uk
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Відкрити в Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

Показати більше
3 587
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
+4830 день
Архів дописів
በአያት ሪል እስቴት በግንባታ ሥራ ላይ የነበሩ ሁለት ሠራተኞች ከአራተኛ ፎቅ ወድቀው ሕይወታቸው አለፈ ሰኔ 14/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በዛሬው ዕለት ከረፋዱ 4 ሰዓት አካባቢ ሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል አካ
+1
በአያት ሪል እስቴት በግንባታ ሥራ ላይ የነበሩ ሁለት ሠራተኞች ከአራተኛ ፎቅ ወድቀው ሕይወታቸው አለፈ ሰኔ 14/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በዛሬው ዕለት ከረፋዱ 4 ሰዓት አካባቢ ሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል አካባቢ እየተገነባ በሚገኘው አያት ሪል እስቴት ላይ በግንባታ ሥራ ላይ የነበሩ ሁለት ሠራተኞች፤ ከአራተኛ ፎቅ ወድቀው ሕይወት ማለፋን አሐዱ ከቦታው ተገኝቶ ማረጋገጥ ችሏል። አደጋው የደረሰው በልስን ሥራ ላይ ተሠማርተው በነበሩ ሠራተኞች ላይ ሲሆን፤ ሁለት ሠራተኞች ከሕንጻው 4ተኛ ፎቅ ላይ ሆነው የልስን ሥራ በማከናወን ላይ ሳሉ የቆሙበት ሊፍት (ዊንች) ካቦው በመበጠሱ አደጋው ደርሷል። በወቅቱም ከሕንጻው ስር በመጎዝ ላይ የነበረ አንድ ሠራተኛ ዊንቹ ወድቆበት ወዲያውኑ ሕይወቱ ያለፈ ሲሆን፤ ከወደቁት ሁለት ሠራተኞች ውስጥ አንዱ ሠራተኛም በተመሳሳይ ወዲያው ሕይወቱ አልፏል። የልስን ሥራ ሲሰራ የነበረው አንዱ ሠራተኛ ደግሞ፤ ከባድ ጉዳት ደርሶበት ለሕክምና እርዳታ ወደ ሆስፒታል ተወስዷል። በትናትናው ዕለትም 4 የቀን ሥራ ሠራተኞች በተመሳሳይ ሁኔታ ከሪል እስቴቱ ሕንጻ ላይ ወድቀው ሁለት ሠራተኞች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን፤ በሁለቱ ሠራተኞች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን አሐዱ ያነጋገራቸው የሪል እስቴቱ የግንባታ ሠራተኞች ገልጸዋል። እንዲሁም ከትናንት በስተያ ሐሙስ ሰኔ 12 ቀን 2017 ዓ.ም አምስት የግንባታ ሠራተኞች ከሕንጻው ላይ መውደቃቸው የተገለጸ ሲሆን፤ የሁለቱ ሠራተኞች ሕይወት ሲያልፍ በሦስቱ ሠራተኞች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል ተብሏል። በሕንጻው ግንባታ ላይ የተሰማሩ ሠራተኞች በተደጋጋሚ ተመሳሳይ አደጋ እየደረሰባቸው እንደሚገኝ አሐዱ የገለጹ ሲሆን፤ በሳምንት አንድ ወይ ሁለት ሠራተኞች አደጋ እንደሚደርስባቸው ተናግረዋል። ምንጭ: አሐዱ ራድዬ

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ th: 11/10/17 09.08. በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ th: 11/10/17 09.08. በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን

🔺ታምራት ፕሌት እና ጄቦልት አቅራቢ🏗 📌ፕሌትና ጄቦልት በፈለጉት አይነት የተዘጋጀ አለን ✂️ላሜራ መቁረጫ መብሻና ማጠፊያ ማሽኖች አሉን 🔗ፌሮ (ቶንዲኖ) ጥርስ እናበጃለን እንዲሁም እናጥፋለን
🔺ታምራት ፕሌት እና ጄቦልት አቅራቢ🏗 📌ፕሌትና ጄቦልት በፈለጉት አይነት የተዘጋጀ አለን ✂️ላሜራ መቁረጫ መብሻና  ማጠፊያ ማሽኖች አሉን 🔗ፌሮ (ቶንዲኖ) ጥርስ እናበጃለን እንዲሁም እናጥፋለን 📐ማንኛዉንም የሞደፊክ ስራዎችን እንሰራለን 📍ኢትዮጵያ ዉስጥ የትም እንልክሎታለን! ➕➕➕➕➕➕➕➕➕ 📍አድራሻችን፦ ቁ.1 አዉቶብስ ተራ(መሳለሚያ)                     ቁ.2 መርካቶ                     ቁ.3 ተክለሀይማኖት 📞0904040477 📞0911016833

1.What is Satellite Station? 2. What is working from whole to part? 3. What are the applications of triangulation? 4.List the requirements in selecting a site as a baseline. 5.What is meant by the strength of figure of a triangulation system? 6.State the objectives of Triangulation survey? 7.Write some of the modern surveying equipments. 8. Define Signals. 9. Define bench marking. 10. What is meant by Trignometrical leveling?

