uk
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Відкрити в Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Показати більше
4 769
Підписники
+724 години
+1307 днів
+25330 день
Архів дописів
Subject: Second semester final exam schedule_2026_ Please be informed that the tentative schedule for the 2nd semester has been attached. Kindly review it carefully and ensure it is shared among all classmates. For those whose the schedules may be overlapped, a Google Sheet will be provided to record it. Please wait until the second modification is made before finalizing your arrangements. Sincerely, 🔗 LINK:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeuFxauKGIBkXIc0Ixf4yh6Kd9tZP2QYi4gKdO0mXbMi8jkTw/viewform?usp=header
|➲| @ASTU_Network

CoCEA_2026_Second_Semester_UG_Final_Exam_schedule_Tentative.xlsx0.98 KB

Final Exam Schedule for COEEC @Astupost

Repost from MTJ DELIVERY
+3
ጠዋት ከራበህ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ማታ ድክምም ብሎህ ከላይብረሪ ስትመለስ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ቀጫጫ ከሆንክ ጡንቻ መገንባት ከፈለክ...ለውዝ ቀብተህ ብላ.. የcost sharing 3000 ብር ለወር አልበቃ ብሎህ ከተቸገርክ ለውዝ ቀብተህ ብላ... በጣም አሪፍ የሆነ የለውዝ ቅቤ እኛጋር ያገኛሉ። ዶርም ድረስ እናደርሳለን! በተጨማሪም ቸኮሌቶችም አሉን በ1ኪሎ በ2ኪሎ በ4ኪሎ አሉን @origincoffee_bot 0922218897 @M_Fatih2 አዲስ ነገር ስንለቅ እንዲደርሳቹህ ቻናሉን join ማድረግ እንዳይረሳ by MTJ GROUP https://www.tiktok.com/@mtjgroup?_r=1&_t=ZS-93LLnbt7nnQ

የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የማይመርጧቸው የትምህርት መስኮችን የሚያስተምሩ መምህራን ፊልድ መቀየር እንዳለባቸው የትምህርት ሚኒስቴር አስገነዘበ። በዩኒቨርሲቲዎች ሒሳብ፣ ሳይንስ እና ግብርና ትምህርቶች በተ
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የማይመርጧቸው የትምህርት መስኮችን የሚያስተምሩ መምህራን ፊልድ መቀየር እንዳለባቸው የትምህርት ሚኒስቴር አስገነዘበ። በዩኒቨርሲቲዎች ሒሳብ፣ ሳይንስ እና ግብርና ትምህርቶች በተማሪዎች እየተመረጡ አለመሆኑን በሕ/ተ/ም/ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰሞኑን ባቀረበው ሪፖርት ጠቅሶ፣ ችግሩን ለመፍታት ምን እየተሠራ ነው ሲል ጠይቋል፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሰጡት ምላሸ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ፍልስፍና፣ ታሪክ ወይም ሌሎች የትምህርት መስኮች በተማሪዎች ካልተመረጡ መምህራኑም ሥራ ወዳለበት ቦታ ሊሄዱ ይገባል ብለዋል። "መምህራንም ሆኑ ሠራተኞች በእኛ አገር አንዴ የያዙትን ቦታ መልቀቅ አይፈልጉም" በማለት ገልፀዋል፡፡ በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በማይመረጡ የትምህርት መስኮች ሲያስተምሩ የነበሩ መምህራን፣ ከተማሪዎች ጋር በመሆን በሚያዋጣቸው ፊልድ መንቀሳቀስ አለባቸው ብለዋል፡፡ "በዩኒቨርሲቲዎች ያለ ምንም ምክንያት ወደ ክፍል በማይገቡ መምህራን ላይ በአዲስ አበባ ጭምር ቁጥጥር እናደርጋለን" ሲሉ ተናግረዋል፡፡ @tikvahuniversity

