EECMYMC-YM
Відкрити в Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Показати більше1 104
Підписники
Немає даних24 години
+17 днів
+3230 день
Архів дописів
1 104
#ቅዳሜ_07_09_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ገላትያ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ በመልካም ትሮጡ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ ማን ከለከላችሁ?
⁸ ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።
Gal 5 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ You ran well. Who hindered you from obeying the truth?
⁸ This persuasion does not come from Him who calls you.
@EECMYMC_YM
1 104
Vacancy
የስራው አይነት - Call center operator
የት/ት ደረጃ - በማንኛውም ትምህርት ዲግሪ
ልምድ - ቢኖረው ተመራጭ ይሆናል
ተፈላጊ ቋንቋ - አማርኛና & English (ትጨማሪ መቻል ተመራጭ ያደርጋል)
ጾታ - ሴት
ብዛት - 4
ቦታ - አዲስ አበባ (ካሳንቺስ)
ደሞዝ - በስምምነት
ለተጨማሪ ዝርዝር - @BifA12 or you can send your cv through this birkfrei@gmail.com
1 104
#አርብ_06_09_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንደ ተገለጠልኝም ወጣሁ፤ ምናልባትም በከንቱ እንዳልሮጥ ወይም በከንቱ ሮጬ እንዳልሆን በአሕዛብ መካከል የምሰብከውን ወንጌል አስታወቅኋቸው፤ ዋኖች ግን መስለው ለሚታዩ ለብቻቸው አስታወቅኋቸው።”
— ገላትያ 2፥2
“And I went up by revelation, and communicated to them that gospel which I preach among the Gentiles, but privately to those who were of reputation, lest by any means I might run, or had run, in vain.”
— Gal 2:2 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ሐሙስ_05_09_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥7
“I have fought the good fight, I have finished the race, I have kept the faith.”
— 2Tim 4:7 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ረቡዕ_04_09_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ሐዋርያትም የጌታን የኢየሱስ ክርስቶስን ትንሣኤ በታላቅ ኃይል ይመሰክሩ ነበር፤ በሁሉም ላይ ታላቅ ጸጋ ነበረባቸው።”
— ሐዋርያት 4፥33
“And with great power the apostles gave witness to the resurrection of the Lord Jesus. And great grace was upon them all.”
— Acts 4:33 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ማክሰኞ_03_09_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሰው ልጅ በኃጢአተኞች እጅ አልፎ ሊሰጥና ሊሰቀል በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ግድ ነው እያለ ገና በገሊላ ሳለ ለእናንተ እንደ ተናገረ አስቡ።”
— ሉቃስ 24፥6-7
Luk 24 (NKJV)
⁶ He is not here, but is risen! Remember how He spoke to you when He was still in Galilee,
⁷ saying, 'The Son of Man must be delivered into the hands of sinful men, and be crucified, and the third day rise again.' "
@EECMYMC_YM
1 104
#ሰኞ_02_09_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
— ሮሜ 8፥34
“Who is he who condemns? It is Christ who died, and furthermore is also risen, who is even at the right hand of God, who also makes intercession for us.”
— Rom 8:34 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#እሁድ_01_09_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ።”
— ፊልጵስዩስ 2፥8
“And being found in appearance as a man, He humbled Himself and became obedient to the point of death, even the death of the cross.”
— Phil 2:8 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ቅዳሜ_30_08_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ዮሐንስ 11
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁵ ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤
²⁶ ሕያው የሆነም የሚያምንብኝም ሁሉ ለዘላለም አይሞትም፤ ይህን ታምኚያለሽን? አላት።
John 11 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁵ Jesus said to her, "I am the resurrection and the life. He who believes in Me, though he may die, he shall live.
²⁶ And whoever lives and believes in Me shall never die. Do you believe this?"
@EECMYMC_YM
1 104
#አርብ_29_08_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባትና አምላክ ይባረክ፤ እርሱ ከታላቅ ምሕረቱ የተነሣ በኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት መነሣት ምክንያት ለሕያው ተስፋ በሚሆን አዲስ ልደት፣”
— 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3 (አዲሱ መ.ት)
“Blessed be the God and Father of our Lord Jesus Christ, who according to His abundant mercy has begotten us again to a living hope through the resurrection of Jesus Christ from the dead,”
— 1Pet 1:3 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#የደም_ልገሳ!
ቀን - ግንቦት-1, 2013
ሰዓት - ከ 3:00 - 7:00
ቦታ - በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ ውስጥ
የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን።
ለበለጠ መረጃ 👉
+251911876376 - ሔኖክ
+251912852608 - ብሩክፍሬ
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 104
#ሐሙስ_28_08_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ሞት በአንድ ሰው በኩል እንደ መጣ፣ የሙታንም ትንሣኤ በአንድ ሰው በኩል ሆኖአልና።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥21 (አዲሱ መ.ት)
“For since by man came death, by Man also came the resurrection of the dead.”
— 1Cor 15:21 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ረቡዕ_27_08_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ክርስቶስንና የትንሣኤውን ኀይል እንዳውቅ፣ በሥቃዩ ተካፋይ እንድሆንና በሞቱም እርሱን እንድመስል እመኛለሁ፤”
— ፊልጵስዩስ 3፥10 (አዲሱ መ.ት)
“that I may know Him and the power of His resurrection, and the fellowship of His sufferings, being conformed to His death,”
— Phil 3:10 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ማክሰኞ_26_08_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤”
— ዮሐንስ 11፥25
“Jesus said to her, "I am the resurrection and the life. He who believes in Me, though he may die, he shall live.”
— John 11:25 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#የደም_ልገሳ!
ቀን - ግንቦት-1, 2013
ሰዓት - ከ 3:00 - 7:00
ቦታ - በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ ውስጥ
የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን።
ለበለጠ መረጃ 👉
+251911876376 - ሔኖክ
+251912852608 - ብሩክፍሬ
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