👉 INTERCON Construction Chemicals ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concret
👉 INTERCON Construction Chemicals  ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concrete Repair Mortar ● Floor hardener, Epoxy ● Grout, Self-level mortar ● Quartz paint, Contextra ● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers  ● Geotextiles and other construction chemicals and materials Tel: 0961955555 Address: Signal, around signal mall

MIRAJ ABUBAKER GENERAL CONTRACTOR VACANCY ANNOUNCEMENT
MIRAJ ABUBAKER GENERAL CONTRACTOR VACANCY ANNOUNCEMENT

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ የፍ/ባለመብት ካፒቴን ደስታ ዘርኡ እና የፍ/ባለዕዳ አቶ ተክላይ ሙሉጌታ መካከል ስላለው የፍርድ አፈጻጸም ጉዳይ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር/228686 በ8/10/2012 ዓ/ም እና በ19/5/2013 ዓ/ም በኮ/መ/ቁ/257836 በ18/11/2015 ዓ/ም የካቲት 18 ቀን 2016 ዓ/ም በዋለው ችሎት በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት በቦሌ /ክ/ከተማ ወረዳ 3 በኖህ ሪልእስቴት ህንፃ ውስጥ የሚገኝ የቤ/ቁ/NRE/DA/12AP/አፓርትመንት ቤት በካርታ ቁጥር AA000060304767 በሴርያል ቁጥር/010969 በኖህ ሪልስቴት ኃ/የተ/የግ/ማህበር ስም የተመዘገበ የቤቱ ስፋት 154.67 ካ/ሜ የሆነ አፓርትመንት ቤት የሐራጅ መነሻ ዋጋ ብር 12,651,698.66 (አስራ ሁለት ሚሊዮን ስድስት መቶ ሃምሳ አንድ ሺህ ስድስት መቶ ዘጠና ስምንት ብር) ሆኖ የትራዛክሽን ታክስ ገዥ የሚከፍል መሆኑ ታውቆ ሐምሌ 17 ቀን 2017 ዓ/ም በሐራጅ ይሸጣል። የተጫራቾች ምዝገባ 8፡30 ሰዓት ተጀምሮ የቀረቡ ተጫራቾች ተመዝግበው እንደተጠናቀቀ ወዲያውኑ ጨረታው የሚካሄድ ይሆናል። የሐራጁ ሽያጭ የሚካሄደው በፌደራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት የጨረታ አዳራሽ ውስጥ ሲሆን፣ ንብረቱን ተጫርተው ለመግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች ከጨረታው ቀደም ብሎ ባሉት አራት የሥራ ቀናቶች ውስጥ ባለመብቱ ለማስጎብኘት በሚመርጧቸው ሶስት የስራ ቀናት በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት ሐራጅ ክፍል ድረስ ከጠዋቱ በ3፡30 ብቻ በመገኘትና ባለመብቱ በሚያቀርበው ትራንስፖርት ንብረቱን ባለበት ቦታ ድረስ በመውሰድ ለመጐብኘት የሚችሉ ሲሆን እያንዳንዱ ተጫራች በሚጫረትበት ወቅት የንብረቱን መነሻ ግምት 1/4 ኛውን በንግድ ባንክ በተረጋገጠ c.PO ማስያዝ ይኖርበታል። ከ1/4 አስበልጦም ሆነ አሳንሶ የሚመጣ ተጫራች በጨረታው አይካፈልም። በጨረታው አሸናፊ የሆነው ግለሰብ አሸናፊ የሆነበትን ገንዘብ በአጠቃላይ ጨረታውን ከአሸነፈበት ቀን ጀምሮ በፍ/አፈ/ዳ/ ስም c.PO አሰርቶ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ ሙሉ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ ገቢ ማድረግ አለበት በጨረታ አሸናፊ የሆነ በጨረታ ያሸነፈበትን ገንዘብ ገቢ ሳይደረግ ቀርቶ በቀጣይ ጨረታ ተደርጎ ጨረታው ከበፊቱ ጨረታው ቀንሶ ከተሸጠ ገዥው በልዩነት ተጠያቂ እንድሚሆን የፍ/አፈ/ዳይሬክቶሬት ንብረቱን በህጋዊ መንገድ በሐራጅ ስለመሸጡ ለሚመለከተው አካል ማስረጃ ከመጻፍ ባለፈ ስም የማዛወር ግዴታ የሌለበት መሆኑን እንገልፃለን። የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም ጽ/ቤት @TE

