قَنَاةُ أَبِي مُسْلِمٍ النَامُوس
Відкрити в Telegram
➖➖➖➖➖➖➖➖ 💯🍃 ወደቴሌግራም👉 telegram.me/aqida44 ቻናል!!
Показати більше1 602
Підписники
+524 години
+267 днів
+8730 день
Архів дописів
በዚህ أثر (የሶሐብዩ ንግግር) ላይ የተገለፀው «ኢስላም ከሚያፈርሱ» ነገሮች አንዱ «አንድ ዐሊም አዳልጦት የሚሳሳተው ስህተት ነው። » ይላል።
አንድ ዐሊም ከባባድ ቢድዓዎች ሲያስተምር ኖሮ ከሞተም በኋላ በነዚህ ከባድ ቢድዐዎች የተሞላ ኪታብ በኡማው መሐል ጥሎ ካለፈ ጉዳቱ ምን ያሕል ይሆናል?
-----------------🕋---------------
قال عمر بن الخطاب 📿 ، لزياد بن حدير :
هل تعرف ما يهدم الإسلام؟ قال: قلت: لا، قال: يهدمه زلة العالم، وجدال المنافق بالكتاب، وحكم الأئمة المضلين .
📚 أخرجه الدارمي ▫️٢٢٠▫️
ሼይኻችን ዐብዱራሕማን አድ-ዲመሽቂያ حفظه الله
ይህ ጀግና ስንቶቻችን እናውቃለን? ለአመታት አሕባሾችን ጀሕሚዮችን እየታገለ የሸበተ #የሡና_አንበሳ
ይህ ሼይኻችን ስማቸው «በድሩ ብኑ ዐሊይ ብኒ ጧሚይ አል-ዑተይቢ حفظه الله » ይባሉል።
ከሼይኽ ኢብኑ ባዝ ተማሪዎች መካከል አንዱ ናቸው። በጠንካራ አቋማቸው በአሁኑ ሰዐት በኸይር ከምንጠረጥራቸው መሻይኾች አንዱ ናቸው።
፨ ከአንዳንድ ከአሽዓርያ ጋር ከሚለሳለሱ አንዳንዶች ጋር አይደሉም። 👍 አሏህ ከእውቀታቸው የምንጠቀም ያደርገን !!
ከሁለት ሰዎች ከአንዱ ጋር እንጂ አትቀመጥ
ኢብኑ አቢ አድ-ዱንያ 📚«አል-ዑዝላ» (የብቸኝነት/ከሰው መለየት) በተሰኘው መጽሐፋቸው (155) እንዲህ ብለዋል፡
ሙሐመድ ብን ዓምር አል-ባሂሊይ ነግረውናል፤ እርሳቸውም ከሰዒድ ብን ዓሚር፣ እርሳቸውም ከሐዝም፣ እርሳቸውም የማሊክ ብን ዲናር አማች ከሆኑት ከሙጊራህ ብን አቢ ሷሊሕ ሰምተው እንደተረኩት፤
ማሊክ ብን ዲናር እንዲህ ይሉኝ ነበር፡
«
ይህን ከእኔ ያዝ/ጠብቅ፡ በሃይማኖትህ ረገድ በጎ/መልካም ነገር የማታገኝበትን ማንኛውንም ወንድም፣ ጓደኛና አብሮህ የሚቀመጥን ሰው ሁሉ።.. ከእርሱ ሽሽ (ራቅ)።»ደግሞም በዚያው መጽሐፍ (66) ላይ እንዲህ ብለዋል፡ አል-ሐሰን ብን አሥ-เศባሕ ነገረኝ፤ እንዲህ አለ፡ ሹዐይብ ብን ሐርብ እንዲህ ሲሉ ሰማሁ፡ «
ከሁለት ሰዎች ከአንዱ ጋር እንጂ አትቀመጥ፡ አብረኸው ስትቀመጥ መልካም ነገር የሚያስተምርህና ከእርሱ የምትቀበለው ሰው፣ ወይም መልካም ነገር የምታስተምረውና ከእጅህ የሚቀበልህ ሰው፤ ሦስተኛው ሰው ግን ከእርሱ ሽሽ (ራቅ)።» #ምክር لا تجلس إلا مع أحد رجلين • قال ابن أبي الدنيا في العزلة (١٥٥): ثنا محمد بن عمرو الباهلي، ثنا سعيد بن عامر، عن حزم، عن مغيرة بن أبي صالح، خِتن مالك بن دينار، قال: كان مالك بن دينار يقول لي: « احفظ عني: كل أخ وجليس وصاحب لا تستفيد منه خيرا في أمر دينك، ففر منه ». • وقال (٦٦): حدثني الحسن بن الصباح، قال: سمعت شعيب بن حرب يقول: « لا تجلس إلا مع أحد رجلين: رجل جلست إليه يعلمك خيرا فتقبل منه، أو رجل تعلمه خيرا فيقبل منك، والثالث اهرب منه ». #المجالس #نصيحة ➖➖➖➖➖➖➖➖ 💯🍃 ወደቴሌግራም👉 telegram.me/aqida44 ቻናል!!
