ASTU Network ®️
Відкрити в Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Показати більше4 831
Підписники
+1624 години
+567 днів
+30330 день
Архів дописів
4 831
#Department: #EPCE #4thYear
Fourth year first semester mid-exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network4 831
#Department: #EPCE #3rdYear
Third year first semester mid-exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network4 831
#Department: #ECE #5thYear
Fifth year first semester mid-exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network4 831
+1
#Department: #ECE #4thYear
Fourth year first semester mid-exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network4 831
+1
#Department: #ECE #3rdYear
Third year first semester mid-exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network4 831
+1
#MSE #3rdYear
Materials Laboratory I (MScE 3201)
Ceramics & Matallurgy Lab for section one & two.
|| @ASTU_Network
4 831
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+9
🔖 ASTU Marketplace 🛒
በብዙዎቻችሁ ጥያቄ መሰረት ስልካችሁ ላይ ፣ ታብሌታችሁ ላይ ወይም PCያችሁ ላይ የሚለጠፉ ስቲከሮችን ማምጣት ጀምረናል! 🎉🔥🤗
የፈለጉትን ምስል ከGoogle ወይም ከPinterest ላይ download በማድረግ ከሚፈልጉት size ጋር ይላኩልን 🤗። ወይም ከላይ ፎቶዎቹ ላይ ካሉት ስቲከሮች የፈለጉትን መርጠው ይላኩልን! ተጨማሪ ስቲከሮችንም እንለቃለን!
Size በሰንቲሜትር ሲሆን ዋጋውም በዛው ልክ የተለያየ ነው! ዋጋው የማይታመን እና ተመጣጣኝ ነው!! 😍
በሚገርም ጥራት እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንሰራለን! 🤩🤗
አሁኑኑ ይዘዙን! 🛃
ያሉበት ድረስ እናደርሳለን! 🤗
DM: ASTUStickers
@Astu_marketplace
4 831
🚀 Don’t miss your chance to earn passive income! Rent your LinkedIn account and make your profile work for you.
Do you have 100+ linked in accounts if you have
📌 Rates:
Price List
100+ Followers --- Weekly: $8
200+ Followers --- Weekly: $10
300+ Followers --- Weekly: $13
400+ Followers --- Weekly: $16
500+ Followers --- Weekly: $18
600+ Followers --- Weekly: $19
700+ Followers --- Weekly: $20
800+ Followers --- Weekly: $22
900+ Followers --- Weekly: $23
1000+ Followers --- Weekly: $24
2000+ Followers --- Weekly: $26
Weekly payments every 7 days
Note :No trust issue !
💯💯💯People are really making money 💰 💰 💰 💰 💰 💰
If interested DM t.me/carbanak_A
4 831
+1
በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የቱሪዝምና ሆቴል ማኔጅመንት 2ኛ ዓመት ተማሪ የነበረችው ዳናይት ወልደሰላሴ በደረሰባት የመኪና አደጋ ህይወቷማለፉን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በተማሪዋ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ ለቤተሰቦቿ እና ወዳጅ ዘመዶቿ መጽናናትን ተመኝቷል። ነፍስ ይማር! 😭
@tikvahuniversity
4 831
🎯 ASTU CAREER DEVELOPMENT CLUB — New Member Registration!
🚀 Ignite Your Passion, Fuel Your Career!
The Career Development Club at ASTU is now accepting new members for this year! 🌟
💡 This is the place where students build:
✨ Confidence
✨ Leadership & Communication Skills
✨ Professional Network (including High Officials)
🗓️ Event Details
📅 Date: Monday, November 3, 2025
🕦 Time: 11:30 local time
📍 Venue: ASTU Arch Studio No.2 (Around Female Library)
🎤 Event Highlights:
👔 Inspiring life-skill sharing sessions by officials
🎙️Guest speeches by invited professionals
💬 Full details about the club and membership
📝 Registration Info
📢 Membership Registration is now open!
🕓 Deadline: November 2, 2025
🔗 Register Here
Join Our Telegram Channel
Stay updated on all events and opportunities
“Where Your Career Aspirations Take Center Stage!”#ASTUCEERER #REGISTERATION #EVENT
4 831
+2
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን ጥያቄውን ለትምህርት ሚኒስቴር በይፋ አቅርቧል፡፡ - የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመቀጠል ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሆን ትምህርት ሚኒስቴር ያስቀመጣቸውን መስፈርቶች ለማሟላት እየተሠራ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ለሚ ጉታ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡
ፖሊሲና መመሪያዎች፣ ስትራቴጂክ ዕቅድ እና ተቋማዊ የግምገማ ሰነድ የመሳሰሉት ዝግጅት መጠናቀቁን ፕሬዝዳንቱ ጠቅሰዋል።
የመሰረተ ልማት ግንባታ ላይ በከፍተኛ ትኩረት እየተሠራ ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ የምርምር ፓርክ ግንባታ ባለፈው ዓመት መጠናቀቁን አስታውሰዋል።
በምርምር ፓርኩ ውስጥ ለሚገኙ አምስት የልህቀት ማዕከላት 30 ቤተ-ሙከራዎችን የማደራጀት ስራ ተጀምሯል ብለዋል።
ዘመናዊ የዳታ ማዕከል፣ የ10 ኪሜ አስፋልት እና የአራት ኪሜ የውስጥ ለውስጥ መንገድ እና ሌሎችም ግንባታዎች እየተገባደዱ ይገኛሉ ብለዋል። #ኢዜአ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
4 831
Repost from Enat Store🛍🛍
+8
ASTU Shop ✨✨✨✨✨
Here we go 💃
🌹splash=650 birr
🌹Hair claw clips=200 birr
🌹smart perfumes = 500 birr
🌹Bracelet =300 birr
🌹Butterfly clip= 200 birr
🌹Flat shoes =1000 birr
Also we are accepting orders from our beloved customers 🌸
Join our Channel for more info 👇
@astustore1
Inbox @Enatstore1 🌸
4 831
#MoE
በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በየትኛውም የትምህርት ከፍል የሚገኙ መምህራን እና ተማሪዎች በ2018 ዓ.ም የ 5 ሚሊዮን ኮደርስ ፕሮግራም ስልጠና እንዲወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡
የፕሮግራሙ አፈጻጸምና ስልጠናውን የወሰዱ መምህራን እና ተማሪዎች በጾታ ተለይተው ሳምንታዊ ሪፖርት እንዲላክለትም ሚኒስቴሩ ጠይቋል፡፡
(በትምህርት ሚኒትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል፡፡)
@tikvahuniversity
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
