cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ቅዱስ ራጉኤል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት

Adminstrater

Більше
Рекламні дописи
842
Підписники
+124 години
+57 днів
+3330 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

የአዲስ ከተማ ክፍለከተማ የመርካቶ ቁጥር 2 ገቢዎች ጽ/ቤት ባዘጋጀው የታክስ ጥያቄና መልስ ውድድር ትምህርትቤታችንን በመወከል የተወዳደረው መለስ ገብረትንሳኤ 2ኛ በመዉጣት ለትምህርትቤቱ ዋንጫ ለእርሱ ደግሞ የደብተር መያዣ ቦርሳ ተሸላሚ ሆኗል። ኮርተንብሃል።
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለ2017_የትምህርት_ዘመን_መስፈርቱን_አሟልተው_ምዝገባ_ማከናወን_የተፈቀደላቸው_የአንደኛና_መካከለኛ_ደረጃ.pdf6.07 MB
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Revised 2017 academic celander
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
በ2016 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ(ሚኒስትሪ) ፈተና ሰኔ 12፣13 እና 14ረቡዕ፣ሐሙስ እና አርብ ይሰጣል። በዚህ መሰረት: - #ፈተናው የሚሰጠው ዳግማዊ ብርሃን አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርትቤት ነው። # ስለፈተናው ለተማሪዎች መግለጫ የሚሰጥበት ቀን ማክሰኞ ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓ.ም  3:00 ሰዓት ዳግማዊ ብርሃን ትምህርትቤት ።(ከመግለጫው በተጨማሪ የመፈተኛ ክፍል ስለሚለጠፍ ማየት የሚቻለው በዚያን እለት በመሆኑ መቅረት አይቻልም) #በፈተናው እለት የመፈተኛ አይዲካርድ፣ የትምህርትቤት መታወቅያ፣እርሳስ፣ማጥፍያ እና ዩኒፎርም አድርጎ መገኘት ግዴታ ነው። #በፈተና ቀን ጠዋት እንድ ሰአት ከሰአት ደግሞ ሰባት ሰአት ላይ መፈተኛ ጣብያ መገኘት ግዴታ ነው። #ሞባይል ስልክ፣ሰአት ፣ደብተር፣መጽሐፍ እና ማንኛውንም ቁሳቁስ ወደ ፈተና ጣብያ ይዞ መገኘት የተከለከለ ነው። # ፈተና ጣብያ ከመግብያ ጀምሮ ፈተናው እንዲሳካ እገዛ የሚያደርጉ ከፓሊስ አባላት ጀምሮ የሚመለከታቸው አካላት ስላሉ ለሚጠይቁት ሁሉ አስፈላጊውን ትብብር ማድረግ ያስፈልጋል። #መልካም የፈተና ጊዜ እንዲሆንላችሁ እንዲሁም እንደተለመደው መልካም ዉጤት እንድታስመዘግቡ መምህራኖቻችሁ፣ የትምህርትቤቱ ማህበረሰብ ከልብ ይመኛል። #ወላጆችም ተማሪዎቻችን ፈተናውን በአግባቡ እንዲፈተኑ አስፈኣጊውን ትብብርና እገዛ እንድታደርጉላቸው ከወዲሁ በጥብቅ እናሳስባለን።
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሁለተኛው ሴሚስተር የጥያቄና መልስ ውድድር በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። አዘጋጅ ኮሚቴውን እንዲሁም መምህራኑን ከልብ እናመሰግናለን ።
Показати все...
የሚኒስትሪ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች 1.የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ 2.በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡ 3.ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ 4.ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ 5. በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ 6) ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ 7.ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ 8.መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ 9. ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
Показати все...
GRADE 6 AND 8 ANSWER SHEET.pdf8.11 KB
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.