uk
Feedback
የሱሀቦች ዘመን

የሱሀቦች ዘመን

Відкрити в Telegram
3 791
Підписники
+124 години
-207 днів
-4430 день
Архів дописів
የአረበኛ ፊደላት (ሂጃኢያ) መጀመሪያ እንዲህ ናቸው፦ ا = አሊፍ (Alif) ب = ባ (Bā') ت = ታ (Tā') ث = ሳ / ታ በነጥብ ሶስት (Thā') ج = ጂም (Jīm) ح = ሐ (Ḥā') خ = ኸ (Khā') د = ዳል (Dāl) ذ = ዛል (Dhāl) ر = ራ (Rā') ز = ዛይ (Zāy) س = ሲን (Sīn) ش = ሺን (Shīn) ص = ሷድ (Ṣād) ض = ዷድ (Ḍād) ط = ጧ (Ṭā') ظ = ዟ (Ẓā') ع = ዐይን ('Ayn) غ = ገይን (Ghayn) ف = ፋ (Fā') ق = ቃፍ (Qāf) ك = ካፍ (Kāf) ل = ላም (Lām) م = ሚም (Mīm) ن = ኑን (Nūn) هـ = ሃ (Hā') و = ዋው (Wāw) ي = ያ (Yā') በቅደም ተከተል ለማንበብ፦ ا ب ت ث ج ح خ د ذ ر ز س ش ص ض ط ظ ع غ ف ق ك ل م ن هـ و ي

#ዒሳ (ዐ,ሰ) አንድ ትልቅ ተራራ ላይ አላህን እያመለከ ሳለ ኢብሊስ መጣ ወደ ዒሳም ጠጋ ብሎ፦"አንተ አይደለህ እንዴ ሁሉ ነገር በቀዳ እና በቀደር ነው እያልክ የምትሰብከው" አለው። ዒሳም፦"አዎና" አለው ኢብሊስም፦" እስቲ ከዚህ ተራራ ዝለል'ና ቀደር ነው በል" አለው።ዒሳም፦" አንተ እርጉም..! አላህ ባሪያዎቹን ይፈትናል እንጂ ባሪያዎች አላህን አይፈትኑም" አለው። (ሱረቱ አል-ኢስራእ - 61,62) 📜ለመላእክትም ለአደም ስገዱ ባልናቸው ጊዜ (አስታውስ)፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፡፡ «ከጭቃ ለፈጠርከው ሰው እሰግዳለሁን» አለ፡፡«ንገረኝ ይህ ያ በእኔ ላይ ያበለጥከው ነውን እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ ብታቆየኝ ዘሮቹን ጥቂቶች ሲቀሩ ወደ ስህተት በእርግጥ እስባቸዋለሁ» አለ፡፡ (ሱረቱ አል-ኢስራእ - 63,64,65) 📜(አላህም) አለው «ኺድ፤ ከእነሱም የተከተለህ ገሀነም የተሟላች ቅጣት ስትኾን ፍዳችሁ ናት፡፡«ከእነሱ የቻልከውንም ሰው በድምጽህ አታል፡፡ በእነሱም ላይ በፈረሰኞችህ፣ በእግረኞችህም ኾነህ ለልብ፡፡ በገንዘቦቻቸውም፣ በልጆቻቸውም ተጋራቸው፣ ተስፋ ቃልም ግባላቸው፡፡ ሰይጣንም ማታለልን እንጂ ተስፋ ቃልን አይገባላቸውም፡፡«ባሮቼ በእነሱ ላይ ፈጽሞ ላንተ ስልጣን የለህም፡፡ መጠጊያም በጌታህ በቃ፡፡» ━━━━━🍃🌸🍃━━━━━ 🌺 የሱሀቦች ዘመን 🌺 ━━━━━🍃🌸🍃━━━━━ ✍ ሙሐመድ ይመር ┄┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄┄ https://t.me/sohabaa

