 E.C. at 1:00 PM. Galagala sa'atii 1 kasee kan ilalamuu

ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 የትምህርት ዘመን የቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የምዝገባ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ ምረቃ መደበኛ (በመንግስት ስኮላ
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 የትምህርት ዘመን የቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የምዝገባ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ ምረቃ መደበኛ (በመንግስት ስኮላርሺፕ እና በግል ክፍያ) እንዲሁም በማታና ተከታታይ መርሃ-ግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት እና መስፈርቶች መሠረት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርስቲው ገልጿል፡፡ አስፈላጊ መስፈርቶች እና ቀናት * የምዝገባ ቀን፡ ከነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ። * መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች፡ * በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም ደረጃ 4 አጠናቀው (COC) ያለፉ * የመግቢያ ፈተና (UAT) የሚሰጥበት ቀናት ከጳጉሜን 02 እስከ ጳጉሜን 4 ቀን 2018 ዓ.ም ለመመዝገብ የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑ (አሁን አልተከፈተም ፤ ከትንሽ ቀን በኃላ ይከፈታል) https://admission.aau.edu.et/

ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው :: 1. eaes.et 2. eaes.gov.et 3. eaes.edu.et 4. result.neaea.gov.et 4. t.me/EAESbot

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ምን አሉ ? (የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ) - የዘንድሮው ውጤት ከአምናው በጥሩ ደረጃ ተሻሽሏል። - ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርስ
+1
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ምን አሉ ? (የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ) - የዘንድሮው ውጤት ከአምናው በጥሩ ደረጃ ተሻሽሏል። - ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርስቲ አስገብቶ ማስፈተን በተጀመረበት የመጀመሪያ አመት ያለፉ 3.2% ፣ በሁለተኛው 2.9% ፣ በሶስተኛው 5.2% ፣ በአምናው አራተኛው ዓመት 8.9% ደረሰ አሁን በአምስተኛው ዓመት 12.8% ነው ያለፉት። - ዘንድሮ በ2018 ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን  550,210 ተማሪ ነው የተፈተነው። - ፈተናውን ያለፈው ተማሪ ብዛት 70,544 ነው። - ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6% አልፈዋል። ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3% አልፈዋል። #በፐርሰንት - ክልሎች ካስፈተኗቸው ተማሪዎች ምን ያህል ተማሪ አሳለፉ ? (ያሰፈተኗቸው ተማሪዎች ቁጥር ይለያያል) 1. አዲስ አበባ 32.3% 2. ሀረሪ 22.67% 3. አፋር 15.6% 4. አማራ 15.56% 5. ድሬዳዋ 11.29% 6. ትግራይ 11.2% 7. ኦሮሚያ 10.53% 8. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 9.23% 9. ሶማሌ 9.2% 10. ሲዳማ 6.95% 11. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 6.12% 12. ደቡብ ኢትዮጵያ 5.82% 13. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 4.92% 14. ጋምቤላ 3.74% በቁጥር ምን ያህል ተማሪ ከየክልሉ አለፉ ? (ያስፈተኑት ቁጥር ይለያያል) 1. ኦሮሚያ ➡ 20,807 ተማሪዎች 2. አዲስ አበባ ➡ 18,646 ተማሪዎች 3. አማራ ➡ 15,225 ተማሪዎች 4. ትግራይ ➡ 3,146 ተማሪዎች 5. ደቡብ ኢትዮጵያ ➡ 3,011 ተማሪዎች 6. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ➡ 2,800 ተማሪዎች 7. ሲዳማ ➡ 1,827 ተማሪዎች 8. ሶማሌ ➡ 1,616 ተማሪዎች 9. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ➡ 835 ተማሪዎች 10. አፋር ➡ 705 ተማሪዎች 11. ሀረሪ ➡ 599 ተማሪዎች 12. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ➡ 457 ተማሪዎች 13. ድሬዳዋ ➡ 410 ተማሪዎች 14. ጋምቤላ ➡ 280 ተማሪዎች - ባለፈው ዓመት ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች 1,232 ነበሩ ዘንድሮ ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 565 ናቸው። - ከዚህ ቀደም ምንም ተማሪ ካላሳለፉ ትምህርት ቤቶች ውስጥ በኮፒዩተር ፈተና ወደ 4,500 ተማሪዎች አልፈዋል። ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች በክልል ምን ያህል ናቸው ? • ኦሮሚያ 156 • አማራ 98 • ደቡብ ኢትዮጵያ 86 • ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 69 • ትግራይ 48 • ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 29 • ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 22 • አፋር 21 • ሲዳማ 16 • ሶማሌ 9 • ድሬዳዋ  5 • ሀረሪ 3 • ጋምቤላ 2 • አዲስ አበባ 1 - ሁሉንም ያስፈተኑትን ተማሪዎች ያሳለፉ 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ባለፈው አመት 62 ነበሩ ዘንድሮ 88 ሆነዋል። በክልሎች ምንም ያህል ትምህርት ቤቶች 100% አሳለፉ ? • ኦሮሚያ 37 • አዲስ አበባ 24 • አማራ 8 • ደቡብ ኢትዮጵያ 4 • ትግራይ 4 • ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 3 • ሲዳማ 2 • አፋር 1 • ድሬዳዋ 1 • ሀረሪ 1 • ሶማሌ 1 • ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 1 - በኮምፕዩተር እና በወረቀት በተፈተኑ ተማሪዎች መካከል ያለው የማለፍ ምጣኔ ትልቅ ልዩነት አለው። ኦንላይ የተፈተኑ 18.3% አልፈዋል። በወረቀት የወሰዱ 4.2% ናቸው ያለፉት። አንዱ ቶሎ በወረቀት ከመፈተን መውጥቶ ኦላይን ለመስጠት እቅድ አለው 60% ነው ዘንድሮ ቀጣይ አመት 100% ኦንላይን ሁሉንም። - የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት ስንት ነው ? • በተፈጥሮ ሳይንስ • 🥇 ከወንድ 👉 591/600 ኦዳ ስፔሻል ቦርንዲግ ትምህርት ቤት አዳማ 🥇 ከሴት 👉 583/600 ከአገው ምድር ትምህርት ቤት እንጅባራ • በማህበራዊ ሳንይንስ • 🥇 ከወንድ 👉  576/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት 🥇 ከሴት 👉 569/600 አዲስ አበባ ቦሌ ሱፐርሆሊሴቪየር ትምህርት ቤት -  ስልክ ይዘው የገቡ 265 ተማሪዎች ከፈተናው ተሰርዘዋል። - ኮምፒዩተር ላይ ባለ " ኢሬጉላተሪ " ተብለው ጉዳያቸው እየተጣራ ያለ አለ። - ከዚህ በፊት ከነበረው መሻሻል እየታየ ስለሆነ በጣም ደስተኞች ነን። - ዘንድሮም ወደ ሬሜዲያል የሚገቡ ተማሪዎች ይኖራሉ። - ሬሜዲያል ሁሌ የሚኖር አይደለም። በሚያልፈው ተማሪ ብዛት ነው የሚወሰነው። ዘንድሮ 70 ሺህ ተማሪ ስላለፈ ዘንድሮ ሬሜዲያል የሚገባው ይቀንሳል። 📌 ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ሰኞ ወይም ከነገ ወዲያ ማክሰኞ ጀምሮ ውጤታቸው ማየት ይችላሉ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተማሪዎች ውጤት የሚመለከቱባቸውን አማራጮች ተከታትሎ ያቀርባል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ነሐሴ 17 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

ውጤት መቼ ይታያል ? ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ። በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል።
ውጤት መቼ ይታያል ? ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ። በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

