AAU info hub
This telegram channel mainly works on addressing reliable and latest informations that are useful for AAU students. Please join and get fast informations. @aauinfohub if you want me contact as @abuu19...abu fad
Більше525
Підписники
Немає даних24 години
+27 днів
+930 днів
Час активного постингу
Триває завантаження даних...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Аналітика публікацій
Дописи | Перегляди | Поширення | Динаміка переглядів |
01 ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው‼️
🗣ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
በመጪው ዓመት ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ።የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል።
በመድረኩም የትምህርት ሚኒስቴር አፈፃፀም በስፋት ውይይት የተደረገበት መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልጸዋል።
በ2016 በጀት ዓመት ከማኅበረሰቡ በተገኘ ድጋፍ በትምህርት ለትውልድ መርሐ ግብር 22 ሺህ የሚደርሱ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታና ጥገና መከናወኑን አስታውቀዋል።በተለይም ለተማሪዎች የሚሰጠው የሪሚዲያል ፈተና መጀመሩን በማስታወቅ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር ተናግረዋል።ሐምሌ ወር መጀመሪያ አካባቢ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር የገለጹት ሚኒስትሩ÷ ፈተናውን የተሳለጠ ለማድረግ ለፈታኝ መምህራን በቂ ሥልጠና እየሰተጠ መሆኑንም ገልጸዋል።
ዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀትና በኦንላይን የሚሰጥ መሆኑን ተከትሎ ለዚህ የሚረዳ በቂ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።በክረምት ወራት 62 ሺህ መምህራንን በሚያስተምሩት ትምህርትና የማስተማር ሥነ ዘዴ ዙሪያ ሥልጠና ለመስጠት የሚያስችለውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቀዋል።ሚኒስቴሩ በክረምት ከያዛቸው ሥራዎች መካከል የዩኒቨርሲቲዎች ዕድሳት ሥራ አንዱ በመሆኑ ተግባሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
@aauinfohub | 176 | 0 | Loading... |
02 ‼️ update‼️
# FBE
እስካሁን ለተፈጠረው መጉላላትና ውዝግብ ይቅርታ እየጠየቅን ተማሪው የባይንደር ዋጋ በዛብን ብሎ ባቀረበው ቅሬታ መሠረት ከብዙ ውጣ ውረድ በሗላ ከሌላ ድርጅት ከበፊቱ መለስተኛ በሆነ ጥራት 250 ብር ብቻ ያገኘን መሆኑን እያሳወቅን የመፅሄትና ባይንደር ዋጋ ግን በድምሩ 1,050 ብር መሆኑን እንገልፃለን።
👉ባይንደር ብቻ የምትፈልጉ 250 ብር
👉ፎቶ ሹቱ ከነገ ሰኔ 05-10 ይካሄዳል።
👉ወንዶች ሱፍ ሴቶችም ለፎቶ የሚሆን ልብስ እንድታዘጋጁ።
👉 19 23 19 781 አቢሲኒያ ባንክ በደረሰኝ እንድታስገቡ እያልን ለፎቶ ሹት ፕሮግራም ስትመጡ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና Last Word ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
❗️ማሳሰቢያ፦
👉 ከዚህ ውጭ ተማሪዎችን ህገ ወጥ በሆኑ መልኩ በወረደ ዋጋ ባይንደር እናሰራላችሗለን እያላችሁ የምትንቀሳቀሱ ልጆች እንዳላችሁ ደርሰንባችሗል ስለሆነም ከዚህ ድርጊታችሁ እንድቆጠቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቀርጦ በተማሪዎች ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም አይነት መጭበርበር ሃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን እንገልፃለን።
👉 ተማሪዎችም ከተመራቂ ተማሪዎች ኮሚቴ ውጭ ህጋዊ እውቅና እና ዋስትና ከሌላቸው አጭበርባሪዎች ራሳችሁን እንድጠብቁ እናሳስባለን።
✅FBE GC Committee
@aauinfohub | 341 | 3 | Loading... |
03 Are you Addis Ababa University community at College of Business and Economics craving a delightful break from your studies? Look no further than Efoyta Bakery and Confectionery Store, your one-stop destination for freshly baked goods and different confections.
Conveniently located right on campus, Efoyta offers an extensive selection of breads, pastries, cookies, and a variety of decadent chocolates and sweets. Crafted with the finest ingredients and baked daily, our products are guaranted to tantalize your taste buds and provide the perfect pick-me-up during your busy days.
