uk
Feedback
Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙

Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙

Відкрити в Telegram

● ዲናችንና በሚመለከት ወቅታዊ መረጃዎችን ➶ Current information about Muslims and Islam 🔗 ሌሎችንም አንገብጋቢ ጉዳዮችን የምንተዋወስበት Channel ነው‼️ ➞ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አጠር ያሉ ስንኞች (በተለይም ስለ ፈለስጢን 🇵🇸) 🎯 አላማዬ:- የእውነትን ሚስጥሮች ማጋለጥ ነው‼️ #Free_Palestine 🇵🇸

Показати більше
213
Підписники
Немає даних24 години
-17 днів
-430 днів
Архів дописів
የሚደርስብህ በላእ እና ፈተና በበዛ ቁጥር፤ ከአላህ የሚሰጥህ ምንዳ ይበዛል።
የሚደርስብህ በላእ እና ፈተና በበዛ ቁጥር፤ ከአላህ የሚሰጥህ ምንዳ ይበዛል።

ከፅድቅ ሁሉ በላጩ ለተጨነቀ ሰው መፍትሄ መሆን ነው። ▮ ወደ 7122 SMS OK

Allah Subhanahu Wa Ta'ala said: وَا لَّذِيْنَ يُؤْمِنُوْنَ بِمَاۤ اُنْزِلَ اِلَيْكَ وَمَاۤ اُنْزِلَ مِنْ قَبْلِكَ ۚ وَبِا لْاٰ خِرَةِ هُمْ يُوْقِنُوْنَ  "And who believe in what has been revealed to you, [O Muhammad], and what was revealed before you, and of the Hereafter they are certain [in faith]." (QS. Al-Baqara 2: Verse 4)

መካ ~ ሀሳብ ሰንቄያለሁ - ከዚያ ከበረሃ አንጀት ከሚበላው - ከሚያሰኘው ውሃ የነ ሱመያ ጣር - የነ ቢላል “አሐድ” ያብከነክነኛል - በትዝታ ንዳድ በነብይ ዱዐ - የሞላሽ በረካ ሰላማዊት ሀገር -
መካ ~ ሀሳብ ሰንቄያለሁ - ከዚያ ከበረሃ አንጀት ከሚበላው - ከሚያሰኘው ውሃ የነ ሱመያ ጣር - የነ ቢላል “አሐድ” ያብከነክነኛል - በትዝታ ንዳድ በነብይ ዱዐ - የሞላሽ በረካ ሰላማዊት ሀገር - ቅድስቲቷ መካ። = (ኢብኑ ሙነወር፣ ጳጉሜ 2/2006) የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

ለሌሎች ጥቅም በቅድሚያ ማሰብ መንፈሳዊ እርካታ እና ቁሳዊ በረከት እንዲያገኙ ይረዳል። | 7122 SMS Ok

When the Means Coincides With the Time _ Shaykh Sulayman al-Ruhayli حفظه الله

The Prophet Muḥammad ﷺ said: "'Āishah is my wife in paradise." 【Authenticated by Shaykh Al-Albānī in Sahīh Al-Jām'i (3965)】 This narration is a refutation against those who speak ill of our mother, 'Āishah رضي الله عنها,  the wife of the Prophet Muḥammad ﷺ. She was a good woman who was married to a good man. "الْخَبِيثَاتُ لِلْخَبِيثِينَ وَالْخَبِيثُونَ لِلْخَبِيثَاتِ وَالطَّيِّبَاتُ لِلطَّيِّبِينَ وَالطَّيِّبُونَ لِلطَّيِّبَاتِ أُوْلَئِكَ مُبَرَّءُونَ مِمَّا يَقُولُونَ لَهُمْ مَغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ." [النور:26] "Wicked women are for wicked men, and wicked men are for wicked women. And good women are for good men, and good men are for good women. The virtuous are innocent of what the wicked say. They will have forgiveness and an honourable provision." 【An-Nūr:26】

