ESS Study Tips
Відкрити в Telegram
Daily study tips, exam strategies & note-taking methods that actually work. 🎯 For students who want higher scores with less stress. 📞Contact us:@ess_cbot 📙የእኛን መፅሐፍ(PDF) ለማግኘት:https://t.me/ess_study_tipsbot
Показати більше3 203
Підписники
Немає даних24 години
-137 днів
-6330 днів
Архів дописів
3 202
ሁሌ ከፍተኛ ገቢ የሚያስገቡት ሰዎች እዚህ ምን እያደረጉ እንደማይታወቀው አስተዋውቃችሁ?
“2 ስራዎች ብቻ ነው እኔ የጀመርሁት, በየቀኑ ገንዘብ እየተቀረጠኝ ነው!”
አሁኑኑ ይገቡ እና ፈተኑ – የሚያውቁት አጥተዋል!
#ad InsideAds ነፃ የተመዘገቡ ተከታታይ ማውደጃ
3 202
«Ես 3 ամիս առաջ անգամ համակարգիչ չունեի…
Այսօր օրական $70 վաստակում եմ հենց տանը նստած։ Ինչպես դա ինձ հաջողվեց, պարզեցի այս գաղտնի տեղում —
չեմ հավատա, եթե չտեսնես ինքդ:
#ad InsideAds ነፃ የተመዘገቡ ተከታታይ ማውደጃ
3 202
በትሬዲንግ ሀብት ያስተዋውቁን? አሁኑኑ እ.ኤ.አ. የCFDs፣ Futures፣ Forex እና Crypto ቦታ ትክክለኛ የሆነ ነፃ ሲግናል አቀርባቸዋል።
ፍትሕ በትክክል የሚሰጡትን ብቸኛውን ኮሚዩኒቲ ይጎብኙ።
ሕይወትዎን ለሀብት ዝውውር ያድርጉ
#ad InsideAds ነፃ የተመዘገቡ ተከታታይ ማውደጃ
3 202
Repost from ESS Study Tips
🕛የ Pomodoro ዘዴ ምንድነው?
➮💥Pomodoro ጊዜያችንን በአግባቡ እንድንጠቀም የሚረዳን ዘዴ ሲሆን ትኩረታችንን እንድንጨምርና መሰላቸትን (Burnout) እንድናስወግድ የሚረዳን መንገድ ነው።➤📖የምታጠኑበትን ጊዜ በ 25 ደቂቃ ስትከፋፍሉት (pomodoro) ይባላል። 25 ደቂቃውንም በ 5 ደቂቃ እረፍት ትከፋፍሉታላቹ። ━━━━━━ ◦ ◦ ━━━━━━ ➥🕛1 Pomodoro = የ 25 ደቂቃ ንባብ + የ 5 ደቂቃ ዕረፍት ➥🕛ከ 4 Pomodoro በኃላ ከ 15 - 30 ደቂቃ ዕረፍት አድርጉ ━━━━━━ ◦ ◦ ━━━━━━ ➤ጥቅሙ ምንድነው❓ ➩
ጭንቅላታቹን ንቁ እንዲሆን ያደርጋል
➩ድብርትንና መሰላቸትን ያስወግዳል
➩Discipline እንድትገነቡ ያደርጋል
➩ለረጅም ሰዓት ሳትሰላቹ እንድታነቡ ያደርጋል
ይቀጥላል....
በቀጣይ≫ እንዴት መጠቀም እንችላለን❓❔3 202
What if you could unlock the hottest Fantasy & Horror TV series before anyone else?
Wase Records vip ዋሴ ሪከ drops S02E01-04, top-rated and hard to find—fresh and ready for your next binge.
Craving exclusive stories and next-level entertainment?
Catch it all right here, before it goes mainstream.
#ad InsideAds.
3 202
3 202
" በሚቀጥሉት ዓመታት የተማሪዎች ምደባ ይቆማል " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
ትምህርት ሚኒስቴር በሚቀጥሉት ዓመታት የተማሪዎች ምደባ እንደሚያቆም ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ አስታወቁ።
ይህ ያሳወቁት የትምህርት ሚኒስቴር ከመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ጋር የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የቁልፍ ተግባራት የፊርማ ስነስርዓት ባከናወነበት ወቅት ነው።
በዚሁ ወቅት ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ጠንካራ የስራ አቅጣጫ አስቀምጠዋል፡፡
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ እንደገለፁት፤ በሚቀጥሉት ዓመታት የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን ምደባ እንደሚያቆምና የማለፊያ ነጥብ የሚያስመዘግቡ ተማሪዎች በሚፈልጓቸው ዩኒቨርሲቲዎችና የትምህርት መስኮች እንዲያመለክቱ ይደረጋል፡፡
" የዩኒቨርሲቲ ትምህርት እንደከዚህ ቀደሙ በትምህርት ሚኒስቴር ምደባ ሳይሆን በተማሪዎቹ ምርጫ ይሆናል " ብለዋል።
" ተማሪዎች የሚማሩበትን ዩኒቨርሲቲ ሲመርጡም ምክንያታዊ በመሆን በዬትኛው ዩኒቨርሲቲ የተሻለ የትምህርት መስክ፣ እውቀትና የስራ እድል ላገኝ እችላለሁ በማለት ይመርዝታሉ " ሲሉ ገልጸዋል። #ኢፕድ
@ess_study_tips
3 202