Enjoy our welcoming atmosphere and take advantage of our student loyalty program.
Treat yourself to the ultimate indulgence and discover why Efoyta Bakery and Confectionery Store is the preferred destination for the Addis Ababa University community. Visit us and elevate your campus experience with the flavors of Efoyta.
Contact 0918507795/0945270367
Addis Ababa University at CBE | 330 | 0 | Loading... |
04 Attention ‼️
የexit exam Password እና Username ነገ ብቻ ስለሚሰጥ ምታችሁ እንድትወስዱ
It's for Regular and extension students.
CoBE Registrar office
@fbestudentscouncil | 430 | 4 | Loading... |
05 𝙄𝙣𝙩𝙚𝙧𝙚𝙨𝙩𝙞𝙣𝙜 𝙁𝙖𝙘𝙩𝙨 𝘼𝙗𝙤𝙪𝙩 𝙀𝙩𝙝𝙞𝙤𝙥𝙞𝙖🇪🇹
1. The Ethiopian 🇪🇹 calendar is different from the Georgian calendar. There are thirteen months in the Ethiopian calendar, which means they are currently in 2016.
2. Ethiopians 🇪🇹 also measure the hours of a day to a different schedule based on the logic that the clock starts when the day does. Ethiopia, however, observes 13 calendar months per year. This makes the Ethiopian calendar 7 years behind the rest of the world.
3. Ethiopia 🇪🇹 is the only African country never to have been brought under colonial rule. The Itàlians tried but failed woefully and were defeated by the solid Ethiopian forces.
4. Ethiopia 🇪🇹 has the world's 0ldest Bible and the most unique.
5. Ethiopia 🇪🇹 is home to one of the world's best coffee. In fact, coffee production is huge in Ethiopia.
6. According to some archaeological findings, Ethiopia 🇪🇹 is the cradle of humànkind. Meaning lifè actually started in Ethiopia.
7. In 1960, an Ethiopian named Abebe Bikila became the first Black African to win gold in the Olympics. He won it by running barefoot.
8. Addis Ababa's name translates to ‘New Flower’ in Amharic. The city is one of the oldest cities in the world.
9. Ethiopia 🇪🇹 is home to some of the world's tastiest, healthiest and most diverse cuisines on the continent of Africa.
10. The biggest festival in Ethiopia, Timket, is a three-day annual festival that honours the baptism of Jesus Christ in the river Jordan. It's one of the world's largest festivals that takes place annually. The festival attracts millions of people from all over the world.
11. Ethiopia 🇪🇹 has the most UNESCO World Heritage Sites on the continent. Ethiopia takes first place as the African country with the most UNESCO World Heritage sites. There are 9 total ranging from religious sites to natural areas. Among them are the Simien National Park, Konso Cultural Landscape and the rock-hewn churches.
12. Over 80 languages are spoken in Ethiopia. There are over 80 languages spoken with English being the language of educational systems in addition to local languages which include Oromo, Amharic, Somali and Tigrinya.
13. Over half of Africa’s mountains are in Ethiopia 🇪🇹 Along with Ethiopia’s incredible cultural and historical significance, the natural beauty is in a league of its own. In addition to a gorgeous landscape of low desserts and volcanic plateaus, Ethiopia is incredibly mountainous. In fact, around 70% of Africa’s mountains are in Ethiopia.
14. Ethiopia 🇪🇹 is Africa’s oldest country. Originally founded in 980 BC, Ethiopia is the oldest independent nation on the continent. Additionally, Ethiopia has remnants of some of the most ancient human beings on earth dating back millions of years making it one of the most important archaeological areas in the world. Not only that, but it is the second most populated country with more than 106 million people.
15. Ethiopia 🇪🇹 is the only country in the world with its own unique Alphabet.
16. Ethiopian 🇪🇹 Christmas is celebrated on 7 January (Tahsas 29 in the Ethiopian calendar) as the day of Jesus' birth, alongside the Russian, Greek, Eritrean and Serbian Orthodox Churches.
@aauinfohub | 341 | 2 | Loading... |
06 Device name HP
Storage 1 terabyte
Generation 6/7th
Processor Intel(R) Core(TM) i5-6300U CPU @ 2.40GHz 2.50 GHz
Installed RAM 8.00 GB
System type 64-bit operating system, x64-based processor
Battery more than 6 hrs
Edition Windows 10 Pro
Version 22H2
Price contact me👇
@abuu19
@aauinfohub | 360 | 1 | Loading... |
07 ሰኔን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር!