‏واهدني إلى سُبُل السَّلام ‏وسلَّم قلبي من أذى الدُّنيا ‏وما فيها.♡゙
‏واهدني إلى سُبُل السَّلام ‏وسلَّم قلبي من أذى الدُّنيا ‏وما فيها.♡゙

Q: Removing something harmful from the street, is it obligatory or recommended? Shaikh Abdul-Muhsin al-’Abbad: That which I see is that it is obligatory because the people will be harmed by it. Source: Sharh Sunan Abi Dawud (no. 594)

ከሁለቱ አንደኛይቱም ከሐፍረት ጋር የምትኼድ ሆና መጣችው፡፡ «አባቴ ለእኛ ያጠጣህልንን ዋጋ ሊሰጥህ ይጠራሃል» አለችው፡፡ ወደእርሱ በመጣና ወሬውን በእርሱ ላይ በተረከለትም ጊዜ «አትፍራ ከበደለኞቹ ሕዝቦች ድነሃል» አለው፡፡»(አል-ቀሰስ 28፡25)       ↝ለሐያእ መጥፋት ዋና መንስኤዎች↜ ①/ ዛሬ ዛሬ ለሐያእ መጥፋትና ለዝሙት መስፋፋት ትልቁን አስተዋጾ የተጫወተው ማህበራዊ መገናኛ ብዙኃን(ሶሻል ሚዲያ) ነው፡፡ እንደሚታወቀው አብዛኛው ሙስሊም ወጣት የነዚህ ሚዲያዎች፣ በተለይም የፌስቡክ ተጠቃሚ ነው፡፡ የወጣቱ የትኩረት አቅጣጫ ከሞላ ጎደል ከንባብ ሕይወት ተራርቆ ወደ ማህበራዊ ደረ-ገፆች አጋድሏል፡፡ እነዚህ ሚዲያዎች ደግሞ ልቅ በመሆናቸው እዚያ ላይ የሚለቀቁትን ነገሮች መቆጣጠር አይቻልም፡፡ ታዲያ ወደድንም ጠላንም፤ የፈለግነውን ዓይነት የዳዕዋ ግሩፕ ብናቋቁም በተለይ የብልግና ፎቶዎች ወደኛ መድረሳቸው አይቀርም፡፡ ምናልባትም ፎቶዎቹ ከተለቀቁ በኋላ ይቅርታ ሊጠየቅባቸው ይችል ይሆናል እንጂ መለቀቃቸው ያለና የተለመደ ነው፡፡ 🔻እንግዲህ አስቡት! ቀድሞውኑ ወጣቱ ወደ ማህበራዊ ድረ-ገፆች ሲገባ ወንዱም የሴቶችን ፎቶ በየጊዜው ይመለከታል፡፡ ሴቷም እንዲሁም በየጊዜው የወንዶችን ፎቶዎች ትመለከታለች፡፡ ሁለቱም ፎቶና መልዕክት ይላላካሉ፡፡ በዌብ ካሜራ በአካል ይተያያሉ፡፡ በዚህ ዓይነት ሁኔታ ማህበራዊ ድረ-ገፆች ልቅና አደገኛ ቦታዎች ሆነው ይገኛሉ፡፡ በዚህ ላይ የወሲብ ፊልም፣ ፎን ሴክስና ቻት ሴክስ ሲከተልበት የሐያእ ነገር ቦታም የለውም፡፡ ②/ ሌላው ሐያእን በመግፈፍ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ የተጫወተው የወሲብ ፊልም ነው፡፡ በዓለማችን ላይ የወጣቱ የወሲብ ፊልም ፍጆታ ከፍተኛ ነው፡፡ ምንም እንኳን ሙስሊሙ በፊልሙ ፕሮዳክሽን ውስጥ ባይሳተፍም በመመልከት ረገድ ግን ከሌላው እንደማይተናነስ የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡ አይደፈሬው የወሲብ ፊልም በሕትመትና በኤሌክትሮኒክ ሚዲያዎች በኩል ይሰራጫል፡፡ በተለይ በሶሻል ሚዲያዎች የሚሰራጨው ከቤት ሠራተኞች ጀምሮ፣ ሕፃናትን አካቶ፣ ቤተሰብን አካሎ ሁሉምጋ የመድረስና የመንከባለል ዕድል አለው፡፡ 🔻ታዲያ በዚህ ዓይነት ሁኔታ የወሲብ ፊልም አብዛኛውን ሕዝብ ሲያባልግ ሐያእን አጥፍቶ እንደሆነ መታወቅ አለበት፡፡ በተለይ በኛ ሀገር ወጣቱ ከሞባይሉ ስክሪን ሥር ያደባ እንደመሆኑ መጠንና አብዛኛው መዝናኛውም ኤሌክትሮኒክ ሚዲያዎቹ በመሆናቸው ይሄ ችግር በጣም ገዝፎ ይታያል፡፡ የሙስሊሙ ከእምነቱ መራቅ ደግሞ ለሐያእ መጥፋት ቀዳሚው ምክንያት ነው፡፡ ሐያእን የሚያጠፉ ሌሎችም በርካታ ነገሮች አሉ፡፡በዚህ ፁሁፍ ውስጥ የቀረቡት ግን ዋና ነገሮች ተብለው ነው፡፡ ✍ የተወሰደ