የኮንትራት ቅጥር ማስታወቂያ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ለተገለፀው ከፍት የስራ መደብ ተፈላጊ መስፈርት የሚያሟሉ አመልካቾችን በማወዳደር በየሶስት ወሩ በሚታደስ ኮንትራት ቅጥር
የኮንትራት ቅጥር ማስታወቂያ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ለተገለፀው ከፍት የስራ መደብ ተፈላጊ መስፈርት የሚያሟሉ አመልካቾችን በማወዳደር በየሶስት ወሩ በሚታደስ ኮንትራት ቅጥር ለመቅጠርይፈልጋል፡፡ በመሆኑም አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ ኦርጅናሉን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋርበማቅረብ ከደንበል ህንፃ አጠገብ ባለው አደባባይ ወደ ባምቢስ በሚወስደው መንገድ በስተግራ ገባ ብሎ ግሪክ ት/ቤት ፊት ለፊት በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ህንፃ 4ኛ ፎቅ የሰው ሀይል አስተዳደር ዳይሬክቶሬት እየቀረባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑንእንገልፃለን፡፡

👉የተሰበረ ወይም የተጋነነ የጨረታ ዋጋ (Unusually Low or Excessively High Bid Prices) በአዲሱ የግዥ መመሪያ 🚧የተሰበረ ወይም የተጋነነ የጨረታ ዋጋን (Unusually Low or Excessively High Bid Prices) በተመለከተ በአዲሱ የግዥ መመሪያ አንቀጽ 123 የሚከተሉትን ዝርዝር ነጥቦች ይዟል። 1. የዕቃ ግዥን በተመለከተ በተጫራቹ የቀረበው የጨረታ ዋጋ እንደቅደም ተከተላቸው ከኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት በሚገኝ የዋጋ መረጃ፣ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የዋጋ መረጃ እንደሌለ ማረጋገጫ በሚሰጥበት ጊዜ እንደሁኔታው ከታወቀ አምራች፣ ይህም ካልሆነ ከመሥሪያ ቤቶች በሚቀርብለት ጥያቄ መነሻ ባለስልጣኑ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በማዕከል በሚከናወን የገበያ ዋጋ ጥናት መሰረት በሚገኘው የገበያ ዋጋ ጋር በአንጻራዊነት ሲታይ የቀረበው ዋጋ ከ10% (አስር በመቶ) የበለጠ ሲሆን እንደተጋነነ የጨረታ ዋጋ እንዲሁም የቀረበው ዋጋ ከ30% (ሰላሳበመቶ) ያነሰ ሲሆን እንደተሰበረ የጨረታ ዋጋ ይቆጠራል፡፡ 2. የምክር እና ከምክር ውጭ የሆነ የአገልግሎት ግዥን በተመለከተ ከመሥሪያ ቤቶች በሚቀርብለት ጥያቄ መነሻ ባለስልጣኑ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በማዕከል በሚከናወን የገበያ ዋጋ ጥናት መሰረት በሚገኘ የገበያ ዋጋ ጋር በአንጻራዊነት ሲታይ የቀረበው ዋጋ ከ10% (አስር በመቶ) የበለጠ ሲሆን እንደተጋነነ የጨረታ ዋጋ እንዲሁም የቀረበው ዋጋ ከ20% (ሃያ በመቶ) ያነሰ ሲሆን እንደተሰበረ የጨረታ ዋጋ ይቆጠራል፡፡ 3. የግንባታ ግዥን በተመለከተ በተጫራቹ የቀረበው የጨረታ ዋጋከምህንድስና ግምት ዋጋ ጋር በአንጻራዊነት ሲታይ የቀረበው ዋጋ ከ15% (አስራ አምስት በመቶ) የበለጠ ሲሆን እንደተጋነነ የጨረታ ዋጋ እንዲሁም በተጫራቹ የቀረበው የጨረታ ዋጋ ከምህንድስና ግምት ዋጋ ጋር በአንጻራዊነት ሲታይ የቀረበው ዋጋ ከ20% (ሃያ በመቶ) ያነሰ ሲሆን እንደተሰበረ የጨረታ ዋጋ ይቆጠራል፡፡ 4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት ለማወዳደሪያነት የሚውለው የምህንድስና ግምታዊ ዋጋ በግዥ ፈፃሚ የመንግስት መ/ቤቱ የተዘጋጀ እና ለግንባታው ግብዓት የሚሆኑ ሁሉም ዕቃዎች እና አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት በሚገኘው የዋጋ መረጃ፣ የስታትስቲክስ አገልግሎት የዋጋ መረጃ እንደሌለ ማረጋገጫ በሚሰጥበት ጊዜ እንደሁኔታው ከታወቀ አምራች፣ ይህም ካልሆነ ከመሥሪያ ቤቶች በሚቀርብለት ጥያቄ መነሻ ባለስልጣኑ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በማዕከል በሚከናወን የገበያ ዋጋ ጥናት መሰረት የተዘጋጀ እና ቢያንስ በሦስት ወራት ውስጥ ወቅታዊ የተደረገ መሆን አለበት፡፡ 5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1፣ 2 እና 3 መሰረት ከተጫራቹ የቀረበው ዋጋ የተጋነነ ሆኖ ሲገኝ የመንግሥት መ/ቤቱ በአዋጁ አንቀጽ 26 (1(መ)) መሰረት ውል ከመፈረሙ በፊት ጨረታውን ወይም የመጫረቻ ሰነድን በማናቸውም ጊዜ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ውድቅ ማድረግ አለበት፡፡ 6. የመንግስት መ/ቤቱ በዚህ መመሪያ እና በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ ላይ በተቀመጠው መሠረት ተጨማሪ ምርመራ ሳያከናውን የቀረበው የጨረታ ዋጋ የተሰበረ በመሆኑ ምክንያት ብቻ ተጫራቹን ከውድድሩ ውጭ ማድረግ የለበትም፡፡ 7. የመንግስት መ/ቤቱ በቀረበው የጨረታ ዋጋ ላይ ተጨማሪ ምርመራ ለማድረግ እንዲያስችለው የተሰበረ የጨረታ ዋጋ ያቀረበው ተጫራች ዝርዝር ማብራሪያ እና ተያያዥ ሰነዶች እንዲያቀርብ መጠየቅ አለበት፡፡ 8. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት መ/ቤቱ የሚጠይቀው ማብራሪያ ሌሎች በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ ከሚገለጹት ነጥቦች በተጨማሪ የሚከተሉትን ሁኔታዎች ሊያካትት ይችላል፡፡ ሀ/ተጫራቹ ባቀረበው ዋጋ ጥራቱንና የመ/ቤቱን ፍላጎት በሚያሟላ መልኩ ለማመጠናቀቅ የሚያስችለው ለ/ሥራውን ማከናወን ወይም አቅርቦቱን መፈጸም የሚያስችለው የተለየ ዘዴ ያለው ስለመሆኑ፣ ሐ/ሥራውን ወይም አቅርቦቱን በዚህ ዋጋ ለመስራት ወይም ለመፈጸም የሚያስችለው የተለየ ምቹ ሁኔታ ወይም ሙያዊ መፍትሔዎች ያለው ስለመሆኑ፣እንዲሁም መ/ ተጫራቹ ከዚህ ቀደም ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ የገባቸውን ውሎች እና አፈጻጸም የሚያሳይ መግለጫ እና ሰነዶች፣ 9) በአዋጁ፣ በዚህ መመሪያ እና በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ ድንጋጌዎች መሰረት መ/ቤቱ በዚህ ረገድ የሚወስዳቸው ውሳኔዎች እንደተጠበቁ ሆኖ መንግስት መ/ቤቱ ከተጫራቹ ማብራሪያ ከደረሰው ቀን ጀምሮ በ10 የሥራ ቀናት ጊዜ ውስጥ ከተጫራቹ የቀረበውን ሀሳብ ተቀባይነት ስለማግኘቱ ወይም ስላለማግኘቱ ውሳኔውን ለተጫራቹ ማሳወቅ አለበት፡፡ 10) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 9 መሰረት ከተጫራቹ የቀረበውን ኃሳብ የማይቀበለው ከሆነ የመንግሥት መ/ቤቱ በአዋጁ አንቀጽ 26 (1(መ)) መሰረት ውል ከመፈረሙ በፊት ጨረታውን ወይም የመጫረቻ ሰነድን በማናቸውም ጊዜ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ውድቅ ማድረግ አለበት፡፡