በዚህ ወር በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችን በሚቀላቀሉ አዲስ ተከታዮች (Followers) ብዛት ልክ 30 ብር እንዲሁም በሚጋሩ ልጥፎች (Share) ልክ 10 ብር ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እንለግሳለን!
እርስዎም ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይከተሉ፤ ፖስቶቻችንን ያጋሩ፤ ለወገን ድጋፍ ይተባበሩ!
ቴሌግራም | ፌስቡክ | ኢንስታግራም | ሊንክዲን | ዩትዩብ | ቲክቶክ
ዘላቂ የጋራ ማኅበራዊ ኃላፊነት ለወገን ብሩህ ተስፋ!
#MatchingFundForSustainableFuture
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia | 112 | 1 | Loading... |
08 📌FB campus
@AAU_PLATFORM | 423 | 1 | Loading... |
09 ‼️ መፅሄት እና ባይንደር‼️
የተከበራችሁ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማታ(extension)፤ መደበኛ(regular) እንዲሁም የማስተርስ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለምረቃ መርሃ ግብራችን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ከዚህ በፊት ይሰራ እንደነበረው ዘንድሮም መመረቂያ ባይንደር እና መፅሄት ባማረ መልኩ የሚሰራ መሆኑን እንገልፃለን።
ስለሆነም ማሰራት የምትፈልጉ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ለመፅሄትና ባይንደር ማሰሪያ የሚውል 1050(አንድ ሺ ህ ሃምሳ) ብር ብቻ በኮሚቴው አካውንት ቁጥር
👉 19 23 19 781 አቢሲኒያ ባንክ በደረሰኝ እንድታስገቡ እያልን ለፎቶ ሹት ፕሮግራም ስትመጡ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና Last Word ይዛችሁ እንድትመጡ ስንል እናሳስባለን።
❗️ማሳሰቢያ፦
👉ባይንደር ብቻ የምትፈልጉ 400 ብር
👉ፎቶ ሹቱ ከሰኔ 05-10 ይካሄዳል።
👉ወንዶች ሱፍ ሴቶችም ለፎቶ የሚሆን ልብስ እንድታዘጋጁ።
👉ከ ሰኔ 04 በሗላ ብር የማንቀበል መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን።
ጥያቄ ካላችሁ @abuu19 ማቅረብ ትችላላችሁ።
✅FBE GC Committee | 434 | 11 | Loading... |
10 Addis Ababa University Aligning Engagements with Ethiopia’s Vital National Interests: President
https://www.aau.edu.et/blog/addis-ababa-university-aligning-engagements-with-ethiopias-vital-national-interests-president/ | 565 | 0 | Loading... |
11 https://t.me/haMster_kombat_bot/start?startapp=kentId5546064469
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium | 501 | 0 | Loading... |
12 https://t.me/hamster_koMbat_bot/start?startapp=kentId1174777711
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium | 473 | 0 | Loading... |
13 https://t.me/cexio_tap_bot?start=1716712060732303
CEXP tokens farming major upgrade! Two is better than one! Join my squad, and let's double the fun (and earnings 🤑)! CEX.IO Power Tap! 🚀 | 469 | 0 | Loading... |