ከቻናሉ ገብታቹህ ተጅዊድ ተማሩ! ቁርኣን ከታላቅ ዐሊም በሠነድ የተማረ ኡስታዝ ነው።
የትም ውር ውር እያልን ብዙ እውቀት ያመልጠናል። ዒልም ሶብር ይጠይቃል።
በኦድዮ አልቀራም ፣ በቴሌግራም አልቀራም ፣ ካልተመቻቸልኝ አልቀራም አይባልም።
ዒልም በልፋት ፣ ብዙ ስሜታችን ተጋፍጠን ነው የምንይዘው!!
ኦድዮ አይሰማም ፣ ጥራት የለውም ፣ ምናምን እነዚህ ሁሉ ዑዝር የስንፍና ንግግሮች ናቸው። ይቅርብን !!
ከወንድማችን ማስተማርያ ዘዴ የተመቸኝ በተማራችሁት ነገር ፈትና ትሰራላቹህ።
✅ ጆይን በሉ። ዳውንሎድ እያደረጋቹህ አዳምጡ!!
Repost from N/a
🔍 الدرس الحادي عشر: مفتاح التجويد
بالأخ أبي الفردوس: نظيف الحبشي
📚 የሚፍታሁ ተጅዊድ ደርስ - ቁጥር 11
📨 ሊንኩን ሳይቀይሩ ለሌሎች እህትና ወንድሞች ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!
❝ الدال على الخير كفاعله ❞📌 ደርሱ የሚሰጥበት የኢሞ (imo) ሊንክ፦ 🔗 https://s.imoim.net/UgRrTR?from=copy_link https://t.me/nezifali123/164
አብዛኛዎች የዳዒሽ ፣ የአልቃዒዳ የመሳሰሉ #ሐረኪያህ መዝሐብ ተከታዮች በ #المولاة ያከፍራሉ። ታድያ በዚህ ጊዜ ትልቁ የሚሰሩት ስህተት
«ሙዋላት» ሁሉ የሚያከፍር አድርገው ነው ለሰዎች የሚያቀርቡት ወይም «ሐራም» በሆነው የ المولاة አይነት ያከፍራሉ። 👍
ተፍሲል ማድረግ ነበር የሚጠበቅባቸው
Repost from أرشيف فقه النفس - الجديدة
#تواضع #صدق #قبول_نصيحة #مخادعات #نصيحة
أنا لا أقبل النصيحة الا بأسلوب محدد! | عبدالرحمن ذاكر الهاشمي
للمشاهدة على اليوتيوب
.