photo content

" በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን የወሰዱት 89,036 እጩ ተመራቂዎች ሲሆኑ፣ ያለፉት 10,904 (የተፈታኙን 12.5 በመቶ) ብቻ ናቸው " - ትምህርት ሚኒስቴር ➡️ " 8,645 ተማሪዎች
+1
" በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን የወሰዱት 89,036 እጩ ተመራቂዎች ሲሆኑ፣ ያለፉት 10,904 (የተፈታኙን 12.5 በመቶ) ብቻ ናቸው " - ትምህርት ሚኒስቴር ➡️ " 8,645 ተማሪዎች ሌላ ሰው እንዲፈተንላቸው ሲሞክሩ ተይዘው ውጤታቸው ተሰርዟል። በሰኔ 2017 የቅድመ ምረቃ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ 93 ሺሕ የሚጠጉ ከፍተኛ የመንግስት ተቋማት ተፈታኞች ያለፉት 55.5 በመቶ ብቻ መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ። እንዲሁም፣ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን የወሰዱት 89, 036 እጩ ተመራቂዎች ሲሆኑ፣ ያለፉት 10, 904 ወይም የተፈታኞችን 12.5 በመቶ ብቻ መሆናቸው ገልጿል። ሪፖርቱ የሚያመላክተው በግል ተቋማት ብቻ ከ78 ሺህ የሚበልጡ ተፈታኞች አለማለፋቸውን ነው። በሌላ በኩል፣ በ2018 ዓ/ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት 236, 317 ተማሪዎች መካከል የተፈተኑት 213, 675 ሲሆኑ፣ ከእነዚህ ውስጥ 50 እና ከዚያ በላይ ያመጡት 49, 664 ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ምዘናና የፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል። ከዚህ ቀደም ያለፉት 48, 692 መሆናቸውን እና ጉዳዩ በሂደት ላይ እንደሚገኝ ገልጸው ነበር። - በቴክኖሎጂ ጭምር የፈተና ክፍል ከገቡ በኋላ ሲያጭበረብሩ የተገኙ 2,074፣ - ባልተፈቀዱ ቁሳቁሶች እና በተፈቀዱ ኮምፒዩተሮች ያልተፈቀዱ ድርጊቶች ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ የተያዙ 817፣ - ሌላ ሰው እንዲፈተንላቸው የሞከሩ 8,645፣ - ከአንድ ጊዜ በላይ የተፈተኑ 630 ተፈታኞች ውጤት መሰረዙንም ገልጸዋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በበኩላቸው፣ " የመውጫ ፈተና በሰጠን ቁጥር ብዙ ማጭበርበሮች እናያለን። ማጭበርበር ብቻ ሳይሆን Organized የሆኑ ማጭበርበሮች ሁሉ እየታዩ ነው " ብለዋል። |➲| @ASTU_Network

SAFARICOM AIRTIME - 15% OFF! ✨ Top up your Safaricom line and save BIG! 💸 🔹 100 Birr Airtime for only 85 Birr! 🔹 500 Birr Airtime for only 425 Birr! ሳፋሪኮም የአየር ሰዓት ከፍተኛ ቅናሽ! 📱✨ የ15% ቅናሽ ያግኙ! • የ 1000 ብር ሳፋሪኮም ካርድ በ 850 ብር ብቻ! Limits: Min 100 ETB | Max 2,000 ETB DM @samfke 0972829727 0713829727

Urgent: Completion of Student Satisfaction Survey (SSS) Dear all students of CSE and SE, As part of the national accreditation process by ETA, a Student Satisfaction Survey (SSS) is going to be collected. This survey is required across the university, and all students are expected to complete it. Therefore, the Department of Computer Science and Engineering strongly urges all students to fill out the survey with accurate information and submit it by April 21, 2026. Students who fail to complete the survey by the deadline will face the following consequences: • 5th year students will not receive clearance from department and support and service for graduation or any related services. • 3rd and 4th year students will not receive letters for summer internship. • 2nd year students will not receive any departmental services. All consequences will be the responsibility of the student who fails to complete the survey. Once again, the department strongly urges you to complete the survey before the deadline. Here is the link to the survey: 🔗 LINK:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSchuHmg4w4cLVDuRBnkfwIt_Kzyws1LRMBB-I411GoGgu221g/viewform?usp=dialog
|➲| @ASTU_Network

ከድሬዳዋ እቃ ማስመጣት የምትፈልጉ ልታናግሩኝ ትችላላችሁ 👇 👉 ልብስ 👕👖 👉 ጫማ 👟 👉 ሽቶ 🔮 👉 ጣፋጭ ነገሮች 😋 👉 ሌሎችም 🤗 📥 DM: @Natow7