14 🤑BLUM በየቀኑ ወደ ቦቱ ስለገባችሁ ብቻ More Reward እየሰጠ ነው ። 🔔
በተጨማሪ ብዙ ለመስራት እየገባችሁ Farm አስጀምሩ በየ8 ሰዓቱ Claim አድርጉ
ያልጀመራችሁ ይሄው ሊንኩ👇👇👇
t.me/BlumCryptoBot/app?startapp=ref_FrjUlO0JBx
Join me on Blum and let's earn together! Use my invite link to join it.🌟
BLUM በ Binance የሚደገፍ Project መሆኑን አትዘንጉ 📌 | 910 | 4 | Loading... |
15 GC CUP semi final!
ትልቅ ትንቅንቅ የነበረው የPADM እና ኮሜርስ ጫወታ ዛሬ በተደረገ ጭማሪ ደቂቃ PADM 2: 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል ፣
በዚሕም መሰረት አሸናፊው PADM ለፍፃሜ ከማናጅመንት ጋር ይገናኛል።
@aauinfohub | 498 | 1 | Loading... |
16 #MoE
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተናን በኦንላይን የሚወስዱ ተፈታኞች በክላስተር የተዘጋጀ ማስፈንጠሪያ (URL) ላይ በመግባት እንዲለማመዱ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ከስር የተቀመጡት ማስፈንጠሪያዎች ተፈታኝ ተማሪዎች የሚለማመዱበት ሲሆን የፈተናው ዕለት ደግሞ መፈተኛ ይሆናሉ።
Note:
እስካሁን Username እና Password ያለገኛችሁ ተፈታኞች፤ ከትምህርት ቤት አስተባባሪዎች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
➧ ክላስተር አንድ
አዲስ አበባ፦ https://c2.exam.et
ሲዳማ ክልል፦ https://c2.exam.et
ትግራይ ክልል፦ https://c2.exam.et
➧ ክላስተር ሁለት
ደቡብ ም/ኢ/ክልል፦ https://c3.exam.et
ጋምቤላ ክልል፦ https://c3.exam.et
አማራ ክልል፦ https://c3.exam.et
➧ ክላስተር ሦስት
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፦ https://c4.exam.et
ሀረሪ ክልል፦ https://c4.exam.et
አፋር ክልል፦ https://c4.exam.et
ኦሮሚያ ክልል - 1
• አዳማ ከተማ፦ https://c4.exam.et
• አጋሮ ከተማ፦ https://c4.exam.et
• አምቦ ከተማ፦ https://c4.exam.et
• ምሥራቅ አርሲ፦ https://c4.exam.et
• ምዕራብ አርሲ፦ https://c4.exam.et
• አሰላ ከተማ፦ https://c4.exam.et
• ባሌ፦ https://c4.exam.et
• ባቱ ከተማ፦ https://c4.exam.et
• ቤሾፍቱ ከተማ፦ https://c4.exam.et
• ቦረና፦ https://c4.exam.et
• ቡሌ ሆራ ከተማ፦ https://c4.exam.et
• ቡኖ በደሌ፦ https://c4.exam.et
• ዶዶላ ከተማ፦ https://c4.exam.et
• ምሥራቅ ባሌ፦ https://c4.exam.et
• ምሥራቅ ቦረና፦ https://c4.exam.et
• ጉጂ፦ https://c4.exam.et
• ምሥራቅ ሐረርጌ፦ https://c4.exam.et
• ምዕራብ ሐረርጌ፦ https://c4.exam.et
• ሆለታ ከተማ፦ https://c4.exam.et
• ሆሮ ጉዱሩ፦ https://c4.exam.et
• ኢሉባቦር፦ https://c4.exam.et
➧ክላስተር አራት
ድሬዳዋ ከተማ፦ https://c5.exam.et
ኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል - 2
• ጅማ፦ https://c5.exam.et
• ጅማ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ቄለም ወለጋ፦ https://c5.exam.et
• ማያ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• መቱ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ሞጆ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ሞያሌ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ነጆ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ነቀምት ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ሮቤ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ሰንዳፋ በኬ፦ https://c5.exam.et
• ሻኪሶ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ሻሸመኔ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ሸገር ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ሸኖ ከተማ፦ https://c5.exam.et
• ምስራቅ ሸዋ፦ https://c5.exam.et
• ሰሜን ሸዋ (ኦሮሚያ)፦ https://c5.exam.et
• ደቡብ ምዕራብ ሸዋ፦ https://c5.exam.et
• መዕራብ ሸዋ፦ https://c5.exam.et
• ምስራቅ ወለጋ፦ https://c5.exam.et
• መዕራብ ወለጋ፦ https://c5.exam.et
• መዕራብ ጉጂ፦ https://c5.exam.et
• ወሊሶ ከተማ፦ https://c5.exam.et
@Addis_News | 389 | 0 | Loading... |
17 https://t.me/hamster_kombat_Bot/start?startapp=kentId1174777711
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium | 485 | 1 | Loading... |
18 For all 1st, 2nd, and 3rd year Students with physical impairment
በነገው ዕለት ማለትም ግንቦት 22፣ 2016 የአካል ጉዳተኛ(Physical) ተማሪዎች ተወካይ ምርጫ ይካሄዳል፣ ስለሆነም በምርጫው ላይ ድምጻችሁን እንድትሰጡ እናሳስባለን፤ ነገር ግን ይህንን ሳያከብር እና በወቅቱ ሳይገኝ ቅሬታ እና ጥያቄን የሚያነሳ ማንኛውም ተማሪ ሃላፊነቱን እንደማንወስድ እናሳውቃለን!!