Repost from N/a
#ይህ_መጥፎ_ሰው_ነው⬅️ ያለ በቂ ምክንያት የጀማአ (የኅብረት) ሶላትን የማይሰግድ ሰው መጥፎ ሰው ነው። ▪️ አል-ሐፊዝ ኢስሐቅ ቢን መንሱር አል-ከውሰጅ (170 - 251 ሂጅሪያ) (አሏህ ይዘንላቸው) እንዲህ ብለዋል፡ "ለኢማም አሕመድ፡ 『ጤናማ ሆኖ በኅብረት ሶላት (ጀማአ) የማይገኝ ሰውን እንዴት ያዩታል?』 ብዬ ጠየቅኳቸው። እሳቸውም እንዲህ አሉ፡- 『ይህ ሰው እውቀት የለውም፤ የሐዲሥ እውቀት እያለው ከጀማአ ሶላት የሚቀር ግን—“የመስጊድ ጎረቤት የሆነ ሰው ሶላቱ ከመስጊድ ውጭ አይሆንም (አይሟላም)” የሚል ሐዲሥ እያለ— ይህ ሰው መጥፎ ሰው ነው!』"
📗 [መሳኢል አል-ኢማም አሕመድ ቢን ሐንበል ወኢስሐቅ ቢን ራሀወይህ - በኢስሐቅ ቢን መንሱር አል-መርወዚ ዘገባ (መሳኢል አል-ኩሰጅ ቁጥር 425)]▪️ አል-ሐፊዝ አል-ዘሀቢ ስለ መሳኢል አል-ከውሰጅ መጽሐፍ ሲናገሩ እንዲህ ብለዋል፡ "ከእሱ ዘመን ኢማሞች ዘግቦ ያሰፈራቸው እነዚህ ጥያቄዎችና መልሶች (መሳኢል) በጣም ሰፊና ታላቅ ከሚባሉት ይመደባሉ። ከእሱ በኋላ ለመጡ ዑለሞች (ሊቃውንት) ድንጋጌዎችን የሚወስዱበት፣ የሚያስረዱበትና በእሱ ውስጥ በተጠቀሱት ብያኔዎች ላይ የሚደገፉበት መነሻ የሐዲሥና የእውቀት ምንጭ ሆነዋል።" 📗 [
ሲየር አዕላም አን-ኑበላእ (12/ 250)]#هذا_رجل_سوء
⬅️ رجل سوء من لا يشهد الصلاة مع الجماعة▪️ قال الحافظ إسحاق بن منصور الكوسج (١٧٠ - ٢٥١ ھ) رحمه الله: "قلت لأحمد: رجل صحيح لا يشهد الجماعة؟ قال: هذا رجل ليس له علم، وأما مَن علم الحديث يتخلّف عن الجماعة، وقد قيل: (لا صلاة لجار المسجد إلا في المسجد.) إنّ هذا الرجل رجل سوء". 📗 [مسائل الإمام أحمد بن حنبل وإسحاق بن راهويه - برواية إسحاق بن منصور المروزي المعروف ب #مسائل_الكوسج (٤٢٥)] ▪️ قال الحافظ #الذهبي عن مسائل الكوسج: "وتعتبر مسائلهُ التي دوّنها عن الأئمة في عصره من أكثر المسائل وأعظمها، حيث اشتملت على أمورٍ كثيرة صارت مصدرًا للعلماء بعده يقتبسون منها، ويستشهدون بها، ويعتمدون على ما جاء فيها من أحكام". 📗 [#سير_أعلام_النبلاء (١٢/ ٢٥٠)] ፨ በዚህ ቻናል በብዛት የሓናቢላዎች ፊቅህ እንዲሁም በመዝሐብ ያልተገደቡ አሕካሞች ይቀርባሉ። t.me/fiqih_ahmed
Repost from المواد الصوتية / عبد الله الخليفي
تبديع_القيرواني_والبربهاري_وغيرهم_باسم_تبديع_محمد_بن_شمس_الدين.m4a10.57 MB
Repost from المواد الصوتية / عبد الله الخليفي
تبديع القيرواني والبربهاري وغيرهم باسم تبديع محمد بن شمس الدين 👇
«ታላቁ ሼይኽ አድ-ደደው» የሚሉት ሱፍይ ፣ ኢኽዋኒይ ምን እንደሚያደርግ ተመልከቱ ...
ሰዎች የውሀ መያዣ (ሐይላንድ የምንላት) ወደ እሱ እያስጠጉ «ምራቁን» 🤧 «በረካ» ብለው እየተቀበሉ ነው።
እነዚህ የቢድዐ ባለቤቶች ላይ ስትናገር እና ስታስጠነቅቅ «ዑለማዎች ይሳደባል» እያሉ ባንተ ላይ ይዘምታሉ።
حسبنا الله ونعم الوكيل
Repost from الانتصار لأهل الحديث والآثار
هذا هو الددو الخبيث السفيه الضال شيخ الحركية والمرجئة ...
اخرجوا الآن وبرروا له هذه البدعة المنكرة التي سبق وفعلها بالمناسبة عندما كان يبصق عليه شيخه ويتبرك ببصاق شيخه، الآن هو يفعل هذا مع الصوفية ويبصق عليهم.