👉የተሰበረ ወይም የተጋነነ የጨረታ ዋጋ (Unusually Low or Excessively High Bid Prices) በአዲሱ የግዥ መመሪያ 🚧የተሰበረ ወይም የተጋነነ የጨረታ ዋጋን (Unusually Low or Excessively High Bid Prices) በተመለከተ በአዲሱ የግዥ መመሪያ አንቀጽ 123 የሚከተሉትን ዝርዝር ነጥቦች ይዟል። 1. የዕቃ ግዥን በተመለከተ በተጫራቹ የቀረበው የጨረታ ዋጋ እንደቅደም ተከተላቸው ከኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት በሚገኝ የዋጋ መረጃ፣ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የዋጋ መረጃ እንደሌለ ማረጋገጫ በሚሰጥበት ጊዜ እንደሁኔታው ከታወቀ አምራች፣ ይህም ካልሆነ ከመሥሪያ ቤቶች በሚቀርብለት ጥያቄ መነሻ ባለስልጣኑ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በማዕከል በሚከናወን የገበያ ዋጋ ጥናት መሰረት በሚገኘው የገበያ ዋጋ ጋር በአንጻራዊነት ሲታይ የቀረበው ዋጋ ከ10% (አስር በመቶ) የበለጠ ሲሆን እንደተጋነነ የጨረታ ዋጋ እንዲሁም የቀረበው ዋጋ ከ30% (ሰላሳበመቶ) ያነሰ ሲሆን እንደተሰበረ የጨረታ ዋጋ ይቆጠራል፡፡ 2. የምክር እና ከምክር ውጭ የሆነ የአገልግሎት ግዥን በተመለከተ ከመሥሪያ ቤቶች በሚቀርብለት ጥያቄ መነሻ ባለስልጣኑ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በማዕከል በሚከናወን የገበያ ዋጋ ጥናት መሰረት በሚገኘ የገበያ ዋጋ ጋር በአንጻራዊነት ሲታይ የቀረበው ዋጋ ከ10% (አስር በመቶ) የበለጠ ሲሆን እንደተጋነነ የጨረታ ዋጋ እንዲሁም የቀረበው ዋጋ ከ20% (ሃያ በመቶ) ያነሰ ሲሆን እንደተሰበረ የጨረታ ዋጋ ይቆጠራል፡፡ 3. የግንባታ ግዥን በተመለከተ በተጫራቹ የቀረበው የጨረታ ዋጋከምህንድስና ግምት ዋጋ ጋር በአንጻራዊነት ሲታይ የቀረበው ዋጋ ከ15% (አስራ አምስት በመቶ) የበለጠ ሲሆን እንደተጋነነ የጨረታ ዋጋ እንዲሁም በተጫራቹ የቀረበው የጨረታ ዋጋ ከምህንድስና ግምት ዋጋ ጋር በአንጻራዊነት ሲታይ የቀረበው ዋጋ ከ20% (ሃያ በመቶ) ያነሰ ሲሆን እንደተሰበረ የጨረታ ዋጋ ይቆጠራል፡፡ 4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት ለማወዳደሪያነት የሚውለው የምህንድስና ግምታዊ ዋጋ በግዥ ፈፃሚ የመንግስት መ/ቤቱ የተዘጋጀ እና ለግንባታው ግብዓት የሚሆኑ ሁሉም ዕቃዎች እና አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት በሚገኘው የዋጋ መረጃ፣ የስታትስቲክስ አገልግሎት የዋጋ መረጃ እንደሌለ ማረጋገጫ በሚሰጥበት ጊዜ እንደሁኔታው ከታወቀ አምራች፣ ይህም ካልሆነ ከመሥሪያ ቤቶች በሚቀርብለት ጥያቄ መነሻ ባለስልጣኑ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በማዕከል በሚከናወን የገበያ ዋጋ ጥናት መሰረት የተዘጋጀ እና ቢያንስ በሦስት ወራት ውስጥ ወቅታዊ የተደረገ መሆን አለበት፡፡ 5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1፣ 2 እና 3 መሰረት ከተጫራቹ የቀረበው ዋጋ የተጋነነ ሆኖ ሲገኝ የመንግሥት መ/ቤቱ በአዋጁ አንቀጽ 26 (1(መ)) መሰረት ውል ከመፈረሙ በፊት ጨረታውን ወይም የመጫረቻ ሰነድን በማናቸውም ጊዜ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ውድቅ ማድረግ አለበት፡፡ 6. የመንግስት መ/ቤቱ በዚህ መመሪያ እና በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ ላይ በተቀመጠው መሠረት ተጨማሪ ምርመራ ሳያከናውን የቀረበው የጨረታ ዋጋ የተሰበረ በመሆኑ ምክንያት ብቻ ተጫራቹን ከውድድሩ ውጭ ማድረግ የለበትም፡፡ 7. የመንግስት መ/ቤቱ በቀረበው የጨረታ ዋጋ ላይ ተጨማሪ ምርመራ ለማድረግ እንዲያስችለው የተሰበረ የጨረታ ዋጋ ያቀረበው ተጫራች ዝርዝር ማብራሪያ እና ተያያዥ ሰነዶች እንዲያቀርብ መጠየቅ አለበት፡፡ 8. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት መ/ቤቱ የሚጠይቀው ማብራሪያ ሌሎች በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ ከሚገለጹት ነጥቦች በተጨማሪ የሚከተሉትን ሁኔታዎች ሊያካትት ይችላል፡፡ ሀ/ተጫራቹ ባቀረበው ዋጋ ጥራቱንና የመ/ቤቱን ፍላጎት በሚያሟላ መልኩ ለማመጠናቀቅ የሚያስችለው ለ/ሥራውን ማከናወን ወይም አቅርቦቱን መፈጸም የሚያስችለው የተለየ ዘዴ ያለው ስለመሆኑ፣ ሐ/ሥራውን ወይም አቅርቦቱን በዚህ ዋጋ ለመስራት ወይም ለመፈጸም የሚያስችለው የተለየ ምቹ ሁኔታ ወይም ሙያዊ መፍትሔዎች ያለው ስለመሆኑ፣እንዲሁም መ/ ተጫራቹ ከዚህ ቀደም ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ የገባቸውን ውሎች እና አፈጻጸም የሚያሳይ መግለጫ እና ሰነዶች፣ 9) በአዋጁ፣ በዚህ መመሪያ እና በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ ድንጋጌዎች መሰረት መ/ቤቱ በዚህ ረገድ የሚወስዳቸው ውሳኔዎች እንደተጠበቁ ሆኖ መንግስት መ/ቤቱ ከተጫራቹ ማብራሪያ ከደረሰው ቀን ጀምሮ በ10 የሥራ ቀናት ጊዜ ውስጥ ከተጫራቹ የቀረበውን ሀሳብ ተቀባይነት ስለማግኘቱ ወይም ስላለማግኘቱ ውሳኔውን ለተጫራቹ ማሳወቅ አለበት፡፡ 10) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 9 መሰረት ከተጫራቹ የቀረበውን ኃሳብ የማይቀበለው ከሆነ የመንግሥት መ/ቤቱ በአዋጁ አንቀጽ 26 (1(መ)) መሰረት ውል ከመፈረሙ በፊት ጨረታውን ወይም የመጫረቻ ሰነድን በማናቸውም ጊዜ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ውድቅ ማድረግ አለበት፡፡ @etconp