Repost from N/a
Introducing CoreLink: Ethiopian Innovation and Talent Hub Join now: corelink.et CoreLink is a verified pool where Ethiopian p
Introducing CoreLink: Ethiopian Innovation and Talent Hub
Join now: corelink.et CoreLink is a verified pool where Ethiopian professionals and students are brought together on one table. It is the space where talent gets discovered by building a deep-dive professional identity based on actual projects and daily progress. By organizing scattered skills into one resource, CoreLink makes it possible to find the best talent for your ideas and connect with the right team members. Instead of searching through disconnected groups, you can see everyone's work in one place. If you are a student, start building your profile now to get discovered by companies and individuals. Whether you want to collaborate on projects or be matched with startups and opportunities that fit your skills, CoreLink connects you to both local and global possibilities. Join the pool of professionals and get discovered. 🔗 Link: corelink.et 📢 Telegram: @CoreLinkEthiopia

Hand watch for sale! ⌚ DM: @eyosi556 @Astu_marketplace
Hand watch for sale! ⌚ DM: @eyosi556 @Astu_marketplace

ለ8,645 ተማሪዎች ሌላ ተፈታኝ😯‼️ በ2018 ዓ.ም የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች ውስጥ 8,645 የሚሆኑት ተማሪዎች ሌላ ሰው እንደተፈተነላቸው ተረጋገጠ። ይህ የተገለፀው የሰው ሀ
ለ8,645 ተማሪዎች ሌላ ተፈታኝ😯‼️ በ2018 ዓ.ም የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች ውስጥ 8,645 የሚሆኑት ተማሪዎች ሌላ ሰው እንደተፈተነላቸው ተረጋገጠ። ይህ የተገለፀው የሰው ሀብት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የትምህርት ሚኒስቴርን የ9 ወር የስራ አፈፃፀም በገመገመበት ወቅት ነው። (አዩዘሀበሻ) ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

2018 EC, 2nd Sem Final Exam Schedule , Tentative (11).xlsx0.56 KB

⚽️ ADAMA CITY CHAMPIONSHIP 🏆 🏟️ FULL-TIME ⚽
ASTU 12 — 1 NEJASHI
Utterly Insane! 💀😅 |➲| @ASTU_Network

#HalfLife 👥 PARAGON HALF-LIFE 🏆 🏟 FULL-TIME ⚽
CSE ➀ — ⓪ Mat+Chem
                         |➲| @ASTU_Network

🔥  ሰላም TINDER  ACCOUNTS የነበራችሁ መልካም ዜና BUYING OLD TINDER ACCOUNTS 🎯Accounts registered on 2024 and before 🎯Accounts registered ALL MONTHS 2025 ✅ 2010 - 2024 የተከፈተ  = 2700 Etb ✅ 2025 first 4 month የተከፈተ 1800 Etb No 2026 registered accounts HIGH PRICE OFFERED 2026 የተከፈተ ACCOUNT አንገዛም DM for SELL DM 📥 @THE_DEEP_SIDE        JOIN NOTICE  CHANNAL       https://t.me/heyohub

Laptop for sale! 💻 HP i5 Laptop Storage: 500GB Ram: 4 Battery- Direct 💰 Price: DM DM: HP💻 @Astu_marketplace
+3
Laptop for sale! 💻 HP i5 Laptop Storage: 500GB Ram: 4 Battery- Direct 💰 Price: DM DM: HP💻 @Astu_marketplace

Laptop for sale! 💻 💻 Brand: Dell latitude 5400 ⚙ RAM: 16 GB 🖥 PROCESSOR: core i7 ⚡️ Gen: 8th generation 💾 SSD: 256 GB ⚙ O
+1
Laptop for sale! 💻 💻 Brand:  Dell latitude 5400 ⚙ RAM: 16 GB 🖥 PROCESSOR: core i7 ⚡️ Gen: 8th generation 💾 SSD: 256 GB ⚙ OS: Window 11 🔓 Security: Has Finger print scanner ⌨️ Keyboard: With key board light Screen rotation: 180° ➲ Condition: slightly used 💰 Price: DM DM: Dell💻

#HalfLife 👥 PARAGON HALF-LIFE 🏆 🏟 FULL-TIME ⚽
Applied — ⓪ ECE + EPCE
                         |➲| @ASTU_Network