UNITY REGISTRAR OFFICIAL
This is the ONLY Official channel of #Unity_University_Registrar_Office UNITY UNIVERSITY bank Account: Dashen: 0008904786086 Awash: 01304046370100 (TVET) P.O.Box: 6722 Email: [email protected] Website: https://uu.edu.et/
Більше8 744
Підписники
+5124 години
+1747 днів
+32130 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Repost from UNITY REGISTRAR OFFICIAL
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለመጀመሪያ አመት የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች
ቀጣይ አመት የምትማሩበትን ዲፓርትመንት ይህንን ፎርም በመጫን እስከ አርብ ግንቦት 30፣ 2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ ፍላጎታችሁን እንድትሞሉ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ
የዲፓርትመንት ቅያሪ የሚደረገው በአካውንታችሁ ሲሆን፣ የምትቀይሩት ስናሳውቃችሁ ብቻ ይሆናል፡፡
Form link: Click {Here}
@UnityRegistrar
👍 7
ለሬሚዲያል ተማሪዎች
ከዚህ በላይ ባለው ፋይል ስማችሁ የተዘረዘረ የሬሚዲያል ተማሪዎች "Username" ስለመጣላችሁ፣
1. ነገ ሀሙስ (ሙሉ ቀን) = ከ "A" እስከ "K"
2. አርብ ጧት (ሙሉ ቀን) = ከ "L" እስከ "Z"
ሪጅስትራር ቢሮ በመቅረብ፣ የዩኒቨርስቲውን መታወቂያ እና ለፈተና የከፈላችሁበትን ደረሰኝ በመያዝ፣ መለያ ቁጥራችሁን እንድትወስዱ እናሳውቃለን።
👉 በቀናችሁ ብቻ እንድትመጡ።
@UnityRegistrar
Remedial User name for post.pdf6.00 KB
👍 7❤ 1👏 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Tentative Schedule for Remedial Exam (Sene 2016)
@UnityRegistrar
👍 16❤ 1🥰 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለመጀመሪያ አመት የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች
ቀጣይ አመት የምትማሩበትን ዲፓርትመንት ይህንን ፎርም በመጫን እስከ አርብ ግንቦት 30፣ 2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ ፍላጎታችሁን እንድትሞሉ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ
የዲፓርትመንት ቅያሪ የሚደረገው በአካውንታችሁ ሲሆን፣ የምትቀይሩት ስናሳውቃችሁ ብቻ ይሆናል፡፡
Form link: Click {Here}
@UnityRegistrar
👍 8
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለሬሚዲያል ተማሪዎች
ክፍያ
ለምትፈተኑበት ተቋም የሚተላለፍ ብር 200 (ሁለት መቶ) እስከ ረዕቡ ድረስ በዩኒቲ ዩኒቨርስቲ ዳሸን ባንክ አካውንት 0008904786086 በመክፈል እና ካሸሮች ጋር በማወራረድ ሰማያዊ ደረሰኙን 04 ቁጥር እንድትሰጡ እናሳውቃለን።
👉 ከገርጂ ውጭ ያላችሁ የሬሚዲያል ተማሪዎች ክፍያ የምትፈፅሙት በካምፓሳችሁ ነው።
👉 ከረዕቡ ቦሀላ ለሚመጣ ተማሪ ሀላፊነት አንወስድም።
@UnityRegistrar
👍 27❤ 5
Фото недоступнеДивитись в Telegram
‼️‼️‼️ለሬሚዲያል ተማሪዎች‼️‼️‼️
ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረ የሬሚዲያል ተማሪዎች እስካሁን ቢሮ ያላመለከታችሁ በመሆኑ፣ ፈታናው ላይ ስም ዝርዝራችሁ ያልተካተተ መሆኑን እናሳውቃለን።
Eldawit Awel Mohammed
Fatima Addis
Mahlet Getachew Worku
Menkem Haile
Yonas Alemayehu
Yonas Engdaye Mekonnen
@UnityRegistrar
👍 12❤ 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የሬሜዲያል ጊዜያዊ መፈተኛ ቦታ
የአዲስ አባባ ተማሪዎች: AASTU
የአዳማ ተማሪዎች: ASTU
የደሴ ተማሪዎች: Wollo University
👉 ፈተናው ከሰኔ 03-07 ይሰጣል።
JOIN US:
@UnityRegistrar
👍 23❤ 4