ዜና እረፍት። አልቤርቶ ቫርኔሮ። ከ1950ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈር ቀዳጅ በነበሩት አልቤርቶ ቫርኔሮ ህልፈት የተሰማኝን ሀዘን ለመግለጽ እፈልጋለሁ። ስራቸው የሀገራችንን የግንባ
ዜና እረፍት። አልቤርቶ ቫርኔሮ። ከ1950ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈር ቀዳጅ በነበሩት አልቤርቶ ቫርኔሮ ህልፈት የተሰማኝን ሀዘን ለመግለጽ እፈልጋለሁ። ስራቸው የሀገራችንን የግንባታ ከባቢ እና ታሪካዊነት ያላቸው ምልክቶችን ላቅ ባለ ደረጃ የቀረፀ ነው። ከታሪካዊ ስራዎቻቸው መካከል የአፍሪካ አዳራሽ (የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን)፣ የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት፣ ሂልተን ሆቴል፣ ሚሊኒየም አዳራሽ፣ የጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ማሻሻያ፣ የአብርሆት ቤተመጻሕፍት፣ የአንድነት ፓርክ እና የብሔራዊ ቤተመንግሥት እድሳት ሥራ ይገኙበታል። የሥራ ውርሳቸው በነዚህ ብሔራዊ ምልክቶች እና በሚወክሉት የእድገት ትእምርት ሲታወስ ይኖራል። ለነፍሳቸው ረፍትን፣ በረፍታቸው ላዘኑ ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን። ምንጭ። ጠቅላይ ሚኒስትር ገጽ @ethiopianarchitectureandurbanism