ኡስታዝ ሙሐመድ ኸድር(አቡ ዓማር):         🌿🌿🌿🍃ጥቆማ🍃🌿🌿🌿 🔻ሐያእ ፦ማለት "ጨዋነት" "እፍረት" "ዓይነ-አፋርነት" ማለት ነው፤ ሐያእ የኢማን አንዱ ቅርንጫፍ ነው፦ ኢማም ሙስሊም በዘገቡት አቢ ሁራይራ ረዲየላሁ ዐንሁ በሚያስተላልፉት ሀዲስ  ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ 〖ኢማን ከሰባ በላይ ቅርንጫፎች አሉት፤ ሐያእ የኢማን ቅርንጫፍ ነው〗  ‏ 🔻ሐያእ ሰፊ ትርጉም የተሰጠው ቃል ነው። ሐያእ ማለት ሐያት "ሕይወት" ነው ይሉታል አንዳንዶቹ አስፈላጊነቱ ከፍ ያለ መሆኑን ለማስረዳት። 🔻ሐያእ ... ☞ሥርዓት መያዝ፣ ☞ ትሁት መሆን፣ ☞ይሉኝታ ማድረግ፣ አላህን፣ ሰውንም ሆነ ፍጥረታትን ማፈር፣ ☞የራስንም ሆነ የሌሎችን ክብርና ሞገስ መጠበቅ .... ነው። 🔻ሐያእ የእስልምና ሃይማኖት ታላቁ ሥነምግባር ነው። ነቢያችን ﷺ"ሁሉም ሃይማኖት ሥነ-ምግባር አለው፡፡ የኢስላም ሥነ-ምግባር ሐያእ ነው፡፡› ብለዋል ። 🔻ሐያእ የአላህ ነቢያትና ታላላቅና ደጋግ የአላህ ባሮች የተዋቡበት ሁሉ ነገሩ መልካም የሆነ ባህሪ ነው፡፡ 🔻ሐያእ ዛሬ ላይ እየተረሱ ካሉ መልካምና ምርጥ ሥነምግባራት መካከል አንዱ ነው። በጥፋት አለማፈር፣በወንጀል አለማፈር፣ይሉኝታ ቢስ መሆን፣የዕውቀትና የዕድሜ ባለፀጎችን አለማክበር፣ለሰው ልጅ ክብርና ሞራል አለመጠንቀቅ አሁን ላይ ከተንሰራፍ ሐያእ የማጣት ምልክቶች ውስጥ ናቸው።       ↝የሐያእ አስፈላጊነት↜ ነብዩ(ﷺ)እንዲህ ብለዋል፡- ↴ 💫«ሐያእ መልካም ነገርን እንጂ ይዞ አይመጣም፡፡» 💫«ኢማንና ሐያ አንድ ላይ የተቆራኙ ናቸው፡፡ አንደኛው ከጠፋ ሌላኛውም » ያጠፋዋል፡፡» (ጠበራኒና ሓኪም) አንድ ሰው ሐያእ የለውም ሲባል እርሱ የሻውን ነገር ለማድረግ ለማንም ግድ የለውም፤ የፈለገውን ነገር ከመሥራት ወደኋላም አይልም ማለት ነው፡፡ ለዚህም ነው ነብዩ(ﷺ)እንዲህ ያሉት፡- ↴ «አንተ ሐያእ የማታደርግ ከሆነ የሻህን ነገር ሥራ፡፡» 🔻የዚህ ሐዲሥ መልዕክት ለዚያ ሐያእ ለሌለው ሰው የሻውን ነገር እንዲሠራ ፈቃድ መስጠት ሳይሆን ይልቁንም እርሱን በቅጣት ማብሰር ነው፡፡ ይህንኑ ሐዲሥ በሌላ መንገድ ስንተረጉመው «አንተ የማታፍር ከሆንክ የሻህን ነገር ሥራ» ማለት ነው፡፡ የዚህ ምሳሌም ሐያእ ከፊቱ ላይ የተገፈፈ ሰው(ይሉኝታ ቢስ፣ እፍረተ ቢስ፣ ዓይን አውጣ የሆነ ሰው) ልክ ቅርፊቱ ከላዩ ላይ እንደተገሸለጠ ዛፍ ነው፡፡ ስለዚህ ዛፉ ከመድረቅ ውጭ ሌላ አማራጭ የለውም፡፡ ሲደርቅም ለማገዶነት ይውላል፡፡ ይህንኑ ነብያዊ ንግግርን የሚመስል መልዕክት ያዘለ ቁርኣናዊ አንቀጽ አለ፡፡ እንዲህም ይላል፡- የነቢያችን"ﷺ" ሐያእ                             (وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ) "አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ" ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ዓይነ-አፋ ነበሩ፦ 💫ኢማም ቡኻርይ  በዘገቡት ሀዲስ ዓኢሻህ"ረዲየላሁ ዐንሀ.በምታስተላልፈው የአንሷር ሴት ለነብዩ"ﷺ" "ከሐይድ መጨረስ በኃላ እንዴት ነው የምንተጣጠበው? ብላ ጠየቀች፤ እርሳቸውም፦ "ሽቶዋማ ቁራጭ ጨርቅ ከመስክ ጋር ውሰጂና ሦስት ጊዜ ሃፍረተ-ስጋን መታጠብ ነው" አሏት። ከዚያም ነቢዩ"ﷺ" አፍረው ፊታቸውን መለሱ፤ ስለዚህ እኔ ወደ እኔ አመጣኃትና ነብዩ"ﷺ" ምን እንዳሉ አስረዳኃት" ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ)ከሰው ሁሉ የበለጠ ዓይናፋር ነበሩት ዓይናፋርነታቸው ጫጉላ ቤት ካለች ልጃገረድ ይበልጥ ነበር፡፡ ይህንኑ እፁብ ድንቅ ባህሪያቸውን አቡ ሰዒድ አልኹድሪ (ረድየላሁ አንሁ) እንዲህ ሲሉ ገልጸዋል፡- 💫«የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ)ጫጉላ ውስጥ ካለች ልጃገረድ የበለጠ ሐያእ ያላቸው ነበሩ፡፡ አንዳች የሚጠሉት ነገር ሲያጋጥማቸውም ከፊታቸው እናውቅ ነበር፡፡»(ሙስሊም) 🌿ነቢያችን"ﷺ" ይህ ታላቅ ሥነ-ምግባር ሐያእ ያላቸው ነቢይ እና በሐያአቸውም ተከታዮቻቸው መልካም መከተል አላቸው።        ↝የሐያእ መጥፋት↜ 🔻በአደም ልጅ ሰውነት ውስጥ በአራት ነገሮች የሚጠፉ አራት ውድ ነገሮች አሉ፡- ውድ ነገሮቹን በተመለከተ እነርሱ አዕምሮ(አቅል፣ የማሰብ ችሎታ)፣ ዲን፣ ሐያእ (እፍረት) እና መልካም ሥራዎች ናቸው፡፡ ቁጣ ዐቅልን (የማሰብ ችሎታን)ያስወግዳል፤ ምቀኝነት ዲንን ያስወግዳል፤(እኩይ)ምኞት ሐያእን ያስወግዳል፤ ሐሜት መልካም ሥራዎችን ያስወግዳል፡፡ 🔻በርግጥ ሐያእ ታላቅ ሥነ-ምግባር መሆኑን የምናውቀው ግለሰቡ ከአላህ(ﷻ)ሐያእ በማድረግ ከወንጀልና ከጸያፍ ድርጊት የተቆጠበ እንደሆነ ነው፡፡ በእውነቱ ከአላህ(ﷻ)ሐያእ በማድረግ ከኃጢአት መታቀብ ታላቅ ስኬት ነው፡፡ ለዚህም ነው ኢስላም ሐያእን ልዩ መግለጫው ያደረገው፡፡ ግና ዛሬ ዛሬ ይህ ታላቅ የኢስላም አርማ የሆነው ሐያእ ከበርካቶች ላይ የተገፈፈ ይመስላል፡፡ 🔻ለዝሙት አበይት መዳረሻ መንገዶች ከሆኑ ነገሮች መካከልም አንዱ የሐያእ መጥፋት ነው፡፡ ሐያእ ማለት ሰፊ ትርጉምን የሚይዝ ሲሆን