#ዑመር ኢብኑል ኸጧብ (ረ.ዐ) እንዳወሱት አንድ የአይሁድ ሰው እንዲህ አላቸው፡ - የምእመናን አዛዥ ሆይ! በመጽሐፋችሁ ውስጥ አንድ አንቀጽ አለ፣ ታነቡታላችሁ። (ግና) እኛ የአይሁድ ማህበረሰብ አባላት ይህ አንቀጽ እኛ ላይ ቢወርድ ኖሮ ያንን ቀን ክብረ-በአል (ዒድ) አድርገን እንይዘው ነበር፡ ' 'የትኛዋ አንቀጽ ነች? በማለት ጠየቁ ዑመር።    #ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ። ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ ። ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ። (ቁርዓን 5፡3)    #ዑመርም (ረ.ዐ) (መልስ) ሰጡ ያለምንም ጥርጥር ያንን ቀን እናውቀዋለን። (አንቀጹ) በነቢዩ ላይ የወረደበትን ቦታም (እናውቃለን)።፡በዕለተ ጁሙዓ በዐረፋ በቆሙበት ወቅት ነው። #ጀሪር (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ጋር ነበርን። ሙሉ ጨረቃ ባለበት ምሽት ወደ ጨረቃ ተመለከቱ “ይህን ጨረቃ (ያለምንም ችግር) እንደምትመለከቱት ሁሉ (በገነት ውስጥም) ጌታችሁን ያለ አንዳች ግፊ ትመለከቱታላችሁ።” ስለዚህ (ይህን ዕድል ለማግኘት) ፀሀይ ከመውጣቷ (ሱቡሒ) እና ከመግባቷ በፊት (ዐስር) ባሉ ሶላቶች ላለመሸነፍ በርቱ። (በእንቅልፍና በሕይወት እንቅስቃሴ አትታለሉ።) ከዚያም ይህን (አንቀጽ) አነበቡ፡ “ጌታህንም ከማመስገን ጋር ፀኃይ ከመዉጣቷ. በፊት ከመግባቷም በፊት አወድሰው።' ' (ቁርዓን 50-39) ┄┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄┄ ✍ሙሀመድ  & ሳኒ ይመር ┄┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄┄ https://t.me/sohabaa

#ዑመር ኢብኑል ኸጧብ (ረ.ዐ) እንዳወሱት አንድ የአይሁድ ሰው እንዲህ አላቸው፡ - የምእመናን አዛዥ ሆይ! በመጽሐፋችሁ ውስጥ አንድ አንቀጽ አለ፣ ታነቡታላችሁ። (ግና) እኛ የአይሁድ ማህበረሰብ አባላት ይህ አንቀጽ እኛ ላይ ቢወርድ ኖሮ ያንን ቀን ክብረ-በአል (ዒድ) አድርገን እንይዘው ነበር፡ ' 'የትኛዋ አንቀጽ ነች? በማለት ጠየቁ ዑመር።    #ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ። ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ ። ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ። (ቁርዓን 5፡3)    #ዑመርም (ረ.ዐ) (መልስ) ሰጡ ያለምንም ጥርጥር ያንን ቀን እናውቀዋለን። (አንቀጹ) በነቢዩ ላይ የወረደበትን ቦታም (እናውቃለን)።፡በዕለተ ጁሙዓ በዐረፋ በቆሙበት ወቅት ነው። #ጀሪር (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ጋር ነበርን። ሙሉ ጨረቃ ባለበት ምሽት ወደ ጨረቃ ተመለከቱ “ይህን ጨረቃ (ያለምንም ችግር) እንደምትመለከቱት ሁሉ (በገነት ውስጥም) ጌታችሁን ያለ አንዳች ግፊ ትመለከቱታላችሁ።” ስለዚህ (ይህን ዕድል ለማግኘት) ፀሀይ ከመውጣቷ (ሱቡሒ) እና ከመግባቷ በፊት (ዐስር) ባሉ ሶላቶች ላለመሸነፍ በርቱ። (በእንቅልፍና በሕይወት እንቅስቃሴ አትታለሉ።) ከዚያም ይህን (አንቀጽ) አነበቡ፡ “ጌታህንም ከማመስገን ጋር ፀኃይ ከመዉጣቷ. በፊት ከመግባቷም በፊት አወድሰው።' ' (ቁርዓን 50-39) ┄┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄┄ ✍ሙሀመድ  & ሳኒ ይመር ┄┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄┄ https://t.me/joinchat/Vu1GglMumUw6ORpA

የ ሕፃን ልጅ ሕይወት ለመታደግና የአንድን አባት እምባ ለማበስ በጋራ አንቁም!! 🌙"የወንድሙን ችግር የፈታ አላህ የቂያማ ቀን ችግሩን ይፈታለታል " ክብራት ና ክብራን ወንድም አህቶቻችን፦ ዛሬ የአንድ የህፃን ልጅ ሕይወት ለመታደግና የአንድን አባት እምባ ለማበስ በጋራ ቆመናል። ህፃን ዘከሪያ ሸምሰዲን በጠና ታሞ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የሚገኝ ሲሆን፣ አሁን ካለበት አስቸጋሪ ሁኔታ ለመውጣት በአስቸካይ ወደ ህንድ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት በሀኪሞች ተወስናል። ለዚህም ከፍተኛ የህክምና ወጪ ያስፈልጋል፤ይህ ደግሞ ከአባቱ ከሸምሰዲን አብዱ እና ከቤተሰቡ አቅም በላይ ሆኖባቸዋል። የአላህ መልእዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ )አንዲህ ብለዋል ፦ "ሙስሊም የሙስሊም ወንድም ነው....የወንድሙን ችግር የፈታ አላህ የቂያማ ቀን ከችግሮቹ አንዱን ይፈታለታል ።" (ቡካሪና ሙስሊም) ጌታችን አላህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል፦"መልካም ነገርንም ስሩ፤ ትድኑ ዘንድ።"(አል -ሐጅ :77) ሰደቃ በሽታን ይከላከላል :እድሜን ይጨምራል ፤የአላህንም ቁጣ ያበርዳል ።ዛሬ የምናበረክታት ጥቂት ሳንቲም ለህጻን ዘከሪያ ነገ ትልቅ ተስፋ ናት :: የ መረጃ አካውንት ቁጥር፦ 🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) 📌 1000380970582 🏦 ህብረት ባንክ 📌3459111371313012 🏦 ዳሽን ባንክ 📌2904914060011 👤 ሸምሰዲን አብዱ ወንድሞችና አህቶች! አቅማችን በፈቀደው በገንዘብ፣ ካልሆነም መልዕክቱን ለሌሎች በማጋራት (share) በማድረግ እና በዱዓ አንረባረብ ። "አንድ ሰው ወንድሙን በመርዳት ላይ አስካለ ድረስ አላህ ያንኑ ሰው በመርዳት ላይ ይሆናል።" https://t.me/c/3937766766/2451 https://t.me/sohabaa

