cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

UNITY REGISTRAR OFFICIAL

This is the ONLY Official channel of #Unity_University_Registrar_Office UNITY UNIVERSITY bank Account: Dashen: 0008904786086 Awash: 01304046370100 (TVET) P.O.Box: 6722 Email: [email protected] Website: https://uu.edu.et/

Show more
Ethiopia2 408The language is not specifiedEducation17 238
Advertising posts
8 461
Subscribers
+224 hours
+987 days
+31830 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ለመጀመሪአመት ተማሪዎች ምዝገባችሁ የሚጠናቀቀው "Academic Profile" ላይ ገብታችሁ 1. "Billing" የሚለው ውስጥ "Total Unpaid = 0" ወይንም "Payment Status =  Approved" ሲሆን 2. "Registration" ላይ የምትማሯቸው ሁሉም ኮርሶች ሲኖሩ እና 3. መታወቂያ ሲታደስ ብቻ ነው:: ይህ ካልተሟላ ምዝገባችሁ አልተጠናቀቀም። ውጤትም አይገባላችሁም። JOIN US: @UnityRegistrar
Show all...
👍 9 1
Mobile phone during Exam☝️ JOIN US: @UnityRegistrar
Show all...
👍 12 3
Exit Exam Tutorial JOIN US: @UnityRegistrar
Show all...
👍 1
ድጋሚ የመውጫ ፈተና ሰኔ ላይ ለምትወስዱ (June 2016 Re-Exit Exam) 1. 2015 ዓ.ም ለመፈተን ተመዝግባችሁ "Username"  ወስዳችሁ፣ ፈተናውን ያልወሰዳችሁ እና በቀጣዩ ሰኔ ላይ መውሰድ የምትፈልጉ ተማሪዎች፣ በአካል እስከ አርብ ድረስ ቢሮ ቁጥር 02 ማመልከት ይኖርባችኋል። 2. በ2016 የካቲት ላይ "username" ወስዳችሁ ያልተፈተናችሁ ቀጥታ መመዝገብ ስለምትችሉ ቢሮ መምጣት አይጠበቅባችሁም። 3. ፈተናውን በድጋሚ የምትወስዱ ተማሪዎች፣ ምዝገባና ክፍያ በራሳችሁ ሲሆን፣ ቀኑን እንዳሳወቁን እናሳውቃለን። 4. ክፍያ የሚከፈለው በቀጥታ በቴሌብር ለትምህርት ሚኒስቴር ነው። JOIN US: @UnityRegistrar
Show all...
👍 9 1
✳️ Urgent ‼️ የመውጫ ፈተና ሰኔ ላይ ለምትወስዱ (June 2016 Exit Exam) ከላይ ባለው ማስታወቂያ መሰረት ፎርሙን ያልሞሉ ጥቂት ተማሪዎች አሉ። በዛሬውና በነገው እለት የማትሞሉ ከሆነ ሲስተሙ ላይ መረጃችሁ በሚጫንበት ወቅት ስለሚዘላችሁ ፈተናውን መውሰድ የማትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ፎርሙን ለመሙላት 👇 Form 🔗: {Click here} JOIN US: @UnityRegistrar
Show all...
👍 1
‼️ አስቸኳይ ‼️ የመውጫ ፈተና ሰኔ ላይ ለምትወስዱ (June 2016 Exit Exam) ትምህርት ሚኒስትር አዲስ የመረጃ መቀበያ ድረገፅ በዛሬው ዕለት ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አስተዋውቋል። ካሁን በፊት የተላከው የተማሪዎች መረጃ ላይ ሞባይል እና ሌሎች መረጃዎች እንዲጨመር ጠይቀዋል። በቀጣይ ውጤትና ሌሎች መረጃዎችን የምታውቁት በሞባይላችሁ በመሆኑ ይህንን በመጫን ፎርሙን እስከ ሰኞ ድረስ እንድትሞሉ እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ 1. ፎርሙ የሚያገለግለው ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና ለሚወስዱና፣ ስማቸው ለተላለፈ ተማሪዎች ብቻ ነው። 2. ፎርሙን በተባለው ቀን ባለመሙላት ለሚፈጠር ማንኛውም ክፍተት ሀላፊነቱ የተማሪው ነው። 3. ስሙ የተላለፈ ሁሉም ተማሪ ፎርሙን መሙላት አለበት። Form 🔗: {Click here} JOIN US: @UnityRegistrar
Show all...
👍 18 1
June 2016 Exit Exam @UnityRegistrar
Show all...
👍 12👏 3 2
በፈተና ጊዜ ማርፈድ በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ የጠዋት ፈተና 3፡00 ሠዓት ከሠዓት በኋላ 7፡00 ሠዓት እና 10፡00 ሠዓት መሆኑን እናሳውቃል፡፡ Tardiness during the exam is strictly prohibited. Morning exam 9:00 A.M We will inform you that the time is 1:00 P.M and 4:00 P.M.
Show all...
👍 16 2
⚠️Attention
Show all...
👍 6
👍 7 2