ኦርቶዶክሳዊት......🕯🕯
Info ➣🌷እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ✝️ አናንተስ ? መልሳችሁ "አዎ!"ከሆነ☺️ አሁኑኑ join በሉ 👈
Більше239
Підписники
Немає даних24 години
+37 днів
+1030 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
00:55
Відео недоступнеДивитись в Telegram
🕊🕊ከምላኬን ሳልፈራ ሰዉንም ሳለፍር ያሳለፋኩት ዘመን እጅጉን ሲያሳፋር...🕊
➟@ortodoxawit_16
➟@ortodoxawit_16
2.33 MB
👍 1👏 1
💐#ፍቅርእንደዚህነው#💐
በዘማሪ ዲ/ን ቴዎድሮስ ዮሴፍ ና በዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን..
➟@ortodoxawit_16
➟@ortodoxawit_16
NEW_አዲስ_የንስሃ_ዝማሬ_ፍቅር_እንደዚህ_ነው_ሊቀ_መዘምራን_ቴዎድሮስ_ዮሴፍ128k_1.mp36.34 MB
Repost from ተዋህዶ Pictures
❇እንኳን ለዐብይ ፆም የመጀመርያው ሳምንት ሰንበት ዘወረደ በሰላም አደረሰን።
📌 ዘወረደ ትርጕሙ ‹ከሰማየ ሰማያት የወረደ› ማለት ነው፡፡ ከሰማየ ሰማያት የወረደውን፣ ከድንግል ማርያም የተወለደውን በጥንት ስሙ ወልድ፣ ቃል በኋላ ስሙ ኢየሱስ ክርስቶስ፣ አማኑኤል የተባለውን ሰው የኾነውን አምላክ ለማመስገን ርደቱን (ከሰማየ ሰማያት መውረዱን) ለመዘከር የሚጾም ጾም ነው፡፡
ጌታችን ጾመ ከማለት አስቀድሞ ከሰማየ ሰማያት መውረዱን ከድንግል ማርያም መወለዱን መናገር አስፈላጊ ነውና የመጀመሪያው ሳምንት ‹ዘወረደ› ተብሏል፡፡ ‹‹አንተ በሰማይ ወአንተ በምድር ወአንተ በባሕር ወአንተ በየብስ፤ አንተ በሰማይ አለህ፤ በምድር በባሕርም በየብስም አለህ፤››የተባለውን በሰማይ በምድር ምሉዕ የኾነውን አምላክ ‹ወረደ፤ መጣ› ብሎ መናገር ‹ሰው ኾነ› ማለት ነው፡፡ ሰው ኾኖ መገለጡን ለማስረዳት ነው እንጂ መውረድ መውጣት የሚባሉ ቃላት በዅሉ ምሉዕ ለኾነው መለኮት አይስማሙትም፡፡ ቃላቱ ሰውኛ አነጋገርን የሚያመለክቱ ናቸውና፡፡
መተርጕማን አበው ‹‹‹ዘወረደ› ማለት ‹ሰው የኾነ› ማለት ነው›› ብለው ይተረጕማሉ፡፡ አምላካችን ሰው ከኾነ በኋላ ‹መጣ፤ ሔደ፤ ወረደ፤ ዐረገ› የሚሉ ቃላት ይስማሙታል፡፡ ምልዓቱን ሳይለቅ በሰው አካል ተወስኖ ታይቷልና፡፡ ስለዚህ ‹ወረደ› እግዚአብሔር ሰው ኾኖ መገለጡን፤ ‹ዐረገ› ደግሞ የሰውነቱን ሥራ መፈጸሙን ያሳያል፡፡ ዐረገ ስንልም ቀድሞ በሰማይ የለም ለማለት አይደለም፤ አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመለኮቱ በዓለሙ ዅሉ ምሉዕ ነውና፡፡
ይህ የመጀመሪያው ሳምንት ‹ጾመ ሕርቃል› እየተባለም ይጠራል፡፡ ሕርቃል (ኤራቅሊዮስ) በ614 ዓ.ም የነበረ የቤዛንታይን ንጉሥ ነው፡፡ ለክርስቲያኖች ባደረገው ርዳታ ምክንያት አንድ ሳምንት ጾመውለት ነበር፡፡ ያላወቁ ‹ጾመ ሕርቃል› ብለው አንድ ጊዜ ጾመው ትተውታል፡፡ ጥንቱን የቅዱሳን ሐዋርያት መኾኑን ያወቁ ምእመናን ግን ዅልጊዜ በየዓመቱ ይጾሙት ነበር፡፡ ዛሬም ድረስ ጾመ ሕርቃል እየተባለ ይጠራል፡፡
የበረከት የህይወት ፆም ያርግልን።
ሰላም የእግዚያብሔር ቤተሠቦች እንደምን አላችሁ። በቅርቡ የተለቀቀውን የ ወንድማችንን የ ዲያቆን ክሮምን መዝሙር እንድከታተሉ ና ለ ወዳጅ ዘመድ ታካፋሉ ዘንድ በ ጥብቀት እማፀናለሁ ።
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.