ከጥሩ ሥነ-ምግባርና ከላቀ የስብዕና ክፍሎች አንዱና ትልቁ ነው፡፡ አንድ ሰው ሐያእ አለው ሲባል በተለይም ጸያፍ ነገሮችን ከመሥራት ይሉኝታ ይሰማዋል፤ ዓይናፋር ነው፤ ሀፍረት ይይዘዋል፤ቁጥብ ነው ማለት ነው፡፡ በሌላ አነጋገር ሐያእ ያለው ሰው ከጸያፍ ነገሮች ይቆጠባል፡፡ ታዲያ ትልቁና ቀዳሚው እፍረትም ከአላህ(ﷻ)ማፈር ነው፡፡ 🔻ነገር ግን ሰዎች የምዕራባዉያንን ሥልጣኔ የሕይወት ጎዳናቸው አድርገው በተቀበሉበት ማህበረሰብ ውስጥ መኖር በእያንዳንዱ እርምጃ ኢ-ሞራሊቲን ያስከትላል። 🔻እንደሚታወቀው ሐያእ እና ጨዋነት በምዕራባዉያን ሥልጣኔ ውስጥ ቦታ የላቸውም፡፡ ቦታ ያለው ነገር ቢኖር ጋጠወጥነት፣ ልቅነት፣ ሥርዓት አልበኝነትና ግለኝነት ነው፡፡ ታዲያ በዚህች ዓለም ውስጥ እንደመኖራችን መጠን ከወቅታዊ የዓለማችን ተጨባጭ ሥነ-ምግባራዊ ዝቅጠት ማምለጥ ብዙም አይቻል ይሆናል፡፡ በተለይ እኛ ሙስሊሞች የታላቅ ሥነ-ምግባር ማኑዋል የሆነውን ቁርኣን ችላ ብለን የነርሱን ጎዳና ስለተከተልን በብዙ መልኩ ከነርሱ ጋር መቀመቅ ወርደናል፡፡ በተለይም ዛሬ ዛሬ ሙስሊሞችም በሚያሳዝን አኳኋን ሐያእቸውን በፈጣን ሁኔታ እያስወገዱት ይገኛሉ፡፡ ነብዩ(ﷺ)ሐያእ የኢማን አካል ነው ማለታቸው ሐያእን ማጣት ማለት የኢማንን መዳከም ወይም ቀይ መስመር መግባት  ማለት መሆኑን አንዘንጋ፡፡ እንደሚታወቀው ሐያእ የኢስላም መለያ ነው፡፡ ይህንኑ ነብዩ(ﷺ)እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፡-  «በርግጥ እያንዳንዱ እምነት የራሱ የሆነ ሥነ-ምግባራዊ መገለጫ አለው፡፡ ሐያእም የኢስላማዊ ሥነ-ምግባር አስኳል ነው፡፡» አዎ! ሃይማኖቶች በሙሉ በመልካም ሥነ-ምግባር ያዛሉ፡፡ ግና ኢስላም ከሌሎች እምነቶች በተለየ ሁኔታ ሐያእን ልዩ መገለጫው አድርጎታል፡፡ ይህም ማለትሁሉም ሙስሊሞች በሐያእ ታዘዋል ማለት ነው፡፡ 🔻ቁርኣንም የመልካም አባት ሴት ልጅን በምሳሌነት በማንሳት ሐያእን ያስተምረናል፡፡ ይህች የደግ አባት ሴት ልጅ ነብዩ ሙሳን(ዐለይሂ ሰላም)እንድትጠራቸው በአባቷ ታዝዛ በምትሄድበት ጊዜ ያሳየችውን ድንቅ ሥነ-ምግባርን አላህ(ﷻ)በአምላካዊ ቃሉ እንዲህ ይገልጸዋል፡- فَجَآءَتْهُ إِحْدَىٰهُمَا تَمْشِى عَلَى ٱسْتِحْيَآءٍ قَالَتْ إِنَّ أَبِى يَدْعُوكَ لِيَجْزِيَكَ أَجْرَ مَا سَقَيْتَ لَنَا فَلَمَّا جَآءَهُۥ وَقَصَّ عَلَيْهِ ٱلْقَصَصَ قَالَ لَا تَخَفْ نَجَوْتَ مِنَ ٱلْقَوْمِ ٱلظَّٰلِمِينَ