photo content

#አላህ #ሆይ #ሰላም #ላጡ #ሰላማዊ #እንቅልፍን #ለተረበሹ #መረጋጋትን #ስጥልን #አላህ #ሆይ! #ከአንተ #በስተቀር #ሌላን #ከመፍራት #ከአንተ በስተቀር #ወደ ሌላ #ከመጠጋት ከአንተ በስተቀር በሌላ #ከመመካት ከአንተ በስተቀር ሌላን #ከመለመን በአንተ #እንጠበቃለን #አላህ ሆይ #በኢማን ጌጥ #አሰውበን #አላህ ሆይ! ግራ የገባቸውንና ጨለማ ውስጥ የሚዳክሩትን ወደ ብርሃንህ የጠመሙትን ወደ መንገድህ አምጣልን tiktok.com/@muhammed.yimer8 #አላህ ሆይ ዓይኖቻቸው ባንተ ፍራቻ ከተሞሉት፣ የዱኒያ ህይወታቸው አንተን በማስታወስ ከተባረኩት፣ ልባቸው ባንተ ውዴታ ከተሞሉት የአኼራ ህይወታቸው በእዝነትህ እና በምህረትህ ከሚያጌጡት፣ በጀነትህ ውስጥም አንተን እና ውዱ ነብይህን በአይናቸው ከሚመለከቱት ባሮችህ አድርገን አላህ ሆይ! ፀጋህ እንዳይነሳብን፣ ጤናችን እንዳይወገድ፣ ከድንገተኛ ቅጣትህ፣ ከሁሉም ቁጣህ (ቅጣትህ) ባንተ እንጠበቃለን ዱዓቸው ተቀባይነትን ከሚያገኙት ፤ ከማይመለስባቸው ባሮችህ መካከል አድርገን፣ መቋረጥ የሌለውን ሰፊ ሲሳይ፣ መዘጋት የሌለበትን የጀነት በሮችህን ክፈትል 🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸tiktok.com/@muhammed.yimer8 🌺 @suhabaa 🌺 ━━━━━🍃🌸🍃━━━━━ ┄┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄┄ ✍ሙሀመድ ይመር ┄┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄┄ https://t.me/joinchat/Vu1GglMumUw6ORpA

(አል-በቀራህ - 286) #ጌታችን ሆይ! #ብንረሳ ወይም #ብንስት #አትያዘን፤ (አትቅጣን)፡፡ #ጌታችን ሆይ! ከባድ ሸክምን ከእኛ በፊት በነበሩት ላይ እንደጫንከው በእኛ ላይ #አትጫንብን፡፡ጌታችን ሆይ! ለኛም በርሱ ችሎታ የሌለንን ነገር አታሸክመን፡፡ ከእኛም ይቅርታ አድርግ ለእኛም ምሕረት አድርግ፡፡ እዘንልንም፤ ዋቢያችን አንተ ነህና፡፡ በከሓዲዎች ሕዝቦች ላይም እርዳን፡፡ #መጠጊያችን ሆይ ካንተ የበለጠ መጠጊያን መሸሸጊያን አናገኝምና በእዝነትህ ሸሽገን.....የታመመን የሚያሽር የተሰበረን የሚጠግን ካንተ በላይ የትም የለምና ከህመማችን አሽረን..... ስብራታችንን በውዴታህ ጠግንልን.....ውስጣችንን ከኛ በላይ አንተ ትረዳለህ የሚያስፈልገንን ከኛ በላይ አንተ ታውቃለህ አላህ ሆይ ደካማ ባሮችህ ነን በወንጀል ተጨማልቀን ነፍሳችንን እንኳን ከዝንባሌዋ መግታት አቅቶናል..........ለባሮችህ እዘንልን....... ደካሞች ነን አበርታን..... ወንጀላችን በዝቷል ማረን ━━━━━🍃🌸🍃━━━━━ ┄┄┉┉✽‌»‌🌹✿🌹»‌✽‌┉┉┄┄ ✍ሙሀመድ ይመር tiktok.com/@muhammed.yimer8 https://t.me/sohabaa