cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

የኢሥላምን ብርሃን ለሁሉም

የኢሥላምን ብርሃን ለሁሉም።

Більше
Рекламні дописи
1 495
Підписники
-224 години
-17 днів
+130 днів
Час активного постингу

Триває завантаження даних...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Аналітика публікацій
ДописиПерегляди
Поширення
Динаміка переглядів
01
ይህን ምስል ከዛሬ አንድ አመት በፊት ሼር ሳደርገው ብዙዎቻችሁ ይህማ እብድ ነው ብላችሁ ነበር አይደል? በሚያሳዝን መልኩ ግን በክርስትና በባዶ እግር ራቁቱን መራመድ እንደ ተአምር ነው የሚቆጠረው😅 :-ማስረጃ ከፈለጋችሁ እነሆ “በዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፦ ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፥ ራቁቱንም ባዶ እግሩንም ሄደ።”   — ኢሳይያስ 20፥2 “እግዚአብሔርም አለ፦ ባሪያዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ ሦስት ዓመት ለምልክትና ለተአምራት ሊሆን ራቁቱንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፥”   — ኢሳይያስ 20፥3 ባልጠፋ ተአምር እንደ እብድ ለሦስት አመት ሙሉ ራቁቱን ሲንከባለል አስባችሁታል?🙊 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
4843Loading...
02
“በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ "ክፉ "አድራጊዎችን" ሁሉ "ጠላህ"።”   — መዝሙር 5፥5 እግዚአብሔር "ሐጢያትን" እንጂ "ሐጢያተኛን" አይጠላም የሚለውን የክርስትያኖችን ስብከት ራቁቱን የሚያስቀራ ጥቅስ!😌 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/wada_islam
4671Loading...
03
የእየሱስ ፍጡርነት በቁርኣን እና በባይብል [],አቅራቢ 🎙በወንድም ሙከሚል
6367Loading...
04
ነገረ ክርስቶስ ክፍል 4 በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በጣም አዛኝ በሆነው። በባለፈው ቅኝታችን ፈጣሪ የኢየሱስን ሥጋ ፈጥሮ ከዛም ለፈጠረው ሥጋ ሕይወት እንደሰጠው አይተን የኢየሱስን "ፍጡርነት" አረጋግጠናል። ኢየሱስን ፈጣሪ ያለ አባት "ኹን" በሚለው ቃሉ ከማርያም ማህጸን "ከፈጠረው" በኋላ ኢየሱስ እንደ ማነኛውም ሰው "ተገርዟል"። “ሊገርዙት" ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ።”   — ሉቃስ 2፥21 ኢየሱስ ከተገረዘም ቦኋላ እንደ ማነኛውም ሰው በሰው እና "በፈጣሪ" ፊት በጥበብ በቁመትና በሞገስ "አደገ"። “ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።”   — ሉቃስ 2፥52 ኢየሱስ እንደ ማነኛውም ሰው በፈጣሪ እና በሰው ፊት ፈጣሪ ያሳድግህ እየተባለ በሚያድግበት ጊዜ እንደ ማነኛውም ሰው መንገድ ሲሄድ አምልጦ "ሲጠፋ" እናቱ ማርያም እና ዮሴፍ የአፋልጉኝ ማስታወቂያ አውጥተው "ያፈላልጉት" ነበር። “ቀኖቹንም ከፈጸሙ በኋላ፥ ሲመለሱ ብላቴናው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር፥ ዮሴፍም እናቱም አላወቁም ነበር።”   — ሉቃስ 2፥43 “ከመንገደኞች ጋር የነበረ ስለ መሰላቸው የአንድ ቀን መንገድ ሄዱ፥ ከዘመዶቻቸውም ከሚያውቋቸውም ዘንድ ፈለጉት፤”   — ሉቃስ 2፥44 “ባጡትም ጊዜ እየፈለጉት ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።”   — ሉቃስ 2፥45 “ከሦስት ቀንም በኋላ በመምህራን መካከል ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጠይቃቸውም በመቅደስ አገኙት፤”   — ሉቃስ 2፥46 “ባዩትም ጊዜ ተገረሙ፥ እናቱም፦ ልጄ ሆይ፥ ለምን እንዲህ አደረግህብን? እነሆ፥ አባትህና እኔ እየተጨነቅን ስንፈልግህ ነበርን አለችው።”   — ሉቃስ 2፥48 [ ]ሦስት የህሊና ጥያቄዎች []¹ እንደ ክርስትያኖች አባባል ኢየሱስ ፈጣሪ ነው ብለው ያምናሉ። እስቲ አስታውሉ ይህን ግዙፍ ፍጥረት የፈጠረውን ፈጣሪ ራሱ የፈጠራቸው ሰዎች ሸለፈቱን ሲቆርጡለት(ሲገርዙት?) []²  ልብ በሉ እስቲ እንደ ክርስትያኖች አባባል ኢየሱስ ፈጣሪ ነው አስቡት እስቲ ፈጣሪ በሰው እና በፈጣሪ ፊት በቁመት በጥበብና በሞገስ ሲያድግ? ኢየሱስ ፈጣሪ ከሆነ ታዲያ ኢየሱስ በየትኛው ፈጣሪ ፊት ነበር ሲያድግ የነበረው? ስንት ፈጣሪ ነው ያለው? []³ አሁንም ልብ በሉ እስቲ ይህን ግዙፍ ፍጥረት የፈጠረው ፈጣሪ መንገድ ሲሄድ ጠፍቶ የአፋልጉኝ ማስታወቂያ አውጥቶ ሲያፈላልጉት? ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ https://t.me/wada_islam
7244Loading...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ይህን ምስል ከዛሬ አንድ አመት በፊት ሼር ሳደርገው ብዙዎቻችሁ ይህማ እብድ ነው ብላችሁ ነበር አይደል? በሚያሳዝን መልኩ ግን በክርስትና በባዶ እግር ራቁቱን መራመድ እንደ ተአምር ነው የሚቆጠረው😅 :-ማስረጃ ከፈለጋችሁ እነሆበዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፦ ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፥ ራቁቱንም ባዶ እግሩንም ሄደ።”   — ኢሳይያስ 20፥2 “እግዚአብሔርም አለ፦ ባሪያዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ ሦስት ዓመት ለምልክትና ለተአምራት ሊሆን ራቁቱንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፥”   — ኢሳይያስ 20፥3 ባልጠፋ ተአምር እንደ እብድ ለሦስት አመት ሙሉ ራቁቱን ሲንከባለል አስባችሁታል?🙊 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
Показати все...
👍 2 2
“በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ "ክፉ "አድራጊዎችን" ሁሉ "ጠላህ"።”   — መዝሙር 5፥5 እግዚአብሔር "ሐጢያትን" እንጂ "ሐጢያተኛን" አይጠላም የሚለውን የክርስትያኖችን ስብከት ራቁቱን የሚያስቀራ ጥቅስ!😌 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/wada_islam
Показати все...
የኢሥላምን ብርሃን ለሁሉም

