𝕎𝕚𝕥𝕙 𝕠𝕦𝕣 𝕞𝕚𝕟𝕕
Відкрити в Telegram
328
Підписники
-124 години
-37 днів
-930 день
Архів дописів
ወንድ ስለሆናቹ ብቻ ባል መሆን የምትችሉ የሚመስላቹ ሰዎች...
እንደው እናንተን ሰብስቦ የሚገርፍ ወይ የሚያሰለጥናቹ ሰው ይጥፋ??
الله يهديكم 😒
يرى الشيخ ابن عثيمين رحمه الله تعالى تحريم التعليم المختلط عمومًا، إلا لحاجة معتبرة إلى ذلك، فيباح.
يقول في إباحته عند الحاجة:
إن دعت الضرورة لذلك بأن لا يوجد جامعات، أو مدارس خالية من ذلك، فهنا قد تكون هناك ضرورة، وفي هذه الحال يجب على الطالب أن يبتعد عن الجلوس إلى امرأة، أو التحدث معها، أو تكرار النظر إليها، يعني بقدر ما يستطيع يبتعد عن الفتنة، فأما إذا كان يمكن أن يدرس في مدارس أخرى خالية من الاختلاط، أو بها نصف اختلاط بأن يكون النساء في جانب، والرجال في جانب آخر، وإن كان الدرس واحدا، فليتق الله ما استطاع. (حلية طالب العلم). .
وجاء أيضًا في فتاوى نور على الدرب:
فعلى كل حال نقول: أيها الأخ يجب عليك أن تطلب مدرسةً ليس هذا وضعها، فإن لم تجد مدرسةً إلا بهذا الوضع وأنت محتاجٌ إلى الدراسة، فإنك تدرس، وتحرص بقدر ما تستطيع على البعد عن الفاحشة والفتنة، بحيث تغض بصرك، وتحفظ لسانك، ولا تتكلم مع النساء، ولا تمر إليهن. اهـ.
የሆነ ቀን ስምህ ባጋጣሚ ሰዎች ዘንድ ይነሳል
ያኔ አላህ ይርሃመው ይባላል ስለዚህ በሕይወት እስካለህ
وأحسن كما أحسن الله إليك "
የታደሉ እግሮች ገና ከማለዳው ከግቢያቸው ወጥተው ወደ የትም ከመራመዳቸው በፊት ወደ አላህ ቤት ይራመዳሉ/ ያቀናሉ የእለቱ የእንቅስቃሴ ጅማሬያቸው መስጅድ ነው
يـــــــــــــــــــا سلام ምንኛ መታደል ነው!የምር አንዳንዴ ፈጅር አዛን ሲል ያለው ድባብ ሳይ ምነው ወንድ በሆንኩኝ እላለው። ያለ ምንም ኡዝር ፈጅርን ተኝታችሁ አሳልፋችሁ ከረፈደ በኋላ እቤታችሁ እምትሰግዱ ወንዶች ካላችሁ በእርግጥም የፈጅር ሶላትን ጣዓም አታውቁትም። እናማ ነቃ በሉ ማለቴ ጀግና ወንድሁኑ ከአዛኑ በፊት ቀድማችሁ አወል ሶልፍ ላይ ተገኙ አዛን ለማውጣትና ኢማም ሁኖ ጀማዓውን መርቶ ለማስገድ ተሽቀዳደሙ ስላቹ ነው ይህ ነው ጀግንነት ጡንቻ ብቻ ማፊ ፋዒዳ ተማም👌 🌸────⊱◈◈◈⊰───🌸 منقول
يُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ وَيَرْحَمُ مَن يَشَاءُ ۖ وَإِلَيْهِ تُقْلَبُونَ
የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ የሚሻውንም ሰው ያዝንለታል፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ፡፡
سورة العنكبوت : ٢١
ወንድ ልጅ ስኬታማ የሚሆነው ከጀርባው ጠንካራ ሴት ስትኖር ነው፤ ሴት ልጅ ግን ስኬታማ የምትሆነው ከፊት ለፊቷ ማንም እንቅፋት የሚሆን ወንድ ሳይኖር ሲቀር ነው።
❌የፈለግሽው አይነት ልብስ እየለበሽ
"ኢማን በልብ ነው" አትበይ?!
