uk
Feedback
Brookbk

Brookbk

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Brookbk

Канал Brookbk (@classroom101me) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 10 911 підписників, посідаючи 6 629 місце в категорії Бізнес та 3 041 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 10 911 підписників.

За останніми даними від 23 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -238, а за останні 24 години на -2, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 22.55%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 8.09% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 0 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 883 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 24 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Бізнес.

10 911
Підписники
-224 години
-757 днів
-23830 день
Архів дописів
Brookbk
10 911

Brookbk
10 911
እንኳን ለመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል አመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ 🙏🙏 👉https://vt.tiktok.com/ZSQnTkfcE/
+2
እንኳን ለመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል አመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ 🙏🙏 👉https://vt.tiktok.com/ZSQnTkfcE/

Brookbk
10 911
ሰበር ዜና የአሜሪካን መንግስት በኢትዮጵያ በትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኘው የTPLF ባለስልጣናት እና ቤተሰቦቻቸው ላይ የጉዞ እገዳ አወጣ.
ሰበር ዜና የአሜሪካን መንግስት በኢትዮጵያ በትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኘው የTPLF ባለስልጣናት እና ቤተሰቦቻቸው ላይ የጉዞ እገዳ አወጣ.

Brookbk
10 911
Check out this TikTok I posted! ▶️Watch the full video now! https://vt.tiktok.com/ZS9bgmoAy/

Brookbk
10 911
በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከባድ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ከሰሞኑን ቀናት ብቻ ከ5 በላይ ኢትዮጵያዊያን ህይወታቸው በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል ,ይህንን አሰቃቂ ግድያ የሚያሳየው አንዱ ቪዲዮ ይ
+3
በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከባድ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ከሰሞኑን ቀናት ብቻ ከ5 በላይ ኢትዮጵያዊያን ህይወታቸው በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል ,ይህንን አሰቃቂ ግድያ የሚያሳየው አንዱ ቪዲዮ ይህ ነው 😭😭

Brookbk
10 911
በትላንትናው ምሽት የአሜሪካን ፕሬዚዳንት ላይ ያነጣጠረ የግድያ ሙከራ ተደረገ ሙሉ መረጃውን 👇👇👇👇
+7
በትላንትናው ምሽት የአሜሪካን ፕሬዚዳንት ላይ ያነጣጠረ የግድያ ሙከራ ተደረገ ሙሉ መረጃውን 👇👇👇👇

Brookbk
10 911
አነጋጋሪው ምስክርነት በድንገት በአንድ ቀን ብቻ 100 ቢሊሉብር ወደ አካውንት ገባልኝ መሉ ቪዲዮው 👇👇👇
አነጋጋሪው ምስክርነት በድንገት በአንድ ቀን ብቻ 100 ቢሊሉብር ወደ አካውንት ገባልኝ መሉ ቪዲዮው 👇👇👇