የኢሥላምን ብርሃን ለሁሉም።

👍 3
የእየሱስ ፍጡርነት በቁርኣን እና በባይብል [],አቅራቢ 🎙በወንድም ሙከሚል
Показати все...
record.ogg11.41 MB
ነገረ ክርስቶስ ክፍል 4 በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በጣም አዛኝ በሆነው። በባለፈው ቅኝታችን ፈጣሪ የኢየሱስን ሥጋ ፈጥሮ ከዛም ለፈጠረው ሥጋ ሕይወት እንደሰጠው አይተን የኢየሱስን "ፍጡርነት" አረጋግጠናል። ኢየሱስን ፈጣሪ ያለ አባት "ኹን" በሚለው ቃሉ ከማርያም ማህጸን "ከፈጠረው" በኋላ ኢየሱስ እንደ ማነኛውም ሰው "ተገርዟል"። “ሊገርዙት" ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ።”   — ሉቃስ 2፥21 ኢየሱስ ከተገረዘም ቦኋላ እንደ ማነኛውም ሰው በሰው እና "በፈጣሪ" ፊት በጥበብ በቁመትና በሞገስ "አደገ"። “ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።”   — ሉቃስ 2፥52 ኢየሱስ እንደ ማነኛውም ሰው በፈጣሪ እና በሰው ፊት ፈጣሪ ያሳድግህ እየተባለ በሚያድግበት ጊዜ እንደ ማነኛውም ሰው መንገድ ሲሄድ አምልጦ "ሲጠፋ" እናቱ ማርያም እና ዮሴፍ የአፋልጉኝ ማስታወቂያ አውጥተው "ያፈላልጉት" ነበር። “ቀኖቹንም ከፈጸሙ በኋላ፥ ሲመለሱ ብላቴናው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር፥ ዮሴፍም እናቱም አላወቁም ነበር።”   — ሉቃስ 2፥43 “ከመንገደኞች ጋር የነበረ ስለ መሰላቸው የአንድ ቀን መንገድ ሄዱ፥ ከዘመዶቻቸውም ከሚያውቋቸውም ዘንድ ፈለጉት፤”   — ሉቃስ 2፥44 “ባጡትም ጊዜ እየፈለጉት ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።”   — ሉቃስ 2፥45 “ከሦስት ቀንም በኋላ በመምህራን መካከል ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጠይቃቸውም በመቅደስ አገኙት፤”   — ሉቃስ 2፥46 “ባዩትም ጊዜ ተገረሙ፥ እናቱም፦ ልጄ ሆይ፥ ለምን እንዲህ አደረግህብን? እነሆ፥ አባትህና እኔ እየተጨነቅን ስንፈልግህ ነበርን አለችው።”   — ሉቃስ 2፥48 [ ]ሦስት የህሊና ጥያቄዎች []¹ እንደ ክርስትያኖች አባባል ኢየሱስ ፈጣሪ ነው ብለው ያምናሉ። እስቲ አስታውሉ ይህን ግዙፍ ፍጥረት የፈጠረውን ፈጣሪ ራሱ የፈጠራቸው ሰዎች ሸለፈቱን ሲቆርጡለት(ሲገርዙት?) []²  ልብ በሉ እስቲ እንደ ክርስትያኖች አባባል ኢየሱስ ፈጣሪ ነው አስቡት እስቲ ፈጣሪ በሰው እና በፈጣሪ ፊት በቁመት በጥበብና በሞገስ ሲያድግ? ኢየሱስ ፈጣሪ ከሆነ ታዲያ ኢየሱስ በየትኛው ፈጣሪ ፊት ነበር ሲያድግ የነበረው? ስንት ፈጣሪ ነው ያለው? []³ አሁንም ልብ በሉ እስቲ ይህን ግዙፍ ፍጥረት የፈጠረው ፈጣሪ መንገድ ሲሄድ ጠፍቶ የአፋልጉኝ ማስታወቂያ አውጥቶ ሲያፈላልጉት? ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ https://t.me/wada_islam
Показати все...
የኢሥላምን ብርሃን ለሁሉም

የኢሥላምን ብርሃን ለሁሉም።

3👍 1
Перейти до архіву дописів