ቦታ፡ ማንዴላ ህንጻ ምድር ክፍል
ሰአት፡ ከቀኑ 9፡00 ሰአት @AAU_Info_Home | 676 | 0 | Loading... |
19 The purpose of this Telegram channel could be to create a platform for the Addis Ababa University community to connect, share information, and engage in discussions related to academics, events, opportunities, and more.
https://t.me/AAUconnect | 116 | 0 | Loading... |
20 FBE library fitlefit taketa chama yagegnachihu lijoch ebakachihu melisulign weretawun ekefilalehu be 0988848101 or @ta2022ddy anagirugn. | 1 503 | 6 | Loading... |
21 The days are long but the years are short.
People wait all day for 5 (11sat) o'clock.
All week for Sunday.
All winter for summer.
All summer for winter,
All their life for happiness.
Don’t be like those people
Everything is experienced now!
Don’t wait for tomorrow/later that may not come.
Enjoy everything now.
Big week ahead, Good Morning fam 🙌 ✨
@AAU_INFO_CENTER | 736 | 1 | Loading... |
22 to Management students taking innovation management and entrepreneurship
exam for course is tomorrow | 609 | 0 | Loading... |
23 Media files | 839 | 0 | Loading... |
24 #Haile Liul
For College of Business and Economics 2024/25 student council President election
#TOMORROW
#Vote for Haile
#vote for collaboration | 230 | 0 | Loading... |
25 ለክቡራን ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!!
በመጪው ቅዳሜ ከጥዋቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ በኤፍቢ ስቴዲየም የባህል ቀን(culture day) ይከበራል ስለሆነም ሙሉ ፕሮግራሙን ያማረ እና የተዋበ ለማድረግ የተለያዩ ዝግጅቶች እንዳሉ ይታወቃል።
በዕለቱም የፎቶ ሹት ስለሚኖር ጥራት ባላቸው ካሜራ ማኖች ፅድት ፅድት ያሉ ፎቶዎችን ለመነሳት እና 👉3 ፎቶ በ 50 ብር ብቻ
👉ያልተገደበ ፎቶ ደግሞ ማለትም ቀኑን ሙሉ ከውድ ጓደኞቻችሁ ጋ በ100ብር ብቻ መነሳት የምትፈልጉ ልጆች ከታች ባለው አድራሻ አናግሩን።
@abuu19 0913626979
@Volkswaa 0969132764
👆👆 አናግሩን። የቀረችን አስደሳች መርሀ ግብር ይች ብቻ ስለሆነች የማይረሳ ጊዜ አሳልፈን የማይረሱ ፎቶዎችን በእጃችን እንያዝ። | 540 | 2 | Loading... |
26 ለኳስ አፍቃሪያን በሙሉ!!
ተቋርጦ የነበረው እና አስደሳች ትዕይንቶችን ሲያሳየን የነበረው የተመራቂ ተማሪዎች የእግርኳስ ውድድር ረቡዕ 21/09/16 ዓ.ም በኤፍቢ ስቴዲየም ይጀምራል።
ረቡዕ 👉 Management VS Accounting.
ሐሙስ 👉 Padm vs Commerce.
ሁለቱሙ ጨዋታዎች ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይካሄዳሉ።
#GC Committee
@aauinfohub | 576 | 2 | Loading... |
27 yesterday I lost a charger {typec} at kennedy library.if any one who found it contact me at 0915838985 | 381 | 1 | Loading... |
28 #Vote for Haileliul
Dear Students,
I am Haile Liul, accounting and finance student, and I am running for the position of student president. Like you, I navigate the same halls, face the same challenges, and am driven by the same desire to enrich our collective student life. As a student I'm passionate about making a positive impact on the university community.