Brookbk
10 911
photo content

Brookbk
10 911

Brookbk
10 911
''ይህ ሥፍራ ለሌሎችም ምሳሌ የሚሆን ገዳም ይሆናል!" — ብጹዕ አቡነ ዮሐንስ የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ ዮሐንስ በታላቁ ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም በመገኘት ልማታዊ ሥራዎችን ጎበኙ። የካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ጎንደር ሐገረ ስብከት በምስራቅ በለሳ ወረዳ ቤተክህነት ውስጥ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል። የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ከተገደመ አጭር ዓመታትን ያስቆጠረ ቢሆንም በምዕመናን ድጋፍ አማካኝነት ቀድሞ ከነበረበት አስቸጋሪ ሁኔታ በመላቀቅ ለሌሎች ገዳማት አርአያ እና ምሳሌ መሆን በሚያስችል ደረጃ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመስራት ትልልቅ ፕሮጀክቶችን በመንደፍ ዘርፈ ብዙ የሆኑ ልማታዊ ሥራዎችን እያከናወኑ ይገኛሉ። ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ በገዳሙ ውስጥ የተሰሩ እና በሂደት ላይ ያሉ የልማት ሥራዎችን የተመለከቱ ሲሆን ግንባታው ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቃው የእናቶች ማረፊያ በአት ፣ የደረጃ የመንገድ ስራ ፣ ደረጃዉን የጠበቀ የመወጣጪያ ደረጃ ፣ የእደጥበብ ማምረቻ ሼድ ፣ ደረጃውን የጠበቀ መፀዳጃ ቤት እንዲሁም የሶላር ሲስተም ዝርጋታ ተመልክተዋል። በግንባታ ላይ ያሉ የአባቶች ማረፊያ ፣ የቅዱስ ሚካኤል ህንጻ ቤተክርስቲያን እና ሌሎችም የልማት ሥራዎችን አይተዋል ከዚሁ ጋር ተያይዞ የሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ከገዳማውያኑ አልፎ ለአካባቢው ምእመናን አገልግሎት የሚሰጡ በሀሙሲት ከተማ እያስገነቧቸው ያሉ የአስኳላ ትምህርት ቤት ፣ የጤና ተቋም ፣ እንዲሁም የአብነት ትምህርት ቤት የጎበኙ ሲሆን በሀሙሲት ከተማ የሚገኘው የገዳሙ ሱቅ እና የእህል መጋዘን ባርከዋል። ብፁዕነታቸው የተመለከቱት የልማት ሥራ ይበል የሚያሰኝ ነው በማለት "ይህ ሥፍራ የበረኻ ገነት ይሆናል!"ሲሉ ታላቅ ተስፋቸውን ለገዳማውያኑ ተናግረዋል ብፁዕነታቸው በገዳሙ በነበራቸው ቆይታ የልማት ስራዎችን የደረሱበት ደረጃ ከመመልከት ባሻገር አባታዊ መመሪያዎችን ለማኅበረ መነኮሳቱ አስተላልፈዋል። በተጨማሪም ከማኅበረ መነኮሳቱ ጋር ስለ ሥርአተ-ምንኩስና ውይይት አድርገው ትምህርተ ወንጌል በመስጠት እና ቡራኬ በማድረግ ጉብኝታቸውን አጠናቀዋል ። የማዕከላዊ ጎንደር ሐገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ማኅበረ ምእመናን የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ከምንግዜውም በበለጠ እንዲደግፍ እና እስከ ፍፃሜው ከማኅበረ መነኮሳቱ እንዳይለዩ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። ድጋፍ ለማድረግ ሙትአንሣ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ 1000442598391 ወይም አቢሲኒያ ባንክ 141029444 ለበለጠ መረጃ:- 09 18 07 79 57 ወይም 09 38 64 44 44 ጅማሬያችን ታናሽ ቢሆንም ፍፃሜያችን ታላቅ ነው እና የጀመርነውን እንፈፅም ዘንድ አሳስበዋል።                                                         ፭/፮/፳፻፲፰ ዓ.ም                                 ጎንደር ኢትዮጵያ                                 

Brookbk
10 911
photo content
+5

Brookbk
10 911
photo content

Brookbk
10 911
እንኳን ለአስተርዕዮ ማርያም አደረሳችሁ፤ አደረሰን🙏 እጅግ አብዝቶ የሚገርመው ሞት ለአዳም የተነገረው መሬት ነህ ወደ መሬት ትመለሳለህ የሚለው ቃል የማይፈጸምበት ሰብአዊ ፍጡር የለም፡፡ ሌላው ቀርቶ አምላካችን እግዚአብሔር በቅድስናቸው ከፍ ያደረጋቸው ቅዱሳን ሁሉ ስጋዊ ሞትን ቀምሰዋል፡፡ እነርሱ ግን በስጋዊ ሞታቸው ወደ ዘለዓለማዊ የክብር እረፍታቸው ነው የሔዱት፡፡ የሕይወትና የሞት ባለቤት እርሱን ወለደችው የቅድስት ድንግል ማርያም ሞት ግን ከሁሉ ይገርማል፡፡ የአምላክ እናቱ ስትሆን ሞትን ቀምሳለችና፡፡ ሞትስ ለሟች ይገባዋል የእመቤታችን የቅድስት ማርያም ሞት ግን አስደናቂ ነው፡፡ እመቤታችን በዚህ ዓለም በሥጋ ስድሳ አራት ዓመት ኖራለች፡፡ ልጇ ወዳጇ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የምታርፍበት ጊዜ እንደደረሰ ሲነግራት ሞትን መቅመስ እንደማትፈልግ ነገረችው፡፡ እርሱም ስጋን የለበሰ የአዳም ዘር ሁሉ ሞትን እንደሚያይ ነገራት፤ በመላእክት ምስጋና፣ በዳዊት ዝማሬ ቅድስት ነፍሷ ከቅድስት ስጋዋ ተለየች፡፡ የቅድስት ድንግል ማርያም ሞት በሁለት ምክንያት እንደሆነ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ትውፊት ያስረዳል፡፡ የመጀመሪያው “የመለኮት ማደሪያ ለመሆን የበቃችው ከሰማይ ብትመጣ እንጂ የሰው ልጅስ አይደለችም” በማለት የሚነሱ ከሀዲያን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ሥጋ ስላለበሰ ነው ያልተቀበልነው እንዳይሉ ቅድስት ድንግል ማርያም በሞቷ የአዳም ዘር መሆኗ ታወቀ፡፡ ሁለተኛው ጌታችን በፍርዱ አድልዎ የሌለበት አምላክ መሆኑ ይታወቅ ዘንድ እመቤታችን በበዓለ አስተርዕዮ በጥር 21 ቀን በክብር አርፋለች፡፡ አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። በዓለ ዕረፍቷም በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል። በዓለ እረፍቷን በታላቅ ክብር የሚያስቡት ገዳማውያን የስጋ እረፍታቸው የማይቀር እንደሆነ አምነው አስቀድመው ይዘጋጃሉ፣ በጾም፣ በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡         ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ 1000442598391 ወይም አቢሲኒያ ባንክ 141029444 የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444