Forgotten Sunnah. Not facing the door when seeking permission to enter. ‎كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم إِذَا أَتَى بَابَ قَوْمٍ لَمْ يَسْتَقْبِلِ الْبَابَ مِنْ تِلْقَاءِ وَجْهِهِ وَلَكِنْ مِنْ رُكْنِهِ الأَيْمَنِ أَوِ الأَيْسَرِ وَيَقُولُ ‏ “‏ السَّلاَمُ عَلَيْكُمُ السَّلاَمُ عَلَيْكُمْ ‏”‏ ‏.‏ وَذَلِكَ أَنَّ الدُّورَ لَمْ يَكُنْ عَلَيْهَا يَوْمَئِذٍ سُتُورٌ Abdullah ibn Busr: When the Messenger of Allaah came to some people’s door, he didn’t face it squarely, but faced the right or left corner, and said: Aslaam Alaykum! Asalaam Alaykum! That was because there were no curtains on the doors of the house at that time. Source: Saheeh Sunan Abi Dawud (no. 5186) Shaikh Abdul-Muhsin al-‘Abbad: This is from the beautiful manners and honorable characteristics! That is: a person not facing the door (when desiring to enter another’s house) because facing the door will make a person see inside the house. However, if he’s facing to the right or left, then he’ll be far from his eye seeing what the owner of the house doesn’t want that he sees or be shown. Source: Sharh Sunan Abi Dawud (no. 588)