📌ተማሪ በዩኒበርስቲያችን ያለውን ቅሬታ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር መፍታት
📌ምቹ የመማር ማስተማር ሁኔታን መፍጠር
📌ተማሪዎች በተደጋጋሚ የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች መፍታት
📌የእራት ሰዓት እንደ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ምሽቱ 1:30 ለማድረግ እሰራለሁ።የምግቡም ጥራት እንዲፈታ እሠራለሁ።
📌FBE College digital library እንዲኖር እሠራለሁ።
በኮሌጃችን ምቹ የሆነ internet service እንዲኖር አሠራለሁ።
እንደሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች በግቢያችን photocopy እና ፀጉር ቤት እንዲኖር እሠራለሁ።
✅ በአጠቃላይ ስራዎችን አካታችነት ባለው መንገድ የተማሪዎችን ፍላጎት በማደመጥ በቅርበት በመስራት ሁሉም ተማሪ ውጤታማ እንዲሆን ጠንክሬ እሰራለሁ።
ውጤታማ እና ምቹ የትምህርት ህይወትዎን ከፍ ያድርጉ። | 145 | 1 | Loading... |
29 yesterday night I lost a charger(type C)at kennedy library. if any one found it contact me at.. 0915838985 | 366 | 1 | Loading... |
30 Media files | 447 | 1 | Loading... |
31 ተጀምሯል...!
#ደም እንለግስ ህይወትን እንታደግ።
ፈጣሪ ሙሉ ጤናውን ሰጦናልና እኛ ደግሞ በአቅማችን በትንሹ የአንድ ሰው ህይወት ከሞት እንታደግ።
ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነውና የግላችሁን አስተዋፅኦ አድርጉ
ቦታ 👉ዋና ግቢ ፎልስ ጌት
ሰዓት👉አሁን | 512 | 0 | Loading... |
32 https://t.me/president_election2024 | 445 | 0 | Loading... |
33 5 Days left❗️
የተወደዳችሁ የግቢያችን ተማሪዎች የፊታችን ቅዳሜ ከ 2፡30 ጀምሮ እንደ ኮሌጅ Culture Day ለማክበር ስላሰብን ሁላችሁም GC ተማሪዎች የምትወዱትን የባህል ልብስ በመልበስ አብረዉን ይታደሙ።
ልዩነታችን ድምቀታችን ነውና ሁላችሁ የራስ የራሳችሁን የባህል ልብስ ለብሳችሁ አስደሳችና የማይረሳ ጊዜ እንድናሳልፍ ውዶች።
#GC Committee
@aauinfohub | 487 | 0 | Loading... |
34 Notice
To:- All undergraduate regular Students
Online Students council election
SHARE🙏
@AAU_INFO_CENTER | 442 | 0 | Loading... |
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው‼️
🗣ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
በመጪው ዓመት ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ።የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል።
በመድረኩም የትምህርት ሚኒስቴር አፈፃፀም በስፋት ውይይት የተደረገበት መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልጸዋል።
በ2016 በጀት ዓመት ከማኅበረሰቡ በተገኘ ድጋፍ በትምህርት ለትውልድ መርሐ ግብር 22 ሺህ የሚደርሱ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታና ጥገና መከናወኑን አስታውቀዋል።በተለይም ለተማሪዎች የሚሰጠው የሪሚዲያል ፈተና መጀመሩን በማስታወቅ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር ተናግረዋል።ሐምሌ ወር መጀመሪያ አካባቢ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር የገለጹት ሚኒስትሩ÷ ፈተናውን የተሳለጠ ለማድረግ ለፈታኝ መምህራን በቂ ሥልጠና እየሰተጠ መሆኑንም ገልጸዋል።
ዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀትና በኦንላይን የሚሰጥ መሆኑን ተከትሎ ለዚህ የሚረዳ በቂ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።በክረምት ወራት 62 ሺህ መምህራንን በሚያስተምሩት ትምህርትና የማስተማር ሥነ ዘዴ ዙሪያ ሥልጠና ለመስጠት የሚያስችለውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቀዋል።ሚኒስቴሩ በክረምት ከያዛቸው ሥራዎች መካከል የዩኒቨርሲቲዎች ዕድሳት ሥራ አንዱ በመሆኑ ተግባሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
@aauinfohub
👍 1
‼️ update‼️
# FBE
እስካሁን ለተፈጠረው መጉላላትና ውዝግብ ይቅርታ እየጠየቅን ተማሪው የባይንደር ዋጋ በዛብን ብሎ ባቀረበው ቅሬታ መሠረት ከብዙ ውጣ ውረድ በሗላ ከሌላ ድርጅት ከበፊቱ መለስተኛ በሆነ ጥራት 250 ብር ብቻ ያገኘን መሆኑን እያሳወቅን የመፅሄትና ባይንደር ዋጋ ግን በድምሩ 1,050 ብር መሆኑን እንገልፃለን።
👉ባይንደር ብቻ የምትፈልጉ 250 ብር
👉ፎቶ ሹቱ ከነገ ሰኔ 05-10 ይካሄዳል።
👉ወንዶች ሱፍ ሴቶችም ለፎቶ የሚሆን ልብስ እንድታዘጋጁ።
👉 19 23 19 781 አቢሲኒያ ባንክ በደረሰኝ እንድታስገቡ እያልን ለፎቶ ሹት ፕሮግራም ስትመጡ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና Last Word ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
❗️ማሳሰቢያ፦
