uk
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Відкрити в Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ʜᴀʟᴀʟ™

Канал ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 11 065 підписників, посідаючи 8 296 місце в категорії Релігія і духовність та 3 026 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 11 065 підписників.

За останніми даними від 03 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -198, а за останні 24 години на -4, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 8.60%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 5.97% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 952 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 661 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 19.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 04 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

11 065
Підписники
-424 години
-537 днів
-19830 день
Архів дописів
ጥያቄ ٣ (ቀላል) የረሱላችንን ሰዐወ የዘር ሀረግ እስከ ምታዉቁት ድረስ ዘርዝሩ

መልስ -ባለቤታቸዉ ኸዲጃ ቢንት ኹወይሊድ -አገልጋያቸዉ ዘይድ ቢን አል ሀሪስ -የአጎታቸዉ ልጅ አሊ ቢን አቢ ጧሊብ - ታላቁ ወዳጃቸዉ አቡበክር ሲዲቅ ረዐ ...

ጥያቄ ٢ የመጀመሪያዎቹ አማኞች (ሳቢቂነል አወሊን) ጥቀሷቸዉ

መልስ : ለሶስት አመታት

ጥያቄ ١ የሚስጥሩ (ጥሪ) ዳዕዋ ዘመን ለስንት አመታት ቆይቶ ነበር ?

መርሀባ እንጀምር ቀላል መካከለኛ እና ከበድ ያሉ ጥያቄዎች ናቸዉ ከቀላሉ እንጀምር

እስከ ተኩል ከሞላ እንጀምራለን

እስኪ ምን ያህል ረሱላችንን እናዉቃለን ? 35+ ሰዉ ካለ ከሲራ አንዳንድ ነገሮችን በጥያቄ መልስ እንተዋወስ ምን ትላላቹ 🍓

Repost from N/a
🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️ 🌙 ▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️ 💡 🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️💡 ▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️ 🤲ዱዓ 💬ሶላት🤲 💬ቁርኣን📖 🚪 ስኬት 🕯️በአንድ👆𝐂𝐋𝐈𝐂𝐊 ➡️ታላቅ ለውጥ💡 𝐀𝐝𝐝 📌 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                  👇👇 😀𝐖𝐚𝐯𝐞:-@HudHud_waver🇵🇸

የታል ሰላትህ የታል ሰላትሽ ስንባል ምን ልንመልስ ነው 🥀

المحرم| 01 | 1448

ልክ ሩህ ሲወጣ የለውን ህመም ሲስማቸው ጌታዬ ሆይ ህመሙን እኔ ላይ ጨምረህ ለኡመቶቼ  ቀንስላቸው ያሉ ከእናት በላይ አሳቢ ዉዱ ነቢይ ናቸው🥺🥰🤌 ሰሉ አለ ራሱላአላህﷺ😍❤️🥹

. እስቲ ስለ ነብያችንﷺ ደስ ያላችሁን ነገር ፃፉ ደስ ያለኝን post አረገዋለው ❤

🖊📖ዲንህን ተማር📖❕🧎‍♀     ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ 📖 የቁርኣን ተፍሲር ⚡️[ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀 📖የሀዲስ ትንታኔ ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀 📖የተውሂድ ትምህርት ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️🎀🎀🎀 🤍የሰለፎች መንገድ ⚡️  [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ 👤የፈትዋ ምላሾች ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ ✅ሁሉንም በአንድ ላይ ከሁድሁድ   ዋቭ ☄🀄️💥🀄️ሉ ብቻ ተጫኑኑ ❤️𝐀𝐝𝐝 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                   👇👇 😀 𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver

Some one said ፈተና ላይ የማዉቀዉ የመጣዉ የአስተማሪዉ ስም ብቻ ነዉ 😭

Repost from N/a
⚡️በቴሌግራም ምን አይነት እስላምክ ቻናል ስፈልጉ ነበር፤ስለድናችን ሁሉን አቃፍ የሆና ቻናል ይፈልጋሉ📖🙋⤵ 🐲🐲🐲🐲🐲🐲🐲🐲🐲🐲🐲 🤩እንደ ምርጫው መርጦ ይቀላቀሉ❗🤩 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ 🤩ሀዲስ እና ቁርኣን ✅JOIN✅🅰️ይንኩ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ ▁ 🤩የነብዩ(ሶ.ዐ.ወ)ታሪክ✅JOIN✅🅰️ይንኩ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🤩የሰሃቦች (ረ.ዐ)ታሪክ ✅JOIN✅🅰️ይንኩ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🤩የደጋግ ሰለፎች ታሪክ✅JOIN✅🔤ይንኩ ━━━━━━━━━━━━━━━━ 🤩 ኢስላማዊ ብይን✅JOIN✅🔤ይንኩ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🤩ጥያቄዎችእናመልሶች✅JOIN✅ይንኩ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🤩እስላማዊ ህይወት ✅JOIN ✅🔤ይንኩ ━━━━━━━━━━━━━━━━ 🤩እስላማዊአስተምህሮት✅JOIN✅ይንኩ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🤩ሴቶች በእስልምናን ✅JOIN✅🅰ይንኩ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🤩 ማራክ ንግግሮች ✅JOIN✅🅰️ይንኩ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 💥🥶🥶🥶 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 🟠         🪶🪶🪶🪶🪶 🅰️🅰️🅰️🅰️  :-@HudHud_waver🇵🇸

ሴቶችም ደሞ እነሱን ለፊትና አንዳርጋቸው

Sometimes በሀይማኖት ስም እየመጣችሁ አላግባብ ድርጊቶችን የምታደርጉ ወንድሞች አላህን ፍሩ 😭ለሌላው መትረፍ ሲገባቹ ማይሆን ቦታ አትገኙ የማይሆን ሥራ አትስሩ በአላህ 😭

እጅግ አስቸኳይ መረጃ! የነገው ፕሮግራም እንዲሰረዝ ተደርጓል❗ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት በረያን መስጂድ በነገው እለት ሊያዘጋጀው የነበረው የፓናል ውይይት እንዲሰረዝ ተደርጓል። ለዚህም በዋነኝነት የተሰጠው ምክንያት "የመንግስት አካላት ፕሮግራሙ እንዳይካሄድ ክልከላ አድርገዋል" የሚል ነው። ህብረታችንም ሙስሊሙን ማህበረሰብ የሚወክለው መጅሊስ እና ሌሎችም የሚመለከታቸው አካላት የዜጎችን ህገ-መንግስታዊ እና ተፈጥሯዊ መብት ከማስከበር አኳያ ከጎናችን በመቆም መፍትሄ ያመጣሉ ብለን ተስፋ አድርገን የነበረ ቢሆንም፤ በሚያሳዝን ሁኔታ ተገቢውን ከለላ፣ ድጋፍ እና መፍትሄ ማግኘት አልተቻለም። ፕሮግራሙን ለመታደም ከተለያየ ዩኒቨርስቲ መጥታችሁ አዲስ አበባ ያደራችሁ የጀመዓ አሚሮች፤ አላህ (ሱ.ወ) ጥረታችሁን በጀነት ይመንዳችሁ። ጁምዓ በየመስጂዱ ጥሪ ሲደረግ በእምባ ታጅባችሁ ዱዓ በማድረግ ጭምር እንደምትመጡ የነገራችሁን እናት አባቶች፤ አላህ ዱዓችሁን ይቀበልልን። ከተለያየ ሀይስኩል፣ ኮሌጅ እና መድረሳዎች ለመምጣት የተሰናዳችሁ እህት ወንድሞቻችን፣ የሚዲያ ሽፋን ለመስጠት የተሰናዳችሁ ቲቪዎች፣ ኡስታዞች፣ መሻይኾች እና የክብር እንግዶቻችን፤ ኒያችሁን አላህ ያሳምርላችሁ። መስጂድ የሁሉም ሙስሊም የጋራ ቤት ነው። በሰላማዊ መንገድ መሰባሰብ እና ስለጋራ ጉዳያችን መወያየት በማንም ሊገፈፍ የማይችል ሕገ-መንግስታዊ መብታችን ነው። የሚዳፈንም ሆነ ወደኋላ የሚጎተት ጥያቄ የለንም። መብታችንን ለማስከበር የምናደርገው ጉዞ በህግ፣ በስርአት እና በኢስላማዊ አዳብ የታነፀ ሆኖ ይቀጥላል። ይህ መልእክት በጊዜው ያልደረሳቸው እና ለፕሮግራሙ በነገው እለት ወደ መስጂዱ የሚመጡ በርካታ ወንድም እና እህቶች ሊኖሩ ስለሚችሉ፤ ይህንን ፕሮግራም ያገዳችሁ አካላት፣ ቢያንስ እንኳን ይህን አላዋቂ እንግዳ በእንግድነቱ ልክ በክብር በማስተናገድ እና በጥሩ ቃል በመመለስ ከሚጠበቅባችሁ ትንሹን እንድታደርጉ እናሳስባለን። ቀጣዩን አቅጣጫችንን በቅርቡ እስከምናሳውቅ ድረስ በዱዓ፣ በሰብር እና በፅናት ጠብቁን። "በእርግጥም የአላህ እርዳታ ሁሌም ቅርብ ነው።" (አል-በቀራህ 214) ©aaumsu