فسبحان الله حين تمسون وحين تصبحون እጅግ በጣም ማራኪ እና አስደማሚ ቲላዋ💥

💎Six reasons in being deprived of knowledge Ibn al-Qayyim رحمه الله said: One is deprived of knowledge due to six reasons: 1 Not asking questions 2 Not listening well 3 Not understanding well 4 Lack of memorization 5 Lack of propagation and teaching. Indeed the one who hoards knowledge and doesn’t spread it, Allah will trial him by making him forget it and having it removed from him. The recompense is of the same action. And this is something that is witnessed and experienced. 6 Not acting upon it. Indeed acting upon knowledge necessitates its remembrance, contemplation and consideration. If one is negligent, he will forget it. Some of the Salaf said: We used to seek assistance in preserving knowledge by acting upon it. مفتاح دار السعادة ١/٤٩٢،٤٩٣

💎Six means in attaining knowledge Ibn al-Qayyim رحمه الله said: Knowledge has six levels: [1] Asks questions [2] Is attentive and listens well [3] Understands well [4] Memorizes [5] Teaches [6] (And this is the result of knowledge): Acting upon it and observing its limits From the people are those that are deprived of knowledge due to their lack of asking questions, either he doesn’t ask or he asks about matters that are of less importance, like asking about matters out of curiosity which being ignorant of it wouldn’t harm him, and not asking about the matters, which without having knowledge of, he wouldn’t be able to do. And this is the case of many of the ignorant who feign knowledge. From the people are those that are deprived of knowledge due to their inability to remain silent. So speaking is more beloved to him than remaining silent and listening well. And this is an underlying illness in many of the seekers of knowledge and this prevents them from knowledge even if he understands well. مفتاح دار السعادة ١/٤٨٢،٤٨٣

. Allah says; اللّهُ وَلِيُّ الَّذِينَ امَنُواْ يُخْرِجُهُم مِّنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّوُرِ وَالَّذِينَ كَفَرُواْ أَوْلِيَأوُهُمُ الطَّاغُوتُ يُخْرِجُونَهُم مِّنَ النُّورِ إِلَى الظُّلُمَاتِ Allah is the Wali (Protector or Guardian) of those who believe. He brings them out from darknesses into light. But as for those who disbelieve, their Awliya' (supporters and helpers) are Taghut (false deities and false leaders), they bring them out from light into darknesses. Allah stated that whoever follows what pleases Him, He will guide him to the paths of peace, that is Islam, or Paradise. Verily, Allah delivers His believing servants from the darkness of disbelief, doubt and hesitation, to the light of the plain, clear, explained, easy and unequivocal truth. He also stated that Shaytan is the supporter of the disbelievers who beautifies the paths of ignorance and misguidance that they follow, thus causing them to deviate from the true path into disbelief and wickedness. أُوْلَـيِكَ أَصْحَابُ النَّارِ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ Those are the dwellers of the Fire, and they will abide therein forever. This is why Allah mentioned the light in the singular while mentioned the darkness in the plural, because truth is one, while disbelief comes as several types, all of which are false. Similarly, Allah said, وَأَنَّ هَـذَا صِرَطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ وَلَا تَتَّبِعُواْ السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ذَلِكُمْ وَصَّـكُمْ بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ And verily, this is my straight path, so follow it, and follow not (other) paths, for they will separate you away from His path. This He has ordained for you that you may have Taqwa. (6:153) وَجَعَلَ الظُّلُمَـتِ وَالنُّورَ And originated the darknesses and the light. (6:1) and, ظِلَـلُهُ عَنِ الْيَمِينِ to the right and to the lefts. (16:48) Al-Baqarah 2:257 Tafsir ibn kathir

Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙 - Статистика та аналітика Telegram каналу @secretsof_truth