👉 ከዚህ ውጭ ተማሪዎችን ህገ ወጥ በሆኑ መልኩ በወረደ ዋጋ ባይንደር እናሰራላችሗለን እያላችሁ የምትንቀሳቀሱ ልጆች እንዳላችሁ ደርሰንባችሗል ስለሆነም ከዚህ ድርጊታችሁ እንድቆጠቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቀርጦ በተማሪዎች ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም አይነት መጭበርበር ሃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን እንገልፃለን።
👉 ተማሪዎችም ከተመራቂ ተማሪዎች ኮሚቴ ውጭ ህጋዊ እውቅና እና ዋስትና ከሌላቸው አጭበርባሪዎች ራሳችሁን እንድጠብቁ እናሳስባለን።
✅FBE GC Committee
@aauinfohub
😢 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Are you Addis Ababa University community at College of Business and Economics craving a delightful break from your studies? Look no further than Efoyta Bakery and Confectionery Store, your one-stop destination for freshly baked goods and different confections.
Conveniently located right on campus, Efoyta offers an extensive selection of breads, pastries, cookies, and a variety of decadent chocolates and sweets. Crafted with the finest ingredients and baked daily, our products are guaranted to tantalize your taste buds and provide the perfect pick-me-up during your busy days.
Enjoy our welcoming atmosphere and take advantage of our student loyalty program.
Treat yourself to the ultimate indulgence and discover why Efoyta Bakery and Confectionery Store is the preferred destination for the Addis Ababa University community. Visit us and elevate your campus experience with the flavors of Efoyta.
Contact 0918507795/0945270367
Addis Ababa University at CBE
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Attention ‼️
የexit exam Password እና Username ነገ ብቻ ስለሚሰጥ ምታችሁ እንድትወስዱ
It's for Regular and extension students.
CoBE Registrar office
@fbestudentscouncil
𝙄𝙣𝙩𝙚𝙧𝙚𝙨𝙩𝙞𝙣𝙜 𝙁𝙖𝙘𝙩𝙨 𝘼𝙗𝙤𝙪𝙩 𝙀𝙩𝙝𝙞𝙤𝙥𝙞𝙖🇪🇹
1. The Ethiopian 🇪🇹 calendar is different from the Georgian calendar. There are thirteen months in the Ethiopian calendar, which means they are currently in 2016.
2. Ethiopians 🇪🇹 also measure the hours of a day to a different schedule based on the logic that the clock starts when the day does. Ethiopia, however, observes 13 calendar months per year. This makes the Ethiopian calendar 7 years behind the rest of the world.
3. Ethiopia 🇪🇹 is the only African country never to have been brought under colonial rule. The Itàlians tried but failed woefully and were defeated by the solid Ethiopian forces.
4. Ethiopia 🇪🇹 has the world's 0ldest Bible and the most unique.
5. Ethiopia 🇪🇹 is home to one of the world's best coffee. In fact, coffee production is huge in Ethiopia.
6. According to some archaeological findings, Ethiopia 🇪🇹 is the cradle of humànkind. Meaning lifè actually started in Ethiopia.
7. In 1960, an Ethiopian named Abebe Bikila became the first Black African to win gold in the Olympics. He won it by running barefoot.
8. Addis Ababa's name translates to ‘New Flower’ in Amharic. The city is one of the oldest cities in the world.
9. Ethiopia 🇪🇹 is home to some of the world's tastiest, healthiest and most diverse cuisines on the continent of Africa.
10. The biggest festival in Ethiopia, Timket, is a three-day annual festival that honours the baptism of Jesus Christ in the river Jordan. It's one of the world's largest festivals that takes place annually. The festival attracts millions of people from all over the world.