የ መጠለያ ችግር በዓለም ላይ 318 ሚሊዮን ሰዎች ያለመጠለያ ይኖራሉ። ምንጭ። UN HABITAT @ethiopianarchitectureandurbanism
የ መጠለያ ችግር በዓለም ላይ 318 ሚሊዮን ሰዎች ያለመጠለያ ይኖራሉ። ምንጭ። UN HABITAT @ethiopianarchitectureandurbanism

👉አዲስ አበባ ህንፃዎቿም፣ መኖሪያ ቤት አጥሮቿም ንግድ ቤቶቿም ተመሳሳይ ቀለም ተቀብተዋል፤ እየተቀቡም ነው፡፡ 🚧ይህም ህንፃን ከህንፃ ለመለየት እንኳን አስቸጋሪ ሲያደርገው ይታያል። አሰራሩ ወደ ሌሎች ከተሞችም እየተዛመተ ነው፡፡ ⏺ይህንን የቀለም ቅብ ጉዳይ እንዴት ይታያል ስንል የዘርፉ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡ 🏷ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ የቀለም ቅብ ሳይንስ ባለሞያ ናቸው። እሳቸውም ከሌሎች ያደጉ ሃገራት ልምድ አንፃር ከተማን አንድ ወጥ ቀለም መቀባት በሞያው አይመከርም ይላሉ። ⏺ባለሞያው በተለየ ምክንያት ከፍተኛ የፀሐይ ሙቀትና በረሃማ የአየር ንብረት ውስጥ ያሉ ከተሞችን የሙቀት መጠን ለመቀነስ ካልሆነ በቀር እንደ አዲስ አበባ ያሉ ከተሞችን ተመሳሳይ ቀለም ማልበስ ቀለም ከማህበረሰብ ጋር ያለውን የታሪክ፣ የስነ ልቦና እና የፍልስፍና መስተጋብር ሳይንሳዊ ትርጉም ይጣረሳል ይላሉ። ⏺በከተማ የቀለም ቅብ ሳይንስ (Urban color planning) ህግ ስርዓት ያልጠበቀ ዥንጉርጉር የከተማ ቀለም ቅብና በተቃራኒው ደግሞ የአንድ አይነት ወጥ የቀለም ቅብ አይፈቀድም የሚሉት ኢንጅነር ጌታሁን ሄራሞ ሌሎች የክልል ከተሞች እንደ አዲስ አበባ ወጥ ቀለም ሳይሆን አከባቢያዊ የከተማ ቅብ ስርዓትን (zonal coloring system) እንዲጠቀሙ መክረዋል። ⏺ባለሞያው አከባባያዊ የከተማ ቀለም ቅብ ስርዓት፤ በአንዲት ከተማ ውስጥ ያሉ ሰፈሮችን ታሪክ፣ የማህበረሰብ ስነልቦናና ፍልስፍና ማስረዳት ይችላል ነው የሚሉት። 💫ሙሉ ዘገባውን በድምጽ ያድምጡ👇 https://www.mixcloud.com/ShegerFM/tgh5r/ Via Sheger Radio @etconp

ሳይት ማኔጀር #elibas #engineering #Addis_Ababa የመጀመርያ ዲግሪ በሲቪል ኢንጅነሪንግ፣ ኮተም ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀች (የስራ ልምድ ቢኖራት ይመረጣል) ፆታ፡ ሴት የስራ ቦታ፡ ጃክሮስ ዋና ኃላፊነቶች፡ - የእለት ተእለት የሳይት ስራዎችን እና የግንባታ ስራዎችን መቆጣጠር እና ማስተዳደር - ፕሮጀክቶች በሰዓቱ፣ በአቅማቸው እና በበጀት መድረሳቸውን ማረጋገጥ - ከንዑስ ተቋራጮች፣ አቅራቢዎች እና ሰራተኞች ጋር በቦታው ላይ ማስተባበር - የጤና እና የደህንነት ደንቦችን ማስፈፀም እና መደበኛ የደህንነት ፍተሻዎችን ማካሄድ - እድገትን መቆጣጠር እና ለከፍተኛ አመራር መደበኛ ሪፖርቶችን ማዘጋጀት - በግንባታ ሥራ ወቅት ሊነሱ የሚችሉ ችግሮችን መፍታት Quanitity Required: 1 Minimum Years Of Experience: #0_years Deadline: June 22, 2025 How To Apply:  ለበለጠ መረጃ +251910785286/+251911615835 መደወል ይችላሉ።