ከፍተኛ ውጤት ! በማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ 576.2 ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት ተመዝግቧል። በሴት 569.1 ከቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት ተመዝግቧል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
ከፍተኛ ውጤት ! በማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ 576.2 ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት ተመዝግቧል። በሴት 569.1 ከቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት ተመዝግቧል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

" ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለ
" ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (የትምህርት ሚኒስትር) ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

ከፍተኛ ውጤት ! በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 591.6 ከ600 ተመዝግቧል። ተማሪው የኦዳ ስፔሻል ቦርዲንግ - አዳማ ተማሪ ነው። ከሴት ደግሞ 583 ከ600 ሲሆን ከእንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ነ
ከፍተኛ ውጤት ! በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 591.6 ከ600 ተመዝግቧል። ተማሪው የኦዳ ስፔሻል ቦርዲንግ - አዳማ ተማሪ ነው። ከሴት ደግሞ 583 ከ600 ሲሆን ከእንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ነው። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው። ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው። ቲክቫህ
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው። ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚ
+1
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ማምጣት ችለዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

​​«اللهم ارزقني راحة البال، وهدوء النفس، وسكينة الروح، وطمأنينة القلب. يا رب اشرح لي صدري ويسِّر لي أمري، واقضِ حوائج المحتاجين، وتقبل منا التوبة فيه، وأعنا على ذكرك وشكرك وحسن عبادتك». يا رب في هذا الشهر العظيم، هب لنا باباً في الجنة، واسقنا من حوض نبيك محمد صلى الله عليه وسلم شربةً هنيئةً لا نظمأ بعدها أبداً، واحشرنا في زمرته، واجعل هذا الشهر نهاية لكل مصاعبنا وتعبنا وحزننا وكربنا» «يا شديد القوى ويا شديد المحال، يا عزيز يا عزيز يا عزيز، ذلت بعظمتك جميع خلقك، فاكفني شر خلقك يا محسن يا مجمل يا منعم يا مفضل. اللهم إني أعوذ بك من كل شدة وبلاء وبلية قدرتها في هذا الوقت يا مالك الدنيا والآخرة». «اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ وَبَارِكْ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِهِ صَلَاةً تَلِيقُ بِجَمَالِهِ وَجَلَالِهِ وَكَمَالِهِ».

Repost from Serve Global
🙏 እባክዎ ይህንን እድል በማጋራት ይተባበሩን ከልብ እናመሰግናለን!! Dear all, Kindly try this vacant position for yourself or share for interested a
🙏 እባክዎ ይህንን እድል በማጋራት ይተባበሩን ከልብ እናመሰግናለን!! Dear all, Kindly try this vacant position for yourself or share for interested and potential individuals , Attractive salary, permanent employment , international school , Talk to us for further information: https://t.me/wedreameth thank you for your attention

FREE Tertiary Education Preparation Program training opportunity Join our Iteme training program specifically tailored for te
FREE Tertiary Education Preparation Program training opportunity Join our Iteme training program specifically tailored for tertiary education preparation. 📅 Duration: 3 months 📍 Focus Areas: 👉vital soft skills, 👉English language proficiency 👉problem-solving abilities 👉enhance your readiness for the university journey ahead. 👉Master essential skills that are key to success in applying for both local and international scholarship opportunities. Requirements for application 1. Age 18-35 2. Finished Grade 12 3. Registered urban Refugee #The Iteme program is structured to assist refugee and vulnerable students in transitioning from secondary education to college and career pathways. Don't miss this opportunity to equip yourself for a successful future. Register now through this link https://docs.google.com/forms/d/1G8PY3EP7iRmUUD-w9IKdnBmtf_cIBg3xOMJPlNbUNsY/edit

Good Luck for all the Matric takers! 💙💙💙 Remember you have done what you have, now just be relaxed and do the exams. One thing about Matric is the exam is not that hard but it is very tricky so try to analyze every question and choices before answering. Once again good luck and I wish you an easy exam time.