11. Ethiopia 🇪🇹 has the most UNESCO World Heritage Sites on the continent. Ethiopia takes first place as the African country with the most UNESCO World Heritage sites. There are 9 total ranging from religious sites to natural areas. Among them are the Simien National Park, Konso Cultural Landscape and the rock-hewn churches.
12. Over 80 languages are spoken in Ethiopia. There are over 80 languages spoken with English being the language of educational systems in addition to local languages which include Oromo, Amharic, Somali and Tigrinya.
13. Over half of Africa’s mountains are in Ethiopia 🇪🇹 Along with Ethiopia’s incredible cultural and historical significance, the natural beauty is in a league of its own. In addition to a gorgeous landscape of low desserts and volcanic plateaus, Ethiopia is incredibly mountainous. In fact, around 70% of Africa’s mountains are in Ethiopia.
14. Ethiopia 🇪🇹 is Africa’s oldest country. Originally founded in 980 BC, Ethiopia is the oldest independent nation on the continent. Additionally, Ethiopia has remnants of some of the most ancient human beings on earth dating back millions of years making it one of the most important archaeological areas in the world. Not only that, but it is the second most populated country with more than 106 million people.
15. Ethiopia 🇪🇹 is the only country in the world with its own unique Alphabet.
16. Ethiopian 🇪🇹 Christmas is celebrated on 7 January (Tahsas 29 in the Ethiopian calendar) as the day of Jesus' birth, alongside the Russian, Greek, Eritrean and Serbian Orthodox Churches.
@aauinfohub
👍 4❤ 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Device name HP
Storage 1 terabyte
Generation 6/7th
Processor Intel(R) Core(TM) i5-6300U CPU @ 2.40GHz 2.50 GHz
Installed RAM 8.00 GB
System type 64-bit operating system, x64-based processor
Battery more than 6 hrs
Edition Windows 10 Pro
Version 22H2
Price contact me👇
@abuu19
@aauinfohub
Repost from Ethio telecom
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሰኔን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር!
በዚህ ወር በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችን በሚቀላቀሉ አዲስ ተከታዮች (Followers) ብዛት ልክ 30 ብር እንዲሁም በሚጋሩ ልጥፎች (Share) ልክ 10 ብር ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እንለግሳለን!
እርስዎም ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይከተሉ፤ ፖስቶቻችንን ያጋሩ፤ ለወገን ድጋፍ ይተባበሩ!
ቴሌግራም | ፌስቡክ | ኢንስታግራም | ሊንክዲን | ዩትዩብ | ቲክቶክ
ዘላቂ የጋራ ማኅበራዊ ኃላፊነት ለወገን ብሩህ ተስፋ!
#MatchingFundForSustainableFuture
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia
‼️ መፅሄት እና ባይንደር‼️
የተከበራችሁ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማታ(extension)፤ መደበኛ(regular) እንዲሁም የማስተርስ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለምረቃ መርሃ ግብራችን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ከዚህ በፊት ይሰራ እንደነበረው ዘንድሮም መመረቂያ ባይንደር እና መፅሄት ባማረ መልኩ የሚሰራ መሆኑን እንገልፃለን።
ስለሆነም ማሰራት የምትፈልጉ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ለመፅሄትና ባይንደር ማሰሪያ የሚውል 1050(አንድ ሺ ህ ሃምሳ) ብር ብቻ በኮሚቴው አካውንት ቁጥር
👉 19 23 19 781 አቢሲኒያ ባንክ በደረሰኝ እንድታስገቡ እያልን ለፎቶ ሹት ፕሮግራም ስትመጡ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና Last Word ይዛችሁ እንድትመጡ ስንል እናሳስባለን።
❗️ማሳሰቢያ፦
👉ባይንደር ብቻ የምትፈልጉ 400 ብር
👉ፎቶ ሹቱ ከሰኔ 05-10 ይካሄዳል።
👉ወንዶች ሱፍ ሴቶችም ለፎቶ የሚሆን ልብስ እንድታዘጋጁ።
👉ከ ሰኔ 04 በሗላ ብር የማንቀበል መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን።
ጥያቄ ካላችሁ @abuu19 ማቅረብ ትችላላችሁ።
✅FBE GC Committee
👍 5
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Addis Ababa University Aligning Engagements with Ethiopia’s Vital National Interests: President
https://www.aau.edu.et/blog/addis-ababa-university-aligning-engagements-with-ethiopias-vital-national-interests-president/