👌ይህ አባባልሽ ምሳሌው የፈተና ወረቀትሽ
ምንም ሳትሰሪበት ለፈታኙ መልሰሽለት
ምነው ሲልሽ "እውቀት በጭንቅላት ነው"
እንደማለትሽ ነው
✅ነቃ በይ እህቴ ውስጥሽ
ቢስተካከል ያለምንም
ጥርጥር ውጭሽ በተስተካከለ
ነበር‼።
የዐሹራእን ፆም የሚመለከቱ ጥቂት ነጥቦች
~
ያለንበት ወር የሙሐረም ወር ነው፡፡ ሙሐረም በሂጅራው አቆጣጠር የአመቱ መጀመሪያ ወር ነው፡፡ በዚህ ወር ውስጥ የሚገኘውን የዓሹራእን ቀን የሚመለከቱ ኢስላማዊ ስርኣቶች አሉና ጥቂት እንተዋወስ
1. በመጀመሪያ ወሩ ታላቅና የተከበረ ወር ነው ነው፡፡ [ተውባህ፡ 36] ነብዩም ﷺ እንዲህ ብለዋል፡ “አንድ አመት 12 ወር ነው፡፡ ከነዚህ ውስጥ አራቱ የተከበሩ ናቸው፡፡ (ከተከበሩት ውስጥ) ሶስቱ ተከታታይ ናቸው፡፡ ዙልቀዕዳህ፣ ዙልሒጃህ፣ ሙሐረም እና በጁማዳ እና በሸዕባን መካከል ያለው የሙደር ረጀብ ነው፡፡" [ቡኻሪ፡ 2958]
2. ሙሐረም ወርን መፆም እጅግ የላቀ ዋጋ አለው፡፡ ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡ “ከረመዳን ቀጥሎ ከሁሉም በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው፡፡” [ሙስሊም፡ 1163] ልብ በሉ! ሁሉም ወሮች የአላህ ሆነው ሳለ ነብዩ ﷺ ሙሐረምን “የአላህ ወር” ሲሉ መጥራታቸው ወሩ ያለውን ልዩ ደረጃ ያመላክታል፡፡ ልክ ሁሉም መስጂዶች የአላህ ቤቶች ሆነው ሳለ ከዕባ ለየት ባለ መልኩ “የአላህ ቤት” እንደሚባለው ማለት ነው፡፡
3. በዚህ ወር ውስጥ ታላቅ ቀን አለ፡፡ እሱም ሙሐረም 10 ነው፡፡ “ዓሹራእ” በመባል ይታወቃል፡፡ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከመካ ወደ መዲና ሲገቡ የሁዶች ዓሹራእን ይፆሙ ነበርና “ምንድን ነው ይሄ የምትፆሙት ቀን?” ሲሉ ጠየቋቸው፡፡ እነሱም “ይሄ አላህ ሙሳንና ህዝቦቹን አትርፎ ፊርዐውንና ህዝቦቹን ያሰመጠበት ታላቅ ቀን ነው፡፡ ሙሳ አላህን ለማመስገን ሲሉ ፆመውታል፡፡ እና እኛም እንፆመዋለን” አሉ፡፡ ነብያችን ﷺ ይህን ጊዜ “ከናንተ ይልቅ እኛ ለሙሳ የተገባን ነን” በማለት ፆሙት፡፡ እንዲፆምም አዘዙ፡፡ [ቡኻሪ፡ 2004] [ሙስሊም፡ 1130]
4. ይህን ቀን፣ ማለትም ሙሐረም አስርን መፆም እጅግ የላቀ ዋጋ አለው፡፡ ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል እንደሚያሚያሳብስ ነብያችን ﷺ ተናግረዋል፡፡ [ሙስሊም]
5. ይህን ቀን (ሙሐረም አስርን) ለመፆም ከወሰንን ዘጠነኛውንም ጨምረን ብንፆም የተወደደ ነው፡፡ ምክንያቱም ነብዩ ﷺ “ለቀጣይ (አመት) ከቆየሁ በርግጥም ዘጠነኛውንም እፆማለሁ” ብለዋልና። [ሙስሊም፡ 1134]