Brookbk
10 911
photo content

Brookbk
10 911
#ዳጎስ ያለ ገቢ የሚያስገኝ ዕድል፣ አስተማማኝ የቢዝነስ አማራጭ ለቱር ኤንድ ትራቭል መኪና ባለንብረቶች በህብረት ስንሰራ፣ ጥረው ግረው ያፈሩት ንብረትዎ በአስተማማኝ ዋስትና የገቢ ምንጭ ይሆናል የሚ
#ዳጎስ ያለ ገቢ የሚያስገኝ ዕድል፣ አስተማማኝ የቢዝነስ አማራጭ ለቱር ኤንድ ትራቭል መኪና ባለንብረቶች በህብረት ስንሰራ፣ ጥረው ግረው ያፈሩት ንብረትዎ በአስተማማኝ ዋስትና የገቢ ምንጭ ይሆናል የሚልዎት ኖላዊ ቱር ኤንድ ትራቭል ነው። በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ቢሆኑ ደረጃቸውን የጠበቁ የቱር ኤንድ ትራቭል መኪና ካለዎት፣ በማራኪ ዋጋ ተክራይቶ ንብረትዎን እንደ ራሱ ተንክባክቦ ያሰራል። በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ከኖላዊ ቱር ኤንድ ትራቭል ጋር ሲሰሩ አንድም ዳጎስ ያለ ገቢ ያገኛሉ፣ አንድም የንብረትዎን ዋስትና ያረጋግጣሉ።  ኖላዊ ቱር ኤንድ ትራቭል ለበለጠ መረጃ አድራሻ፦ ሃያ ሁለት ማዞሪያ ደብረ ዳሞ ሆቴል ጀርባ አርሾ ላብራቶሪ ወረድ ብሎ ያገኙናል፡፡ ስልክ ፦ 09 76 43 33 33 / 09 77 93 33 33 ላይ ይደውሉልን

Brookbk
10 911
" የአሜሪካ ዜጋ ልጆች፣ የትዳር አጋሮች እና ወላጆች ጭምር ወደ አሜሪካ ለመምጣት ቪዛ አይሰጣቸውም ! " - የህግ ባለሙያው ሙሉአለም ጌታቸው ከዛሬ ጀምሮ ሁሉም የአሜሪካ የኢሚግራንት ቪዛዎች መስጠት
" የአሜሪካ ዜጋ ልጆች፣ የትዳር አጋሮች እና ወላጆች ጭምር ወደ አሜሪካ ለመምጣት ቪዛ አይሰጣቸውም ! " - የህግ ባለሙያው ሙሉአለም ጌታቸው ከዛሬ ጀምሮ ሁሉም የአሜሪካ የኢሚግራንት ቪዛዎች መስጠት ተቋርጧል። በዚህም የአሜሪካ ዜጋ ልጆች፣ የትዳር አጋሮች እና ወላጆች ጭምር ወደ አሜሪካ ለመሄድ ቪዛ እንደማይሰጣቸው በአሜሪካ የሚኖሩ የህግ ባለሙያቅ አቶ ሙሉአለም ጌታቸው ገልጸዋል። ይህ ተግባራዊ የተደረገው #ኢትዮጵያን ጨምሮ በ75 ሀገራት ላይ የታወጀውን የጉዞ እገዳ ተከትሎ ነው። " ይሄ እገዳ ከሁሉም በላይ የአሜሪካ ዜጎችን ከሚስቶቻቸው፣ ልጆቻቸው እና ወላጆቻቸው የሚነጥል ነው " ሲሉ የህግ ባለሙያው ገልጸዋል። የአሜሪካ የስቴት ዲፓርትመንት የውጪ ሃገር ዜጎች ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV)ን ጨምሮ ወደ አሜሪካ ሄደው በቋሚነት መኖር ሲፈልጉ የሚሰጣቸው ቪዛ (Immigrant Visa) ሂደት ኢትዮጵያን ጨምሮ በ75 ሃገራት እንደሚቋረጥ አሳውቆ እንደነበር አይዘነጋም።

Brookbk
10 911
photo content