"Looking for stylish and durable doors? Delina offers top-quality UPVC doors that combine elegance with strength. ከቱርክ በምናስመጣ
"Looking for stylish and durable doors? Delina offers top-quality UPVC doors that combine elegance with strength. ከቱርክ በምናስመጣቸው UPVC ማቴሪያሎች በተለያዩ ዲዛይኖች እንደፍላጎትዎ በሮች፣ መስኮቶች እና ፓርቲሽኖች የፈለጉት ብዛት በሰዓቱ አምርተን ገጥመን እናስረክንዎታለን! አድራሻ 📍ጋዜቦ አደባባይ ከሙልሙል አጠገብ 📞+251930099146/45

Mirt yechina porcelain ceramic inasmetalen yidewilu🚧 091179888 @consite🏗

በኢትዮጵያ ትልቁ የኮንስትራክሽን እና የመሠረተ ልማት አውደ ርዕይ በዚህ ሰኔ ይመለሳል። Big 5 Construct Ethiopia እና East Africa Infrastructure & Water Expo ከሰኔ 19–21፣ 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል። 🔥 ምን ይጠብቁ፦ ✅ ከ20 በላይ አገራት የተውጣጡ 180+ ተሳትፊ ኩባንያዎች ✅ በኢትዮጵያ አዲስ የሆኑ ምርቶች ✅ በነፃ የሚሰጡ 20+ የCPD ሰርተፊኬት ያላቸው መድረኮች ይህ ልዩ የኔትዎርኪንግ እድል እንዳያመልጥዎ፤ አሁኑኑ በነፃ ይመዝገቡ። 👉 https://www.big5constructethiopia.com/Tikvah_Ethiopia

You will be Contacted ONLY if selected For wrillen Exam/interview selection will be accepted. These job opportunities are opa
You will be Contacted ONLY if selected For wrillen Exam/interview selection will be accepted. These job opportunities are opan Ethiopian nationality only. Kassa and Son's Construction PLC Telephone address. 0116-60-94-34 0116-60-23-73

ከ17 ሺህ በላይ ቆጣሪዎች በትክክል እንደማይሰሩ በምርመራ ተገኝቷል ተባለ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በባለፉት አስር ወራት ባደረገዉ የቆጣሪ ምርመራ 17 ሺህ 947 ቆጣሪዎች በትክክል የማይሰ
ከ17 ሺህ በላይ ቆጣሪዎች በትክክል እንደማይሰሩ በምርመራ ተገኝቷል ተባለ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በባለፉት አስር ወራት ባደረገዉ የቆጣሪ ምርመራ 17 ሺህ 947 ቆጣሪዎች በትክክል የማይሰሩ ሆኖ ማግኘቱን ገልጿል። አገልግሎቱ ባደረገዉ 57 ሺህ 9 መቶ 4 የቆጣሪ ምርመራ ይህንን ማግኘቱን አስታዉቋል። ከዚህም ዉስጥ የተቃጠሉ እና የቆሙ ቆጣሪዎችን በምርመራዉ እንዳገኘ ተናግሯል። በምርመራዉ የተገኙ ቆጣሪዎችን በወቅቱ እንዲቀየሩ በማድረግ ከ 5 መቶ ሚሊየን ብር በላይ የተገመተ 446 ጊ.ዋ ሀይል ማድን መቻሉን ነዉ የተገለፀዉ ያልተፈቀደ የሀይል ጭነት የሚጠቀሙትን ከመቆጣጠር እና ከቆጣሪ ልኬት ዉጪ የተገጠመን አዉቶማቲክ ፊዩዘር በመቀየር 28 ጊዋ ሀይል ከብክነት መዳኑ ተገልፆል። ተቋሙ የኃይል ብክነትን ለመከላከል  የፓወር ፋክተራቸው ከ0.75 በታች የሆኑ፣  በ0.75 እና 0.9 መካከል የሆኑ 12 ሺህ 172 ደንበኞች ለይቷል ተብሏል፡፡ ገቢ ደረሰኝ የሌላቸው፤ ገቢ ደረሰኝ እያላቸው ቢል የማይዎጣላቸው፤ቢል እየወጣላቸው ግን ቆጣሪቸው ሳይት የሌላቸዉ ደንበኞች ላይ የምርመራ ስራ ማድረጉ ተገልፆል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአስር ወራት ዉስጥ በነበረዉ ምርመራ 1 ሺህ 56 ጊዋሰ ኃይል ከብክነት ድኗል ብሏል። ሰኔ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ምንጭ። Ethio FM 107.8