6. በነገራችን ላይ ዓሹራእን የመካ ሙሽሪኮችም ይፆሙት ነበር፡፡ ነብያችንም ﷺ ገና ወደ መዲና ሳይሰደዱ በፊት መካ እያሉ ይፆሙት ነበር፡፡ የረመዳን ፆም ከመደንገጉ በፊት ዓሹራእን መፆም በሙስሊሞች ላይ ግዴታ ነበር፡፡ እነኚህን እውነታዎች የሚያመላክተው እናታችን ዓኢሻህ ረዲየላሁ ዐንሃ እንዲህ ስትል የተናገረችው ነው፡- “ዓሹራእ ቁረይሾች በዘመነ ጃሂሊያ (በጨለማው ዘመን) ይፆሙት የነበረ ቀን ነው፡፡ ነብዩም ﷺ ይፆሙት ነበር፡፡ መዲና በመጡ ጊዜ እሳቸውም ፆሙት ሰዎችም እንዲፆሙት አዘዙ፡፡ የወርሃ ረመዳን ግዴታ በወረደ ጊዜ ግን ረመዳንን ሆነ (በግዴታነት) የሚፆሙት፡፡ ዓሹራእን እንዲፆም (ማዘዙን) ተውት፡፡ እናም የፈለገ ይፆመዋል የፈለገ ደግሞ ይቶወዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
7. ዓሹራእን እለቱን መፆም እንጂ በምንም መልኩ በዓል አድርጎ ማክበር አይፈቀድም፡፡ አቡ ሙሳ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዳስተላለፉት ዓሹራእን የሁዶች ይፆሙት ነበር፡፡ እንደ ዒድ ይቆጥሩት ነበር፡፡ ሴቶቻቸውንም ጌጦቻቸውንና ጥሩ ጥሩ ልብሶቻቸውን ያለብሷቸውም ነበር፡፡ ነብዩ ﷺ ግን “እናንተ ፁሙት” በማለት መፆም እንጂ እንደ ዒድ እንዳይታሰብ ጥቆማ ሰጥተዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
ማሳሰቢያ፦ ሙሐረም 9 እና 10 ነገ ረቡዕ እና ሃሙስ መሆኑን አውቀን ብንፆም እና ሰዎች እንዲፆሙት ብናስታውስ መልካም ነው።
=
ትልቁ ስህተታችን የራሳችንን ንፁህ ልብ በሰዎች ሁሉ ውስጥ ፍለጋ መሄዳችን ነው። በተለይ ቅን እና የዋህ ስንሆን፣ የምናሳየውን መልካምነትና የምንሰጠውን እውነተኛ ፍቅር ከሌሎችም በተመሳሳይ መልኩ እንደምናገኝ እንጠብቃለን። ነገር ግን ዓለም ሁሌም እንደ እኛ አይደለችም።🤷
فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ ۖ إِنِّي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ مُّبِينٌ
«ወደ አላህም ሽሹ፤ እኔ ለእናንተ ከርሱ ግልጽ አስጠንቃቂ ነኝና» (በላቸው)፡፡
በዲንህም ሆነ በባህሪህ ጠንካራና ምርጥ ላለመሆንህ የአካባቢህ የጓደኛህም ሆነ የቤተሰብህ ጥሩ አለመሆናቸው ምክንያት ማቅረብህ አግባብ አይደለም ምክንያቱም የትኛውም ያህል መጥፎ ማህበረሰብ መሀል ብትሆን ከፊርአውን አይብሱም አላህ ደግሞ ከፊርአውን ቤት ያቺን ምርጥ ሴት እስከቂያም ቀን ለአማኞች ሁሉ ተምሳሌት አድርጎ አስቀምጧታል።
.
ተስፋ የመኖር ምክንያት ነው....
ሰው እንዲኖር የሚያድርገው ወይም የሚገፋው መለወጥ አለመለወጡ ሳይሆን የመለወጥ ተስፋው ነው
...ቢሆንም ግን ህይወት ተከታታይ መሆንዋን መረዳት ይጠቅማል.. 🤎