هذا شيخ يستحق الاحترام ؟؟؟ أسألكم بالله يا جماعة ؟؟؟
هذا شخص خبيث مقرف!! يستغل جهل الناس هؤلاء الصوفية ليرفع من خسيسة نفسه ويعظم من نفسه!
هذا ليس من دين الإسلام في شيء!
🛑 ኢብኑ በጧህ አል-ዑክበሪይ እንዲህ ብሏል :-
«አንድ ጀሕሚይ ላይ ሑጃ ከቆመበት እና የነዚህ ሐዲሶችን ሶሂህነት ካወቀ እንዲሁም ሐዱሱን ማስተባበል ካልቻለ :- እንዲህ ይላል
"ሐዱሱ ትክክል ነው ነገርግን የነብዩ ﷺ
«ጌታችን በሁሉም ሌሊቶች ይወርዳል» የሚለው ንግግር ትርጉሙ (የተፈለገበት) «ትእዛዙ ይወርዳል ማለት ነው» ይላሉ (ጀህሚዩ)።
---------------📚አልኢባናህ አልኩብሯ 2/339
قال ابن بطة :
فإذا قامت على الجهمي الحجة
وعَلِمَ صحة هذه الأحاديث
ولم يقدر على جحدها
قال : الحديث صحيح
وإنما معنى قول النبي ﷺ :
( ينزل ربُّنا في كلِّ ليلةٍ )
ينزل أمرُه .
( الإبانة الكبرى 3 / 239 )
-----------------
🛑 አቡ ዒሳህ አት-ቲርሚዚ እንዲህ ብሏል :-
«ጀሕሚዮች እነዚህን አንቀፆች #ተእዊል አደረጉ። የእውቀት ባለቤቶች ከፈሠሩት ውጪ በሆነ ተፍሢርም ፈሠሩት። «አሏህ አደምን በእጁ አልፈጠረውም» አሉ። «እዚህ ቦታ እጅ ሲባል የተፈለገበት ኃይል (ቁዋ القوة") ነው አሉ። » 📚አል-ጃሚዕ
قال الترمذي :
فَتَأَوَّلَتِ الْجَهْمِيَّةُ هَذِهِ الْآيَاتِ
فَفَسَّرُوهَا عَلَى غَيْرِ مَا فَسَّرَ أَهْلُ الْعِلْمِ
وَقَالُوا : إِنَّ اللَّهَ لَمْ يَخْلُقْ آدَمَ بِيَدِهِ
وَقَالُوا : إِنَّ مَعْنَى الْيَدِ هَاهُنَا : الْقُوَّةُ
( جامعه 662 )
----------------------------
🛑 ኢብኑ ኹዘይማህ እንዲህ አሉ
« ሙዐጢላ የሆኑ ጀሕሚዮች ይህን የአሏህ ንግግር « بَل يَداهُ مَبسوطَتانِ «የአሏህ እጆች የተዘረጉ ናቸው» የሚለው ፤ «ፀጋዎቹ (ነዕማዎቹ) ማለት ነው» አሉ። ይህ ተእዊል ሳይሆን ተብዲል (መቀየር) ነው። » 📚አትተውሂድ 77
----------------------------
قال ابن خزيمة :
وزعمت الجهمية المعطلة أن معنى قوله :
﴿ بَل يَداهُ مَبسوطَتانِ ﴾
[ المائدة : 64 ]
أي نعمتاه
وهذا تبديل ولا تأويل
( التوحيد 77 )
-----------------------------
🛑 አቡል ቃሢም ብኑ መንዳህ እንዲህ ብሏል:-
« 📚አርረድ ዐለል ጀሕሚያ በሚል ኪታቡ»
«አስሐቡል ሐዲስ ዘንድ ተእዊል ከተክዚብ (ከማስዋሸት) አይነት ነው የሚመድቡት።»
قَالَ أَبُو القَاسِمِ بنُ مَنْدَه
فِي كِتَابِ الرَّدِّ عَلَى الجَهْمِيَّةِ :
التَّأْوِيْلُ عِنْدَ أَصْحَابِ الحَدِيْثِ
نَوْعٌ مِنَ التَّكْذِيْبِ.
( ذيل طبقات الحنابلة 1 / 64 )
📚ጦበቃቱል ሐናቢላህ
--------------------
🛑ቴሌግራም https://t.me/aqida44
🔵ሼር ...ሼር...ሼር
