ar
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

الذهاب إلى القناة على Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

إظهار المزيد
1 104
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+17 أيام
+3230 أيام
أرشيف المشاركات
🕊🕊ኢትዮጵያዬ በውጪዎች መንደር አለባስሽ እንዲ ተብሏል 🕊🕊🕊 Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ቅዳሜ_07_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ገላትያ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁷ በመልካም ትሮጡ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ ማን ከለከላችሁ? ⁸ ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል። Gal 5 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁷ You ran well. Who hindered you from obeying the truth? ⁸ This persuasion does not come from Him who calls you. @EECMYMC_YM

Vacancy የስራው አይነት - Call center operator የት/ት ደረጃ - በማንኛውም ትምህርት ዲግሪ ልምድ - ቢኖረው ተመራጭ ይሆናል ተፈላጊ ቋንቋ - አማርኛና & English (ትጨማሪ መቻል ተመራጭ ያደርጋል) ጾታ - ሴት ብዛት - 4 ቦታ - አዲስ አበባ (ካሳንቺስ) ደሞዝ - በስምምነት ለተጨማሪ ዝርዝር - @BifA12 or you can send your cv through this birkfrei@gmail.com

#አርብ_06_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንደ ተገለጠልኝም ወጣሁ፤ ምናልባትም በከንቱ እንዳልሮጥ ወይም በከንቱ ሮጬ እንዳልሆን በአሕዛብ መካከል የምሰብከውን ወንጌል አስታወቅኋቸው፤ ዋኖች ግን መስለው ለሚታዩ ለብቻቸው አስታወቅኋቸው።” — ገላትያ 2፥2 “And I went up by revelation, and communicated to them that gospel which I preach among the Gentiles, but privately to those who were of reputation, lest by any means I might run, or had run, in vain.” — Gal 2:2 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ሐሙስ_05_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥7 “I have fought the good fight, I have finished the race, I have kept the faith.” — 2Tim 4:7 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ረቡዕ_04_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሐዋርያትም የጌታን የኢየሱስ ክርስቶስን ትንሣኤ በታላቅ ኃይል ይመሰክሩ ነበር፤ በሁሉም ላይ ታላቅ ጸጋ ነበረባቸው።” — ሐዋርያት 4፥33 “And with great power the apostles gave witness to the resurrection of the Lord Jesus. And great grace was upon them all.” — Acts 4:33 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ማክሰኞ_03_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሰው ልጅ በኃጢአተኞች እጅ አልፎ ሊሰጥና ሊሰቀል በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ግድ ነው እያለ ገና በገሊላ ሳለ ለእናንተ እንደ ተናገረ አስቡ።” — ሉቃስ 24፥6-7 Luk 24 (NKJV) ⁶ He is not here, but is risen! Remember how He spoke to you when He was still in Galilee, ⁷ saying, 'The Son of Man must be delivered into the hands of sinful men, and be crucified, and the third day rise again.' " @EECMYMC_YM

Iceland #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሰኞ_02_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።” — ሮሜ 8፥34 “Who is he who condemns? It is Christ who died, and furthermore is also risen, who is even at the right hand of God, who also makes intercession for us.” — Rom 8:34 (NKJV) @EECMYMC_YM

#Worship_night #Today 10:30 #youth_Program Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
#Worship_night #Today 10:30 #youth_Program Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#እሁድ_01_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ።” — ፊልጵስዩስ 2፥8 “And being found in appearance as a man, He humbled Himself and became obedient to the point of death, even the death of the cross.” — Phil 2:8 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ቅዳሜ_30_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዮሐንስ 11 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁵ ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤ ²⁶ ሕያው የሆነም የሚያምንብኝም ሁሉ ለዘላለም አይሞትም፤ ይህን ታምኚያለሽን? አላት። John 11 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁵ Jesus said to her, "I am the resurrection and the life. He who believes in Me, though he may die, he shall live. ²⁶ And whoever lives and believes in Me shall never die. Do you believe this?" @EECMYMC_YM

#አርብ_29_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባትና አምላክ ይባረክ፤ እርሱ ከታላቅ ምሕረቱ የተነሣ በኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት መነሣት ምክንያት ለሕያው ተስፋ በሚሆን አዲስ ልደት፣” — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3 (አዲሱ መ.ት) “Blessed be the God and Father of our Lord Jesus Christ, who according to His abundant mercy has begotten us again to a living hope through the resurrection of Jesus Christ from the dead,” — 1Pet 1:3 (NKJV) @EECMYMC_YM

#የደም_ልገሳ! ቀን - ግንቦት-1, 2013 ሰዓት - ከ 3:00 - 7:00 ቦታ - በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ ውስጥ የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን። ለበለጠ መረጃ 👉 +251911876
#የደም_ልገሳ! ቀን - ግንቦት-1, 2013 ሰዓት - ከ 3:00 - 7:00 ቦታ - በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ ውስጥ የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን። ለበለጠ መረጃ 👉 +251911876376 - ሔኖክ +251912852608 - ብሩክፍሬ Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሐሙስ_28_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሞት በአንድ ሰው በኩል እንደ መጣ፣ የሙታንም ትንሣኤ በአንድ ሰው በኩል ሆኖአልና።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥21 (አዲሱ መ.ት) “For since by man came death, by Man also came the resurrection of the dead.” — 1Cor 15:21 (NKJV) @EECMYMC_YM

#Worship_night #Coming_Sunday #youth_Program Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
#Worship_night #Coming_Sunday #youth_Program Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ረቡዕ_27_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ክርስቶስንና የትንሣኤውን ኀይል እንዳውቅ፣ በሥቃዩ ተካፋይ እንድሆንና በሞቱም እርሱን እንድመስል እመኛለሁ፤” — ፊልጵስዩስ 3፥10 (አዲሱ መ.ት) “that I may know Him and the power of His resurrection, and the fellowship of His sufferings, being conformed to His death,” — Phil 3:10 (NKJV) @EECMYMC_YM

🙌🏻🙌🏻🙌🏻🙌🏻 Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
🙌🏻🙌🏻🙌🏻🙌🏻 Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ማክሰኞ_26_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤” — ዮሐንስ 11፥25 “Jesus said to her, "I am the resurrection and the life. He who believes in Me, though he may die, he shall live.” — John 11:25 (NKJV) @EECMYMC_YM

#የደም_ልገሳ! ቀን - ግንቦት-1, 2013 ሰዓት - ከ 3:00 - 7:00 ቦታ - በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ ውስጥ የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን። ለበለጠ መረጃ 👉 +251911876
#የደም_ልገሳ! ቀን - ግንቦት-1, 2013 ሰዓት - ከ 3:00 - 7:00 ቦታ - በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ ውስጥ የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን። ለበለጠ መረጃ 👉 +251911876376 - ሔኖክ +251912852608 - ብሩክፍሬ Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM