uk
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

Відкрити в Telegram

EEP Communication

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу EEP Communication

Канал EEP Communication (@eepcommuication) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 15 554 підписників, посідаючи 8 399 місце в категорії Технології та додатки та 2 163 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 15 554 підписників.

За останніми даними від 20 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 12, а за останні 24 години на 7, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 26.73%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 14.92% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 4 157 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 2 320 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 10.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
EEP Communication

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 21 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Технології та додатки.

15 554
Підписники
+724 години
+77 днів
+1230 день
Архів дописів
ፕሮጀክቱ ሁሉን አቀፍ ዕድገት በማስመዝገብ ተወዳዳሪ ከተማ ለመፍጠር ያስችላል - ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ …….///……… በደሴ ከተማ አካባቢ በግንባታ ላይ የሚገኘው ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከ
+5
ፕሮጀክቱ ሁሉን አቀፍ ዕድገት በማስመዝገብ ተወዳዳሪ ከተማ ለመፍጠር ያስችላል - ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ …….///……… በደሴ ከተማ አካባቢ በግንባታ ላይ የሚገኘው ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የከተማዋን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በማሳደግ ከሌሎች ከተሞች ጋር ተወዳዳሪ እንድትሆን ያስችላታል ሲሉ የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተናገሩ፡፡ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት የደሴ ከተማና አካባቢው የኤሌክትሪክ አቅርቦት የሚያገኙት በከተማዋ ለረጅም ጊዜ አገልግሎት ሲሰጥ ከቆየው የ66 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ ነው፡፡ ሆኖም ከከተማዋ መስፋፋት እና ከህዝብ ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞ ጣቢያው በየጊዜው እያደገ የመጣውን የኃይል ፍላጎት ጥያቄ በአግባቡ እየመለሰ አለመሆኑን ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቱ-ሁሉን-አቀፍ-ዕድገት-በማስመዝገ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 5 ቀን 2018 ዓ.ም

ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ቀጣናውን እያስተሳሰረች ነው - አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ‎....///.... ‎ኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ማዕከል በመሆን የምስራቅ አፍሪካን ቀጣና እያስተሳሰረች መሆኑን
+4
ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ቀጣናውን እያስተሳሰረች ነው - አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ‎....///.... ‎ኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ማዕከል በመሆን የምስራቅ አፍሪካን ቀጣና እያስተሳሰረች መሆኑን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ገለጹ። ‎ በተባበሩት ዐረብ ኢምሬት አቡዳቢ ከጥር 03 እስከ ጥር 04 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ "Powering Humanity: Renewable Energy for Shared Prosperity" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው 16ኛው የዓለም አቀፉ የታዳሽ ኃይል ኤጀንሲ (IRENA) ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ በመሳተፍ ላይ ትገኛለች። ‎ ‎አምባሳደር ጀማል በጉባኤው ባቀረቡት የኢትዮጵያ ብሔራዊ መግለጫ ሀገሪቱ የምትጠቀመው ኃይል ከ98 በመቶ በላይ ከታዳሽ የኃይል ምንጮች የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ኢትዮጵያ-በታዳሽ-ኃይል-ቀጣናውን-እያስተ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም

የመሠረተ ልማቶች ስርቆት በሀገር ላይ ከኢኮኖሚ የዘለለ ጉዳት ያስከትላል ….....///……. በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ጉዳቶች ከኢኮኖሚ የዘለለ እንድምታ እንዳላቸው በኢትዮጵያ ኤሌክ
+4
የመሠረተ ልማቶች ስርቆት በሀገር ላይ ከኢኮኖሚ የዘለለ ጉዳት ያስከትላል ….....///……. በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ጉዳቶች ከኢኮኖሚ የዘለለ እንድምታ እንዳላቸው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ኃላፊ ገለፁ፡፡ በተቋሙ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚፈጸሙ ስርቆቶችን በመከላከል ሂደት የተከናወኑ ሥራዎች ተገምግሟል። በተቋሙ የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት አቶ ሙላት ገዛኸኝ እንደገለጹት በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ጉዳቶች ከኢኮኖሚ ጥቅም ባሻገር ፓለቲካዊ አንድምታ ይኖራቸዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የመሠረተ-ልማቶች-ስርቆት-በሀገር-ላይ-ከኢ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም

የኮምቦልቻ ቁጥር 3 ባለ 400 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት በመጠናቀቀ ላይ ይገኛል …….///…… የባህርዳር - ወልዲያ ኮምቦልቻ የኃይል ማስተላለፊያ መስመርና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክ
+8
የኮምቦልቻ ቁጥር 3 ባለ 400 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት በመጠናቀቀ ላይ ይገኛል …….///…… የባህርዳር - ወልዲያ ኮምቦልቻ የኃይል ማስተላለፊያ መስመርና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት አካል የሆነው የኮምቦልቻ ቁጥር 3 ባለ 400 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ግንባታ ሥራ በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ የጣቢያው የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራዎች ተቆጣጣሪ ተናገሩ፡፡ ተቆጣጣሪው አቶ ኃይለኢየሱስ ስንታየሁ እንደተናገሩት ማከፋፈያ ጣቢያው በ400 ኪሎ ቮልት በኩል 1000 ሜጋ ቮልት አምፒር ኃይል የመሸከም አቅም ያላቸው ሁለት አውቶ ትራንስፎርመሮች እንዲሁም በ230 ኪሎ ቮልት በኩል 300 ሜጋ ቮልት አምፒር አቅም ያላቸው ሁለት ፓወር ትራንስፎርመሮች አሉት፡፡ በተጨማሪም ጣቢያው 20 ባለ 33 እና ሁለት ባለ 230 ኮሎ ቮልት ወጭ መስመሮች እንዳሉት ገልፀዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኮምቦልቻ-ቁጥር-3-ባለ-400-ኪሎ-ቮልት-የኃይል&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም

የማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክቱ ከ40 በመቶ በላይ ደርሷል ………///……. ለደሴ ከተማና አካባቢው አስተማማኝ ኃይል ለማቅረብ ታስቦ እየተገነባ የሚገኘው የደሴ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ
+9
የማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክቱ ከ40 በመቶ በላይ ደርሷል ………///……. ለደሴ ከተማና አካባቢው አስተማማኝ ኃይል ለማቅረብ ታስቦ እየተገነባ የሚገኘው የደሴ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት አጠቃላይ አፈፃፀሙ 40 ነጥብ 7 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አስታወቁ፡፡ አስተባባሪው አቶ አብዲ ኪያር እንዳስታወቁት የፕሮጀክቱ የአፈር ቆረጣና ልል አፈር የማንሳት ሥራ ከተያዘለት ጊዜ በላይ ቢወስድም ሥራውን በታቀደለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የማከፋፈያ-ጣቢያ-ፕሮጀክቱ-ከ40-በመቶ-በላይ_&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም

የማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክቱ ከ40 በመቶ በላይ ደርሷል ………///……. ለደሴ ከተማና አካባቢው አስተማማኝ ኃይል ለማቅረብ ታስቦ እየተገነባ የሚገኘው የደሴ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት አጠቃላይ አፈፃፀሙ 40 ነጥብ 7 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አስታወቁ፡፡ አስተባባሪው አቶ አብዲ ኪያር እንዳስታወቁት የፕሮጀክቱ የአፈር ቆረጣና ልል አፈር የማንሳት ሥራ ከተያዘለት ጊዜ በላይ ቢወስድም ሥራውን በታቀደለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የማከፋፈያ-ጣቢያ-ፕሮጀክቱ-ከ40-በመቶ-በላይ_&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም

“የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ወጭ ቆጣቢ፣ የሥራ ጥራት እና ቅልጥፍና መለያቸው እንዲሆነ እየተሰራ ነው፤” ኢንጅነር ውድነህ የማነ .…///.… በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ወ
+8
“የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ወጭ ቆጣቢ፣ የሥራ ጥራት እና ቅልጥፍና መለያቸው እንዲሆነ እየተሰራ ነው፤” ኢንጅነር ውድነህ የማነ .…///.… በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ወጭ ቆጣቢ፣ የሥራ ጥራት እና ቅልጥፍና መለያቸው እንዲሆነ እየተሰራ መሆኑን በተቋሙ የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ኢንጅነር ውድነህ የማነ ገለጹ። ‎ዘርፉ የ2018 በጀት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸሙን ሲገመግም ኢንጂነር ውድነህ እንደተናገሩት ባለፉት ስድስት ወራት በኢንጅነሪንግ ዲዛይን፣ በመነሻ ዲዛይን፣ በፕሮጀክቶች ክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ተግባራት ላይ አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የፕሮጀክቶች-አፈጻጸም-ወጭ-ቆጣቢ፣-የሥ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም

ፕሮጀክቶች የተሻለ አፈጻጸምና ቁመና እንዲኖራቸው በቁርጠኝነት መስራት ይገባል ‎.....////..... ‎በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች የተሻለ የግንባታ አፈጻጸምና የፋይናንስ ቁመ
+3
ፕሮጀክቶች የተሻለ አፈጻጸምና ቁመና እንዲኖራቸው በቁርጠኝነት መስራት ይገባል ‎.....////..... ‎በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች የተሻለ የግንባታ አፈጻጸምና የፋይናንስ ቁመና እንዲኖራቸው ሠራተኛው በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት በተቋሙ የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ገለጸ። ‎ ‎ዘርፉ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቶች-የተሻለ-አፈጻጸምና-ቁመና-እን&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ የተቋማችን ሠራተኞች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሠላም አደረሳችሁ እያልኩ ልባዊ ምኞቴን እገልፃለሁ። ተቋማችን ሀገራችን ኢትዮጵያ ለጀመረችው ሁለንተናዊ ዕድገት
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ የተቋማችን ሠራተኞች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሠላም አደረሳችሁ እያልኩ ልባዊ ምኞቴን እገልፃለሁ። ተቋማችን ሀገራችን ኢትዮጵያ ለጀመረችው ሁለንተናዊ ዕድገት ያለው አበርክቶ ከፍተኛ ነው። የቤት ውስጥ ኃይል ተጠቃሚው፣ ኢንደስትሪው፣ አገልግሎት ሰጪው፣ ሁሉም ዘርፍ ከኤሌክትሪክ ኃይል ውጪ መንቀሳቀስ የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል። በዚህ ሂደት ውስጥ ሁሉም የተቋማችን ሠራተኞች ጉልህ ድርሻ ያላችሁ በመሆኑ ልትኮሩና ለላቀ ውጤት በትጋት ልትሰሩ ይገባል። ሀገራችን ለጀመረችው ሁለንተናዊ ብልጽግና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ወሳኝ በመሆኑ የኃይል ተደራሽነትን ለማስፋት እና አስተማማኝነቱን ለማረጋገጥ በጋራ እንድንረባረብ ጥሪ እያቀረብኩ በዓሉ የሠላም፣ የፍቅርና የመተሳሰብ  እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። ኢንጂነር አሸብር ባልቻ፣ ዋና ሥራ አስፈፃሚ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 28 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋርጦ የቆየው የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀምሯል ........///........ በአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ አካባቢ በስርቆት ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የቆቃ- አዋሽ 7 ኪሎ ባ
+4
ተቋርጦ የቆየው የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀምሯል ........///........ በአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ አካባቢ በስርቆት ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የቆቃ- አዋሽ 7 ኪሎ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ዳግም አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የማዕከላዊ 2 ሪጅን አስታወቀ። የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ አለማየሁ ዘበርጋ እንዳስታወቁት በ14 የኃይል ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎች ላይ በተፈፀመ የስርቆት ወንጀል ምክንያት የኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ ከአገልግሎት ውጭ ሆኖ ቆይቷል፡፡ በስርቆቱ ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የኤሌክትሪክ አቅርቦት ዳግም ለመመለስ 14 የኃይል ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎችን መልሶ የመትከል ሥራ መሰራቱን ገልፀዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋርጦ-የቆየው-የኃይል-ማስተላለፊያ-መስ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 27 ቀን 2018 ዓ.ም

የኃይል ማመንጫ ጣቢያውን ወደ ሥራ ለመመለስ የሚያስችሉ የጥገና ሥራዎች እየተከናወኑ ነው …….…///…..… የጢስ ዐባይ 1 የኃይል ማመንጫ ጣቢያን ዳግም ወደ ሥራ ለመመለስ የሚያስችሉ የጥገና ሥራዎች
+9
የኃይል ማመንጫ ጣቢያውን ወደ ሥራ ለመመለስ የሚያስችሉ የጥገና ሥራዎች እየተከናወኑ ነው …….…///…..… የጢስ ዐባይ 1 የኃይል ማመንጫ ጣቢያን ዳግም ወደ ሥራ ለመመለስ የሚያስችሉ የጥገና ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የጀነሬሽን ቢዝነስ ዘርፍ አስታወቀ፡፡ በዘርፉ የጀነሬሽን ቴክኒካል ድጋፍ መምሪያ ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ተስፋዬ እንዳስታወቁት ጣቢያው በመለዋወጫ ዕቃዎች እጥረት እና በከፍተኛ የደለል ክምችት ምክንያት ለበርካታ ዓመታት አገልግሎት መስጠት አቁሞ ቆይቷል፡፡ ጣቢያው ከጢስ ዐባይ 2 የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ጋር የጋራ የውሃ ማስገቢያ በር (Intake gate) የሚጠቀም መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ ይሁን እንጂ የራሱ መከላከያ በር የሌለው በመሆኑ የውሃ ማስተላለፊያ ቱቦው በደለል ተዘግቶ መቆየቱን ገልፀዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-ማመንጫ-ጣቢያውን-ወደ-ሥራ-ለመመለ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 27 ቀን 2018 ዓ.ም

‎ለዞኑ አስተማማኝ ኤሌክትሪክ ኃይል ለማቀረብ የሚያስችል ተንቀሳቃሽ የማከፋፈያ ጣቢያ ሥራ ጀመረ፤ ‎......///..... ‎በኦሮሚያ ክልል ለባሌ ዞን አስተማማኝ ኤሌክትሪክ ኃይል ለማቀረብ የሚያስችል ባለ 132/15 ኪሎ ቮልት ተንቀሳቃሽ የማከፋፈያ ጣቢያ ተከላ ሥራ ተጠናቆ ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። ‎ ‎በተቋሙ የደቡብ አንድ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ምትኩ ንጉሴ እንደገለጹት ቀደም ሲል በሮቤ ከተማ የነበረው ባለ 66 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ አቅም አነስተኛ በመሆኑ ምክንያት አካባቢው ለሁለት ዓመት በላይ ኤሌክትሪክ በፈረቃ ሲያገኝ ቆይቷል። ‎ ‎በአካባቢው የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር ለመፍታት ተቋሙ ወደ ያዶት ከሚሄደው የ132 ኪሎ ቮልት ማስተላለፊያ መስመር ላይ ታፕ በማድረግ ባለ132/15 ኪሎ ቮልት ተንቀሳቃሽ ማከፋፈያ ጣቢያ ተከላ ስራ ሲያከናውን መቆየቱን ተናግረዋል ‎ ‎ተቋሙ የተንቀሳቃሽ ማከፋፈያ ጣቢያውን የተከላ ሥራ በማጠናቀቅ ከታህሣሥ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገልጸዋል። ‎ ‎ይህም የዞኑ መቀመጫ ባሌ ሮቤ ከተማን ጨምሮ በአካባቢው ለሚገኙ ወረዳዎች በፈረቃ ሲሰጥ የነበረውን የኃይል አቅርቦት ሙሉ ለሙሉ እንደሚያስቀር አስገንዝበዋል። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+9

“የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትን ለማስፋፋት ባለፉት ዓመታት ሰፊ ኢንቨስትመንት ተካሂዷል። ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚቀርበው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትም ከፍተኛ ለውጥ አሳይቷል። የሕዳሴ የኃይል ማመን
“የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትን ለማስፋፋት ባለፉት ዓመታት ሰፊ ኢንቨስትመንት ተካሂዷል። ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚቀርበው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትም ከፍተኛ ለውጥ አሳይቷል። የሕዳሴ የኃይል ማመንጫን ጨምሮ ሌሎች በጅምር ያሉና በሚገባ አገልግሎት እየሰጡ ያልነበሩ ማመንጫዎችን ወደ መሥመር ለማስገባት ተችሏል። በዚህም ሀገራችን ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚያስፈልጋትን የኃይል አቅርቦት በሚገባ መሸፈን ችለናል።” የመደመር_መንግሥት (ገጽ 206) 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም

የኒውክሊየር ልማት የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ሚናው የጎላ ነው …..///….. የኒውክሊየር ልማት የኃይል ስብጥሩን በማሳደግ የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ሚናው የጎላ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክ
የኒውክሊየር ልማት የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ሚናው የጎላ ነው …..///….. የኒውክሊየር ልማት የኃይል ስብጥሩን በማሳደግ የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ሚናው የጎላ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ፕላኒንግ ዘርፍ ገለጸ፡፡ በዘርፉ የኢነርጂ ሀብት ልማት ቢሮ ሥራ አስኪያጅ አቶ ያለውአይቀር ማንደፍሮ እንደገለጹት የኢትዮጵያ መንግሥት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትን ጨምሮ በርካታ ጥቅሞች ያሉትን የኒውክሊየር ኃይል ለማልማትና ለመጠቀም ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ገብቷል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኒውክሊየር-ልማት-የኢነርጂ-ደህንነትን&lang=am   💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም

ሪጅኑ በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የሚስተዋለውን የኃይል ጭነት መጨናነቅ ለመቅረፍ እየሰራ ነው ‎....///.... ‌‎በኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች የሚስተዋለውን የኤሌክትሪክ ጭነት መጨናነቅ ለመቅረፍ እየ
+3
ሪጅኑ በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የሚስተዋለውን የኃይል ጭነት መጨናነቅ ለመቅረፍ እየሰራ ነው ‎....///.... ‌‎በኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች የሚስተዋለውን የኤሌክትሪክ ጭነት መጨናነቅ ለመቅረፍ እየሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማዕከላዊ 3 ሪጅን መምሪያ አስታወቀ። ‎ ‎የመምሪያው ዳይሬክተር አቶ እስማኤል ሙዘይን እንደገለፁት ሪጅኑ ከሚያስተዳድራቸው 20 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች መካከል አስራ አንዱ የሚገኙት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ሪጅኑ-በማከፋፈያ-ጣቢያዎች-ላይ-የሚስተዋ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 24 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋሙ ፕሮጀክቶችን በራሱ ፋይናንስ ለመገንባት የሚያስችል አቅም እየፈጠረ ነው …….///…….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን በራሱ የፋይናንስ አቅም ለመገንባት የሚያ
ተቋሙ ፕሮጀክቶችን በራሱ ፋይናንስ ለመገንባት የሚያስችል አቅም እየፈጠረ ነው …….///…….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን በራሱ የፋይናንስ አቅም ለመገንባት የሚያስችል ቁመና ላይ መድረሱን በተቋሙ የኮርፖሬት ፋይናንስና ሀብት አስተዳደር ዘርፍ አስታወቀ፡፡ በዘርፉ የፋይናንስ ሥራ አስፈፃሚ አቶ አለማየሁ መንግሥቱ እንዳስታወቁት የተቋሙ የፋይናንስ ቁመና በመጠናከሩ ፕሮጀክቶችን በራስ የገቢ ምንጭ የመሸፈን አቅም በከፍተኛ ሁኔታ እየተሻሻለ መጥቷል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-ፕሮጀክቶችን-በራሱ-ፋይናንስ-ለመገ&lang=am   💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 23 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋሙ አገልግሎት የማይሰጡ ንብረቶችን በማስወገድ ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ አገኘ ……///….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት 6 ወራት አገልግሎት ከማይሰጡ ንብረቶችን በሽያጭ በማስወገድ 8
ተቋሙ አገልግሎት የማይሰጡ ንብረቶችን በማስወገድ ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ አገኘ ……///….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት 6 ወራት አገልግሎት ከማይሰጡ ንብረቶችን በሽያጭ በማስወገድ 82 ነጥብ 25 ሚሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን የንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ዘርፍ ገለጸ። በዘርፉ የንብረት አስተዳደር ሥራ አስኪያጅ አቶ ታምራት ገብረመድህን እንደገለጹት ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት ከቁርጥራጭ ብረቶች፣ ካገለገሉ ተሸከርካሪዎችና ጎማዎች፣ ከበርሜሎች፣ ከኤሌክትሪክ ገመዶች፣ ከተለያዩ ባትሪዎችና መሰል ንብረቶች ሽያጭ ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት አቅዶ ወደ ሥራ ተገብቷል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-አገልግሎት-የማይሰጡ-ንብረቶችን-በ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 23 ቀን 2018 ዓ.ም

ለጥገና ሥራ የሚቋረጥ ኃይል እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም በቃሊቲ ጂአይ ኤስ የኃይል ማከፋፈያ ጣብያ የጥገና ሥራ ይከናወናል፡፡ ስለሆነም ከጠዋቱ 1:00 እስከ ቀኑ 8፡00 ድረስ በካዲስኮ፣
ለጥገና ሥራ የሚቋረጥ ኃይል እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም በቃሊቲ ጂአይ ኤስ የኃይል ማከፋፈያ ጣብያ የጥገና ሥራ ይከናወናል፡፡ ስለሆነም ከጠዋቱ 1:00 እስከ ቀኑ 8፡00 ድረስ በካዲስኮ፣ በሃና ማርያም፣ በኃይሌ ጋርመንት፣ በአፍሪካ ሲዲሲ፣ በሰፈራ ኮንዶሚኒየም፣ በማሰልጠኛ፣ በቡልቡላ፣ በገላን ጉራ፣ በኢንዱስትሪ አካባቢ፣ በአዲስ አበባ ምድር ባቡር እና አካባቢው ኤሌክትሪክ ተቋርጦ ስለሚቆይ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል!!

የተቋሙ የፋይናንስ ሥርዓት ጤናማ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ …….///…….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የፋይናንስ ሥርዓት በብዙ አመላካቾች ጤናማ የሚባል ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የተቋሙ የፋይናን
የተቋሙ የፋይናንስ ሥርዓት ጤናማ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ …….///…….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የፋይናንስ ሥርዓት በብዙ አመላካቾች ጤናማ የሚባል ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የተቋሙ የፋይናንስ ሥራ አስፈፃሚ አስታወቁ፡፡ ሥራ አስፈፃሚው አቶ አለማየሁ መንግሥቱ እንደገለፁት የተቋሙ የፋይናንስ ሥርዓት ወደጤናማ ሥርዓት የተሸጋገረው በመንግሥት የተደረጉ ድጋፎችና በተቋሙ የተከናወኑ የሪፎርም ሥራዎች ውጤት በማስገኘታቸው ነው፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የተቋሙ-የፋይናንስ-ሥርዓት-ጤናማ-ደረጃ-ላ&lang=am ‎ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 22 ቀን 2018 ዓ.ም